1 ዜና መዋዕል 15 – NASV & NUB

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 15:1-29

ታቦቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተወሰደ

15፥25–16፥3 ተጓ ምብ – 2ሳሙ 6፥12-19

1ዳዊት በስሙ በተጠራችው ከተማ ለራሱ ቤቶችን ሠራ፤ ለእግዚአብሔር ታቦት ቦታ አዘጋጅቶ ድንኳን ተከለ። 2ከዚያም ዳዊት፣ “የእግዚአብሔርን ታቦት እንዲሸከሙና ለዘላለም በፊቱ እንዲያገለግሉ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር፣ የእግዚአብሔርን ታቦት ማንም አይሸከም” ሲል አዘዘ።

3ዳዊት የእግዚአብሔርን ታቦት ወዳዘጋጀለት ስፍራ እንዲያመጡ እስራኤልን ሁሉ በኢየሩሳሌም ሰበሰበ።

4የአሮንን ዘሮችና ሌዋውያኑንም በአንድነት ሰበሰበ፤

5ከቀዓት ዘሮች፣

አለቃውን ኡርኤልንና አንድ መቶ ሃያ የሥጋ ዘመዶቹን፤

6ከሜራሪ ዘሮች፣

አለቃውን ዓሣያንና ሁለት መቶ ሃያ የሥጋ ዘመዶቹን፤

7ከጌድሶን ዘሮች፣

አለቃውን ኢዮኤልንና አንድ መቶ ሠላሳ የሥጋ ዘመዶቹን፤

8ከኤሊጻፋን ዘሮች፣

አለቃውን ሸማያንና ሁለት መቶ የሥጋ ዘመዶቹን፤

9ከኬብሮን ዘሮች፣

አለቃውን ኤሊኤልንና ሰማንያ የሥጋ ዘመዶቹን፤

10ከዑዝኤል ዘሮች፣

አለቃውን አሚናዳብንና አንድ መቶ ዐሥራ ሁለት የሥጋ ዘመዶቹን።

11ከዚያም ዳዊት ካህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን፣ ሌዋውያኑን ኡርኤልን፣ ዓሣያን፣ ኢዩኤልን፣ ሸማያን፣ ኤሊኤልንና አሚናዳብን ጠርቶ፣ 12እንዲህ አላቸው፤ “እንግዲህ እናንተ የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች ስለ ሆናችሁ፣ እናንተና ወንድሞቻችሁ ሌዋውያን ራሳችሁን ቀድሱ፤ ከዚያም የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ታቦት ወዳዘጋጀሁለት ቦታ አምጡ። 13የአምላካችን የእግዚአብሔር ቍጣ በላያችን ላይ እንዲህ የነደደው እናንተ ሌዋውያኑ ቀድሞም ስላላመጣችሁት ነው፤ እኛም ብንሆን ምን ማድረግ እንዳለብን በታዘዘው መሠረት አልጠየቅነውም።” 14ስለዚህ ካህናቱና ሌዋውያኑ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ታቦት ለማምጣት ራሳቸውን ቀደሱ። 15ሙሴ በእግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው፣ ሌዋውያኑ የእግዚአብሔርን ታቦት በትከሻቸው ላይ በመሎጊያዎች አድርገው ተሸከሙ።

16ዳዊትም በዜማ መሣሪያ፣ ማለትም በመሰንቆ፣ በበገናና በጸናጽል እየታጀቡ የደስታ ዜማዎችን የሚያዜሙ መዘምራንን ከወንድሞቻቸው መካከል እንዲሾሙ ለሌዋውያኑ መሪዎች ነገራቸው።

