สดุดี 65 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 65:1-13

สดุดี 65

(ถึงหัวหน้านักร้อง บทสดุดีของดาวิด บทเพลง)

1ข้าแต่พระเจ้า การสรรเสริญรอคอย65:1 หรือเหมาะกับในภาษาฮีบรูคำนี้มีความหมายไม่ชัดเจนพระองค์อยู่ในศิโยน

ข้าพระองค์ทั้งหลายจะทำตามที่ถวายปฏิญาณไว้กับพระองค์

2ข้าแต่พระเจ้า ผู้ทรงฟังคำอธิษฐาน

มวลมนุษยชาติจะมาเข้าเฝ้าพระองค์

3เมื่อบาปท่วมท้นข้าพระองค์ทั้งหลาย

พระองค์ทรงอภัย65:3 หรือทำการลบบาปสำหรับการล่วงละเมิดของข้าพระองค์ทั้งหลาย

4ความสุขย่อมมีแก่ผู้ที่พระองค์ทรงเลือกสรร

และทรงนำมาใกล้เพื่อให้อยู่ในที่พำนักของพระองค์!

ข้าพระองค์ทั้งหลายจะอิ่มเอมด้วยสิ่งดีจากพระนิเวศของพระองค์

จากพระวิหารอันศักดิ์สิทธิ์ของพระองค์

5พระองค์ทรงตอบข้าพระองค์ทั้งหลายโดยการสำแดงความชอบธรรมอย่างน่าครั่นคร้าม

ข้าแต่พระเจ้าองค์พระผู้ช่วยให้รอดของข้าพระองค์ทั้งหลาย

ผู้ทรงเป็นความหวังของทั่วทุกมุมโลก

และของห้วงทะเลไกลโพ้นที่สุด

6พระองค์ผู้ทรงสถาปนาภูเขาโดยพระเดชานุภาพ

ทรงมีพระกำลังเป็นอาวุธ

7ผู้ทรงระงับเสียงครืนครั่นของท้องทะเล

เสียงครึกโครมของคลื่น

และเสียงโกลาหลของชนชาติต่างๆ

8บรรดาผู้ที่อาศัยอยู่ไกลโพ้นหวั่นเกรงการอัศจรรย์ของพระองค์

ในที่ซึ่งฟ้าสางและในที่ซึ่งอาทิตย์อัสดง

พระองค์ทรงให้มีบทเพลงแห่งความชื่นบาน

9พระองค์ทรงดูแลผืนแผ่นดินและรดน้ำให้

ทรงทะนุบำรุงแผ่นดินให้อุดมสมบูรณ์

สายธารของพระเจ้าเต็มเปี่ยมเพื่อให้ข้าวแก่ผู้คน

เพราะพระองค์ทรงบัญชาไว้เช่นนั้น65:9 หรือเพราะพระองค์ทรงเตรียมผืนแผ่นดินไว้เช่นนั้น

10พระองค์ทรงให้ฝนชุกรดตามรอยไถ

และทำให้ดินราบเป็นเนื้อเดียวกัน

ทรงให้สายฝนชโลมไล้ผิวดินให้อ่อนนุ่ม

และทรงอวยพระพรพืชพันธุ์

11พระองค์ทรงอวยพรการเก็บเกี่ยวอย่างอุดมสมบูรณ์

และเกวียนของพระองค์ก็มีพืชพันธุ์ธัญญาหารล้นเหลือ

12ทุ่งหญ้าเขียวขจีในทะเลทราย

เนินเขาปกคลุมด้วยความชื่นบาน

13ท้องทุ่งเต็มไปด้วยฝูงแกะ

หุบเขาก็ดาษดื่นด้วยเมล็ดข้าว

ผู้คนโห่ร้องยินดีและขับเพลง

New Amharic Standard Version

መዝሙር 65:1-13

መዝሙር 65

የምስጋና መዝሙር

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት የምስጋና መዝሙር።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ በጽዮን ለአንተ ውዳሴ ይገባል፤65፥1 በዕብራይስጡ የዚህ ቃል ትርጉም በትክክል አይታወቅም።

ለአንተ የተሳልነውን እንፈጽማለን።

2ጸሎትን የምትሰማ ሆይ፤

የሰው ልጆች ሁሉ ወደ አንተ ይመጣሉ።

3ኀጢአት ባጥለቀለቀን ጊዜ፣

አንተ መተላለፋችንን ይቅር አልህ።65፥3 ወይም አንተ ተቤዠኸን

4አንተ የመረጥኸው፣ ወደ ራስህ ያቀረብኸው፣

በአደባባይህም ያኖርኸው ምስጉን ነው!

ከተቀደሰው መቅደስህ፣

ከቤትህም በረከት እንረካለን።

5እግዚአብሔር አዳኛችን ሆይ፤

በጽድቅ ድንቅ አሠራር መልስልን፤

አንተ ለምድር ዳርቻ ሁሉ፣

በርቀት ላለውም ባሕር ተስፋ ነህ።

6ተራሮችን በብርታትህ መሠረትህ፤

ኀይልንም ታጥቀሃል።

7አንተ የባሕሮችን ማስገምገም፣

የማዕበላቸውን ፉጨት፣

የሕዝቦችንም ሁከት ጸጥ ታደርጋለህ።

8ርቀው በምድር ዳርቻ ያሉት ከድንቅ ሥራህ የተነሣ ይደነግጣሉ፤

የንጋትንና የምሽትን መምጫዎች፣

በደስታ እልል እንዲሉ ታደርጋቸዋለህ።

9ምድርን ትጐበኛለህ፤ ታጠጣለህም፤

እጅግ ታበለጥጋታለህም።

ለሰዎች እህልን ይለግሱ ዘንድ፣

የእግዚአብሔር ወንዞች ውሃን የተሞሉ ናቸው፤

አንተ እንዲህ እንዲሆን ወስነሃልና።65፥9 ወይም “አንተም ለዚህ ነው ምድርን ያዘጋጀሃት”

10ትልሟን በውሃ ታረሰርሳለህ፤

ቦይዋን ታስተካክላለህ፤

በካፊያ ታለሰልሳለህ፤

ቡቃያዋንም ትባርካለህ።

11ለዘመኑ በጎነትህን ታጐናጽፈዋለህ፤

ሠረገላህም በረከትን ተሞልቶ ይፈስሳል።

12የምድረ በዳው ሣር እጅግ ለመለመ፤

ኰረብቶችም ደስታን ተጐናጸፉ።

13ሜዳዎች መንጋ በመንጋ ሆኑ፤

ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ፤

እልል ይላሉ፤ ይዘምራሉም።