1 ዜና መዋዕል 7 – NASV & BDS

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 7:1-40

ይሳኮር

1የይሳኮር ወንዶች ልጆች፤

ቶላ፣ ፉዋ፣ ያሱብ፣ ሺምሮን፤ በአጠቃላይ አራት ናቸው።

2የቶላ ወንዶች ልጆች፤

ኦዚ፣ ረፋያ፣ ይሪኤል፣ የሕማይ፣ ይብሣም፣ ሽሙኤል፤ እነዚህ የየቤተ ሰባቸው አለቆች ናቸው፤ በዳዊት ዘመነ መንግሥት ከቶላ ዘሮች፣ በየትውልድ ሐረጋቸው የተቈጠሩት የቶላ ዘሮች ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ ቍጥራቸውም ሃያ ሁለት ሺሕ ስድስት መቶ ነበረ።

3የኦዚ ወንድ ልጅ፤

ይዝረሕያ።

የይዝረሕያ ወንዶች ልጆች፤

ሚካኤል፣ አብድዩ፣ ኢዩኤል፣ ይሺያ፤ አምስቱም አለቆች ነበሩ። 4ብዙ ሚስቶችና ልጆች ስለ ነበሯቸው፣ ከቤተ ሰባቸው የትውልድ ሐረግ ለውጊያ ብቁ የሆኑ ሠላሳ ስድስት ሺሕ ሰዎች ነበሯቸው።

5ከይሳኮር ጐሣዎች ሁሉ የተመዘገቡት ተዋጊዎች የቤተ ሰቦቹ ትውልድ ቍጥር በአጠቃላይ ሰማንያ ሰባት ሺሕ ነበሩ።

ብንያም

6ሦስቱ የብንያም ወንዶች ልጆች፤

ቤላ፣ ቤኬር፣ ይዲኤል።

7የቤላ ወንዶች ልጆች፤

ኤሴቦን፣ ኦዚ፣ ዑዝኤል፣ ለኢያሪሙት፣ ዒሪ፤ በአጠቃላይ አምስት ሲሆኑ፣ የቤተ ሰብ አለቆች ናቸው፤ በትውልድ ሐረግ መዝገባቸው ሃያ ሁለት ሺሕ ሠላሳ አራት ተዋጊ ሰዎች ተመዝግበዋል።

8የቤኬር ወንዶች ልጆች፤

ዝሚራ፣ ኢዮአስ፣ አልዓዛር፣ ኤልዮዔናይ፣ ዖምሪ፣ ኢያሪሙት፣ አብያ፣ ዓናቶት፣ ዓሌሜት፤ እነዚህ ሁሉ የቤኬር ልጆች ነበሩ። 9በትውልድ ሐረግ መዝገባቸውም ውስጥ የየቤተ ሰባቸው አለቆችና ሃያ ሺሕ ሁለት መቶ ተዋጊዎች ተመዝግበዋል።

10የይዲኤል ልጅ፤

ቢልሐን።

የቢልሐን ወንዶች ልጆች፤

የዑስ፣ ብንያም፣ ኤሁድ፣ ክንዓና፣ ዜታን፣ ተርሴስ፣ አኪሳኦር፤ 11እነዚህ ሁሉ የይዲኤል ልጆች የየቤተ ሰቡ አለቆች ነበሩ፤ እነርሱም ለውጊያ ብቁ የሆኑ ዐሥራ ሰባት ሺሕ ተዋጊዎች ነበሯቸው።

12ሳፊንና ሑፊም የዒር ዘሮች ሲሆኑ፣ ሑሺም ደግሞ የአሔር ዘር ነው።

ንፍታሌም

13የንፍታሌም ወንዶች ልጆች፤

ያሕጽሔል፣ ጉኒ፣ ዬጽር፣ ሺሌም፤ እነዚህ የባላ ዘሮች ናቸው።

ምናሴ

14የምናሴ ዘሮች፤

ሶርያዊት ቁባቱ የወለደችለት ልጁ አሥርኤል ነው። እርሷም የገለዓድን አባት ማኪርን የወለደች ናት፤ 15ማኪርም ከሑፊምና ከሳፊም ወገኖች ሚስት አገባ። እኅቱም መዓካ ትባል ነበር።