17ስለዚህ ሌዋውያኑ የኢዮኤልን ልጅ ኤማንን ሾሙ፤ ከወንድሞቹም የበራክያን ልጅ አሳፍን፣ ከወንድሞቻቸው ከሜራሪ ዘሮች የቂሳን ልጅ ኤታንን ሾሙ፤ 18ከእነርሱም ጋር ወንድሞቻቸው በደረጃ ተሾሙ፤ እነርሱም ዘካርያስ15፥18 ሦስት የዕብራይስጥ ቅጆችና በርካታ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ቍ20 እና 1ዜና 16፥5 ይመ)፤ በርካታ የዕብራይስጥ ቅጆች የዘካርያስ ልጅ ወይም ዘካርያስ፣ ቤን ይላሉ።፣ ያዝኤል፣ ሰሚራሞት፣ ይሒኤል፣ ዑኒን፣ ኤልያብ፣ በናያስ፣ መዕሤያን፣ መቲትያ፣ ኤሊፍሌሁ፣ ሚቅኔያ፣ ደግሞም በር ጠባቂዎቹ ዖቤድኤዶምና ይዒኤል15፥18 ዕብራይስጡ ከዚህ ጋር ይስማማል፤ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም (እንዲሁም ቍ21) ግን ይዒኤልና ዓዛዝያ ይላል። ነበሩ።

19መዘምራኑ ኤማን፣ አሳፍና ኤታን በናስ ጸናጽል ድምፁን ከፍ አድርገው እንዲያሰሙ ተሾሙ፤ 20ዘካርያስ፣ ዓዝኤል፣ ሰሚራሞት፣ ይሒኤል፣ ዑኒ፣ ኤልያብ፣ መዕሤያና በናያስ ደግሞ በአላሞት15፥20 ምናልባት የዜማ ስም ነው። ቅኝት መሰንቆ ይገርፉ ነበር። 21እንዲሁም መቲትያ፣ ኤሊፍሌሁ፣ ሚቅኔያ፣ ዖቤድኤዶም፣ ይዒኤል፣ ዓዛዝያ፣ በሺሚኒት15፥21 ምናልባት የዜማ ስም ነው። ቅኝት በገና ይደረድሩ ነበር። 22የዝማሬው ኀላፊ ሌዋዊው አለቃ ክናንያ ነበረ፤ ይህን ኀላፊነት የወሰደው በዝማሬ የተካነ ስለ ነበር ነው።

23በራክያና ሕልቃና የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ፤ 24ካህናቱ ሰበኒያ፣ ኢዮሣፍጥ፣ ናትናኤል፣ ዓማሣይ፣ ዘካርያስ፣ በናያስና አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያ ደግሞ የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ።

25ስለዚህ ዳዊት የእስራኤል ሽማግሌዎችና የሻለቃው አዛዦች የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከዖቤድኤዶም ቤት በደስታ ለማምጣት ሄዱ። 26የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙትን ሌዋውያን እግዚአብሔር ረድቷቸው ስለ ነበር፣ ሰባት ኮርማዎችና ሰባት አውራ በጎች ሠዉ። 27ታቦቱን የተሸከሙት ሌዋውያን ሁሉ፣ መዘምራኑና የመዘምራኑ አለቃ ክናንያ የለበሱትን ዐይነት ከቀጭን በፍታ የተሠራ ልብስ ዳዊትም ለብሶ ነበር፤ እንዲሁም ከበፍታ የተሠራ ኤፉድ ለብሶ ነበር። 28በዚህ ሁኔታ መላው የእስራኤል ሕዝብ በሆታ ቀንደ መለከትና እንቢልታ እየነፉ፣ ጸናጽል እየጸነጸሉ፣ መሰንቆና በገና እየደረደሩ የእግዚአብሔርን የኪዳኑን ታቦት አመጡ።

29የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲገባ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፤ ንጉሡ ዳዊት ደስ ብሎት ሲያሸበሽብ አይታ በልቧ ናቀችው።

Swedish Contemporary Bible

1 Krönikeboken 15:1-29

Leviterna för arken till Jerusalem

1David byggde flera hus åt sig i Davids stad, och han gjorde också i ordning en plats åt Guds ark och reste ett tält för den. 2Sedan sa David: ”Inga andra än leviter får bära Guds ark, för Herren har utvalt dem till att bära Herrens ark och göra tjänst inför honom för alltid.”

