1 ዜና መዋዕል 8 – NASV & BDS

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 8:1-40

የብንያማዊው የሳኦል ትውልድ ሐረግ

8፥28-38 ተጓ ምብ – 1ዜና 9፥34-44

1ብንያም የበኵር ልጁን ቤላን፣

ሁለተኛ ልጁን አስቤልን፣ ሦስተኛ ልጁን አሐራን፣

2አራተኛ ልጁን ኖሐን፣ አምስተኛ ልጁን ራፋን ወለደ።

3የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤

አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣8፥3 ወይም፣ የሁድ አባት ጌራ 4አቢሱ፣ ናዕማን፣ አሖዋ፣ 5ጌራ፣ ሰፉፋ፣ ሒራም።

6በጌባ ይኖሩ የነበሩትና በኋላም በምርኮ ወደ መናሐት የተወሰዱት የኤሁድ ዘሮች እነዚህ ናቸው፤

7ናዕማን፣ አኪያ፣ ጌራ፤ በምርኮ ጊዜ እየመራ የወሰዳቸው የዖዛና የአሒሑድ አባት ጌራ ነበረ።

8ሸሐራይም ሚስቶቹን ሑሺምንና በዕራን ከፈታ በኋላ በሞዓብ ምድር ወንዶች ልጆች ወለደ። 9ከሚስቱ ከሖዴሽ ዮባብን፣ ዲብያን፣ ማሴን፣ ማልካምን፣ 10ይዑጽን፣ ሻክያንና ሚርማን ወለደ፤ እነዚህም የቤተ ሰብ አለቆች የነበሩ ልጆቹ ናቸው። 11ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት።

12የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች፤

ዔቤር፣ ሚሻም እንዲሁም ኦኖንና ሎድ የተባሉ ከተሞችን ከነመንደሮቻቸው የቈረቈረ ሻሜድ፣ 13በኤሎን ይኖሩ ለነበሩ ቤተ ሰቦች አለቆችና የጋት ነዋሪዎችን አስወጥተው ያሳደዱ በሪዓና ሽማዕ።

14አሒዮ፣ ሻሻቅ፣ ይሬምት፣ 15ዝባድያ፣ ዓራድ፣ ዔድር፣ 16ሚካኤል፣ ይሽጳና ዮሐ የበሪዓ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

17ዝባድያ፣ ሜሱላም፣ ሕዝቂ፣ ሔቤር፣ 18ይሽምራይ፣ ይዝሊያና ዮባብ የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ።

19ያቂም፣ ዝክሪ፣ ዘብዲ፣ 20ኤሊዔናይ፣ ጺልታይ፣ ኤሊኤል፣ 21ዓዳያ፣ ብራያና ሺምራት የሰሜኢ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

22ይሽጳን፣ ዔቤር፣ ኤሊኤል፣ 23ዓብዶን፣ ዝክሪ፣ ሐናን፣ 24ሐናንያ፣ ኤላም፣ ዓንቶትያ 25ይፍዴያና ፋኑኤል የሶሴቅ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

26ሽምሽራይ፣ ሽሃሪያ፣ ጎቶልያ፣ 27ያሬሽያ፣ ኤልያስና፣ ዝክሪ የይሮሐም ወንዶች ልጆች ነበሩ።

28እነዚህ ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው የተቈጠሩ አለቆችና የቤተ ሰብ መሪዎች ሲሆኑ፣ የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ።

29የገባዖን አባት8፥29 አባት ማለት፣ የማኅበረ ሰብ መሪ ወይም የጦር መሪ ማለት ነው። ይዒኤል8፥29 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (1ዜና 9፥35 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን ይዒኤል የሚለውን አይጨምርም በገባዖን ኖረ፤ ሚስቱ መዓካ ትባል ነበር።

30የበኵር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፤ የእርሱም ተከታዮች ዱር፣ ቂስ፣ ባኣል፣ ኔር፣8፥30 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም 1ዜና 9፥36 ይመ) ከዚህ ጋር ይሰማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ “ኔር” የሚለውን ስም አይጨምርም ናዳብ፣ 31ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዛኩርና 32የሺምዓ አባት ሚቅሎት ነበሩ። እነዚህም ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።

33ኔር ቂስን ወለደ፤ ቂስ ሳኦልን ወለደ፤ ሳኦልም ዮናታንን፣ ሜልኪሳን፣ አሚናዳብን፣ አስበኣልን8፥33 ሜፊቦሼት በመባልም ይታወቃል ወለደ።

34የዮናታን ወንድ ልጅ

መሪበኣል8፥34 ሜፈቦሼት በመባልም ይታወቃል፤ እርሱም ሚካን ወለደ።

35የሚካ ወንዶች ልጆች፤

ፒቶን፣ ሜሌክ፣ ታሬዓ፣ አካዝ።

36አካዝ ይሆዓዳን ወለደ፤ ይሆዓዳም ዓሌሜትን፣ ዓዝሞትን፣ ዘምሪን ወለደ፤ ዘምሪም ሞጻን ወለደ። 37ሞጻ ቢንዓን ወለደ፤ ቢንዓ ረፋያን ወለደ፤ ረፋያ ኤልዓሣን ወለደ፤ ኤልዓሣም ኤሴልን ወለደ።