ሌላው ዘሩ ሰለጰዓድ ሲሆን፣ እርሱም ሴቶች ልጆች ብቻ ነበሩት።

16የሚኪር ሚስት መዓካ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ፋሬስ አለችው። የወንድሙም ስም ሱሮስ ይባላል፤ ወንዶች ልጆቹም ኡላምና ራቄም ነበሩ።

17የኡላም ወንድ ልጅ፤

ባዳን፤

እነዚህ የምናሴ ልጅ፣ የማኪር ልጅ፣ የገለዓድ ወንዶች ልጆች ናቸው።

18እኅቱ መለኬት ኢሱድን፣ አቢዔዝርንና ማሕላን ወለደች።

19የሸሚዳ ወንዶች ልጆች ደግሞ እነዚህ ነበሩ፤

አሒያን፣ ሴኬም፣ ሊቅሒ፣ አኒዓም።

ኤፍሬም

20የኤፍሬም ዘሮች፤

ሹቱላ፣ ልጁ ባሬድ፣

ልጁ ታሐት፣ ልጁ ኤልዓዳ፣

ልጁ ታሐት፣ 21ልጁ ዛባድ፣

ልጁ ሹቱላ።

ኤድርና ኤልዓድ ከብቶች ለመስረቅ በወረዱ ጊዜ፣ የአገሩ ተወላጆች በሆኑት በጌት ሰዎች ተገደሉ። 22አባታቸውም ኤፍሬም ብዙ ቀን አለቀሰላቸው፤ ዘመዶቹም መጥተው አጽናኑት። 23ከዚያም ወደ ሚስቱ ገብቶ ተኛ፤ እርሷም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ በቤተ ሰቡ ላይ ከደረሰው መከራ የተነሣ ስሙን በሪዓ አለው። 24ሴት ልጁ ስሟ ሲአራ ይባላል፤ እርሷም የታችኛውንና የላይኛውን ቤት ሖሮንንና ኡዜንሼራን የተባሉትን ከተሞች የቈረቈረች ናት።

25ልጁ ፋፌ፣ ልጁ7፥25 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ልጁ የሚለውን ቃል አይጨምርም ሬሴፍ፣

ልጁ ቴላ፣ ልጁ ታሐን፣

26ልጁ ለአዳን፣ ልጁ ዓሚሁድ፣

ልጁ ኤሊሳማ፣ 27ልጁ ነዌ፣

ልጁ ኢያሱ።

28ምድራቸውና መኖሪያቸው ቤቴልንና በዙሪያዋ የሚገኙትን ከተሞች፣ በስተ ምሥራቅ ነዓራን፣ በስተ ምዕራብ ጌዝርንና መንደሮቿን፣ እንዲሁም ሴኬምንና መንደሮቿን፣ ከዚያም ዐልፎ ዓያንና መንደሮቿን በሙሉ ያጠቃልል ነበር። 29በምናሴም ወሰን ላይ ቤትሳን፣ ታዕናክ፣ መጊዶና ዶር ከነመንደሮቻቸው ነበሩ። በእነዚህም መንደሮች የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩ ነበር።

አሴር

30የአሴር ወንዶች ልጆች፤

ዪምና፣ የሱዋ፣ የሱዊ፣ በሪዓ፤ እኅታቸውም ሤራሕ ትባል ነበር።

31የበሪዓ ወንዶች ልጆች፤

ሐቤርና የቢርዛዊት አባት መልኪኤል።

32ሔቤርም ያፍሌጥን፣ ሳሜርን፣ ኮታምንና እኅታቸውን ሶላን ወለደ።

33የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች፤

ፋሴክ፣ ቢምሃል፣ ዓሲት፤

የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ።

34የሳሜር ወንዶች ልጆች፤

አኪ፣ ሮኦጋ፣7፥34 ወይም፣ ወንድሙ ሳሜር፤ ሮኦጋ ይሑባ፣ አራም።

35የወንድሙ የኤላም ወንዶች ልጆች፤

ጾፋ፣ ይምና፣ ሰሌስ፣ ዓማል።

36የጻፋ ወንዶች ልጆች፤

ሱዋ፣ ሐርኔፍር፣ ሦጋል፣ ቤሪ፣ ይምራ፣ 37ቤጴር፣ ሆድ፣ ሳማ፣ ሰሊሳ፣ ይትራን፣ ብኤራ።

38የዬቴር ወንዶች ልጆች፤

ዮሮኒ፣ ፊስጳ፣ አራ።

39የዑላ ወንዶች ልጆች፤

ኤራ፣ ሐኒኤል፣ ሪጽያ።

40እነዚህ ሁሉ የአሴር ዘሮች ናቸው፤ እነርሱም የቤተ ሰብ አለቆች፣ ምርጥ ሰዎች፣ ብርቱ ተዋጊዎችና ድንቅ መሪዎች ነበሩ። በትውልድ መዝገባቸው እንደ ተጻፈው ለውጊያ ብቁ የሆኑት ወንዶች ቍጥር ሃያ ስድስት ሺሕ ነበር።

La Bible du Semeur

1 Chroniques 7:1-40

Les descendants d’Issacar

1Issacar eut quatre fils7.1 Pour les v. 1-5, voir Gn 46.13 ; Nb 1.28 ; 26.23-25. : Tola, Poua, Yashoub et Shimrôn. 2Descendants de Tola : Ouzzi, Rephaya, Yeriel, Yahmaï, Yibsam et Samuel ; tous ceux-là furent les chefs des groupes familiaux de Tola, des guerriers valeureux dans leurs lignées ; à l’époque de David, ils étaient au nombre de 22 600. 3Descendants d’Ouzzi : Yizrahya qui eut pour fils : Michaël, Abdias, Joël, Yishiya. Ils furent chefs tous les cinq. 4Leurs groupes familiaux comptaient des corps d’armées totalisant 36 000 soldats, tant leurs femmes et leurs enfants étaient nombreux. 5L’ensemble des membres de toutes les familles d’Issacar recensées se montait à 87 000 guerriers valeureux.

Les descendants de Benjamin

6Benjamin eut trois fils7.6 Pour les v. 6-12, voir Gn 46.21 ; Nb 26.38-39 ; 1 Ch 8.1-2. : Béla, Béker et Yediaël. 7Béla eut cinq fils : Etsbôn, Ouzzi, Ouzziel, Yerimoth et Iri qui furent des chefs de leurs groupes familiaux et de valeureux guerriers, qu’on recensa au nombre de 22 034 hommes. 8Descendants de Béker : Zemira, Joas, Eliézer, Elyoénaï ; Omri, Yerémoth, Abiya, Anatoth et Alameth. Tels étaient les descendants de Béker. 9Le recensement selon les descendants des chefs de groupes familiaux donnait 20 200 guerriers valeureux. 10Descendants de Yediaël : Bilhân, qui eut pour fils : Yeoush, Benjamin, Ehoud, Kenaana, Zétân, Tarsis et Ahishahar. 11Tous ces descendants de Yediaël furent des chefs de leurs groupes familiaux qui comptaient 17 200 guerriers valeureux pouvant sortir pour le combat. 12Shouppim et Houppim étaient fils d’Ir : Houshim était fils d’Ahèr.

Les descendants de Nephtali

13Fils de Nephtali7.13 Voir Gn 46.24 ; Nb 26.48-50. : Yahtséel, Gouni, Yétser et Shalloum7.13 Certains manuscrits hébreux et certains manuscrits de l’ancienne version grecque ont : Shillem., descendants de Bilha.