3Sedan samlade David hela Israel i Jerusalem för att föra upp Herrens ark till den plats han hade gjort i ordning för den. 4Han kallade samman Arons ättlingar och leviter:

5från Kehats släkt,

med Uriel som ledare och hans släktingar, 120

6från Meraris släkt,

med Asaja som ledare och hans släktingar, 220

7från Gershoms släkt,

med Joel som ledare och hans släktingar, 130

8från Elisafans släkt,

med Shemaja som ledare och hans släktingar, 200

9från Hebrons släkt,

med Eliel som ledare och hans släktingar, 80

10från Ussiels släkt,

med Amminadav som ledare och hans släktingar, 112.

11David kallade också till sig prästerna Sadok och Evjatar, och leviterna Uriel, Asaja, Joel, Shemaja, Eliel och Amminadav.

12”Ni är överhuvuden för leviternas familjer”, sa han till dem. ”Rena er nu tillsammans med alla era bröder, så att ni kan föra Herrens, Israels Guds, ark, till den plats som jag har gjort i ordning. 13Eftersom ni inte var med oss förra gången, bröt Herren, vår Gud, ner en av oss. Vi hade inte rådfrågat honom som vi borde.”

14Prästerna och leviterna renade sig då för att föra upp Herrens, Israels Guds ark. 15Sedan bar leviterna Guds ark på sina axlar med bärstänger, precis som Mose hade befallt i enlighet med Herrens ord.

16David gav också leviternas ledare order att utse sångare och sjunga lovsång till musik av lyra, harpa och cymbal. 17Leviterna valde Heman, Joels son, och av hans bröder Asaf, Berekjas son, och av deras bröder Etan, Kushajas son, från Meraris släkt.

18Vidare deras bröder i andra ordningen:

Sakarja, Ben15:18 Ben betyder son och brukar översättas. Här är dock dess ev. samhörighet med föregående namn oklar., Jaasiel, Shemiramot, Jechiel, Unni, Eliav, Benaja, Maaseja, Mattitja, Eliflehu, Mikneja, Oved-Edom och Jeiel, dörrvaktarna. 19Heman, Asaf och Etan utsågs att spela på kopparcymbalerna. 20Sakarja, Jaasiel, Shemiramot, Jechiel, Unni, Eliav, Maaseja och Benaja spelade lyra till alamót15:20 Betyder till unga kvinnor. Kanske en musikalisk term eller benämning på en känd sång. Samma uttryck förekommer i överskrifter till Ps 46.. 21Mattitja, Eliflehu, Mikneja, Oved-Edom, Jeiel och Asasja spelade harpa och ledde sången till sheminit15:21 Även här, som i föregående vers, finns en, troligen musikalisk term, sheminit, vars betydelse är okänd.. 22Kenanja, leviternas sångledare, ledde sången15:22 Eller: Kenanja, ledare for leviterna som skulle bära arken, ledde flyttningen.. Det var han skicklig i.

23Berekja och Elkana var dörrvaktare vid arken. 24Prästerna Shevanja, Joshafat, Netanel, Amasaj, Sakarja, Benaja och Elieser blåste trumpet framför Guds ark. Oved-Edom och Jechia var dörrvaktare för arken.

25Sedan begav sig David och de äldste i Israel tillsammans med de högre officerarna till Oved-Edoms hus för att föra upp Herrens förbundsark under jubel. 26Eftersom Gud hjälpte leviterna, som bar Herrens förbundsark, offrade de sju tjurar och sju baggar. 27David och leviterna, som bar arken, sångarna och Kenanja, som ledde sången, var alla klädda i mantlar av fint linne. David bar även en linne-efod. 28Hela Israel förde upp Herrens förbundsark under jubelrop, hornmusik, klang av trumpeter och horn, cymbaler och lyror och harpor.

29Men när Herrens förbundsark kom fram till Davids stad, såg Mikal, Sauls dotter, ut genom fönstret. Hon såg kung David hoppa och dansa av glädje, och hon föraktade honom.