Les descendants de Manassé

14Descendants de Manassé7.14 Pour les v. 14-19, voir Nb 26.29-34 ; Jos 17.1-18. : Asriel, enfanté par son épouse syrienne de second rang. Elle lui donna aussi Makir, le père de Galaad. 15Makir prit une femme pour Houppim et une pour Shouppim. Le nom de sa sœur était Maaka. Le nom du second fils était Tselophhad qui n’eut que des filles. 16Maaka, femme de Makir, lui donna encore un fils qu’elle appela Péresh, dont le frère fut Shéresh ; ce dernier eut pour fils Oulam et Réqem. 17Oulam eut pour fils Bedân. Tels sont les descendants de Galaad, fils de Makir, et petit-fils de Manassé. 18Sa sœur Hammoléketh donna naissance à Ishhod, Abiézer et Mahla. 19Les fils de Shemida étaient : Ahyân, Sichem, Liqhi et Aniam.

Les descendants d’Ephraïm

20Les descendants d’Ephraïm7.20 Pour les v. 20-29, voir Nb 26.35 ; Jos 16 et 17. en ligne directe de père en fils furent : Shoutélah, Béred, Tahath, Eleada, Tahath, 21Zabad, Shoutélah. Quant à Ezer et Elead, ils furent tués par les habitants de Gath natifs du pays, parce qu’ils avaient tenté de s’emparer de leurs troupeaux. 22Ephraïm, leur père, porta longtemps leur deuil. Les gens de sa parenté vinrent le consoler. 23Plus tard, Ephraïm s’unit à sa femme, elle devint enceinte et lui donna un fils qu’il appela Beria (Dans le malheur) car sa famille avait été dans le malheur7.23 Il y a en hébreu un jeu de mots avec le nom Beria et le terme rendu par malheur.. 24Ephraïm eut aussi une fille, Shééra, qui fortifia Beth-Horôn-la-Basse, Beth-Horôn-la-Haute, et Ouzzèn-Shééra. 25Puis, en ligne directe de père en fils : Réphah, Résheph, Télah, Tahân, 26Laedân, Ammihoud, Elishama, 27Noun et Josué. 28Les descendants d’Ephraïm avaient en propriété pour y habiter Béthel et les localités qui en dépendaient, à l’est, Naarân ; à l’ouest, Guézer et Sichem, et les localités qui dépendaient de ces deux villes ; leur territoire s’étendait jusqu’à Ayya et les localités qui en dépendaient. 29Les descendants de Manassé possédaient les villes de Beth-Sheân, Taanak, Meguiddo, Dor et les localités qui dépendaient de celles-ci. C’est dans ces villes qu’habitèrent les descendants de Joseph, fils d’Israël.

Les descendants d’Aser

30Fils d’Aser7.30 Pour les v. 30-40, voir Gn 46.17 ; Nb 26.44-46. : Yimna, Yishva, Yishvi et Beria ; leur sœur était Sérah. 31Fils de Beria : Héber et Malkiel. Ce dernier fut le fondateur de Birzavith. 32Héber eut pour fils Yaphleth, Shomer, Hotam et leur sœur Shoua. 33Fils de Yaphleth : Pasak, Bimhal et Ashvath. Tels étaient les fils de Yaphleth. 34Fils de Shémer : Ahi, Rohega, Yehoubba et Aram. 35Fils de Hélem, son frère : Tsophah, Yimna, Shélesh et Amal. 36Fils de Tsophah : Souah, Harnépher, Shoual, Béri, Yimra, 37Bétser, Hod, Shamma, Shilsha, Yitrân et Beéra. 38Fils de Yéter : Yephounné, Pispa et Ara. 39Fils de Oulla : Arah, Hanniel et Ritsya. 40Voici donc les descendants d’Aser, chefs de leurs groupes familiaux, hommes d’élite et guerriers valeureux, à la tête des chefs de famille7.40 Autre traduction : des chefs éminents.. Le nombre des hommes recensés dans leur armée pour le combat était de 26 000 hommes.