38ኤሴል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም፦

ዓዝሪቃም፣ ቦክሩ፣ እስማኤል፣ ሽዓርያ፣ አብድዩ፣ ሐናን ይባላል፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።

39የወንድሙ የኤሴቅ ወንዶች ልጆች፤

የበኵር ልጁ ኡላም፣ ሁለተኛ ልጁ ኢያስ፣ ሦስተኛ ልጁ ኤሊፋላት። 40የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ እነርሱም በአጠቃላይ ቍጥራቸው አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሯቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ።

La Bible du Semeur

1 Chroniques 8:1-40

Les descendants de Benjamin habitant à Jérusalem

1Benjamin eut pour fils8.1 Pour les v. 1-5, voir 7.6-12 ; Gn 46.21-22 ; Nb 26.38-41. : Béla, son premier-né, Ashbel, le deuxième, Ahrah, le troisième, 2Noha, le quatrième, et Rapha, le cinquième. 3Béla eut des fils : Addar, Guéra, Abihoud, 4Abishoua, Naaman, Ahoah, 5Guéra, Shephouphân et Houram.

6-7Les fils d’Ehoud, Naaman, Ahiya et Guéra étaient les chefs de groupe familial des habitants de Guéba. Ceux-ci furent déplacés à Manahath. C’est Guéra qui les fit émigrer. Il eut pour fils Ouzza et Ahihoud.

8Shaharaïm eut des enfants dans les plaines de Moab, après avoir renvoyé ses deux femmes Houshim et Baara. 9Il eut, de Hodesh, sa femme : Yobab, Tsibia, Mésha, Malkam, Yeouts, Sakia et Mirma. 10Tels sont les fils de Shaharaïm qui devinrent des chefs de groupe familial.

11De son épouse Houshim, il avait eu Abitoub et Elpaal. 12Fils d’Elpaal : Eber, Misheam et Shémer qui bâtit Ono, Lod et les localités qui en dépendaient. 13Beria et Shéma, qui étaient chefs de groupe familial parmi les habitants d’Ayalôn, mirent en fuite les habitants de Gath. 14Puis : Ahyo, Shashaq, Yerémoth, 15Zebadia, Arad, Eder, 16Michaël, Yishpha et Yoha, les fils de Beria. 17Puis : Zebadia, Meshoullam, Hizqi, Héber, 18Yishmeraï, Yizliya et Yobab, les fils d’Elpaal. 19Puis : Yaqim, Zikri, Zabdi, 20Eliénaï, Tsiltaï, Eliel, 21Adaya, Beraya et Shimrath, les fils de Shimeï, 22Puis : Yishpân, Eber, Eliel, 23Abdôn, Zikri, Hanân, 24Hanania, Elam, Antotiya, 25Yiphdeya et Penouel, les fils de Shashaq. 26Shamsheraï, Sheharia, Atalia, 27Yaaréshia, Eliya et Zikri, les fils de Yeroham.

(1 Ch 9.34-44)

28Ce sont là des chefs de groupe familial, chacun dans sa génération8.28 Autre traduction : d’après leur généalogie.. Ils habitaient à Jérusalem.

29Le père de Gabaon8.29 Le terme père pourrait aussi signifier chef (militaire ou civil). Certains manuscrits de l’ancienne version grecque (1 Ch 9.35) précisent que ce père s’appelait Yeïel. habitait à Gabaon. Sa femme s’appelait Maaka. 30Abdôn fut son fils premier-né, puis vinrent Tsour, Qish, Baal8.30 Certains manuscrits de l’ancienne version grecque (voir 1 Ch 9.36) ajoutent : Ner., Nadab, 31Guedor, Ahyo et Zéker. 32Miqloth eut pour fils Shimea. Ces derniers habitaient eux aussi à Jérusalem, avec ceux qui leur étaient apparentés. 33Ner eut pour fils Qish qui eut pour fils Saül ; les fils de Saül furent Jonathan, Malkishoua, Abinadab et Eshbaal8.33 Autre nom de Ishbosheth.. 34Jonathan eut pour fils Merib-Baal8.34 Autre nom de Mephibosheth (2 S 4.4 ; 9.6-13)., qui eut pour fils Michée. 35Fils de Michée : Pitôn, Mélek, Taréa et Ahaz. 36Ahaz eut pour fils Yehoadda, qui eut pour fils : Alémeth, Azmaveth et Zimri. 37Voici les descendants de Zimri en ligne directe : Motsa, Binea, Rapha, Eleasa, Atsel. 38Atsel eut six fils, dont voici les noms : Azriqam, Bokrou, Ismaël, Shearia, Abdias et Hanân. Tels étaient les fils d’Atsel.

39Esheq était le frère d’Atsel. Il eut pour fils Oulam, son premier-né, Yeoush, le deuxième, et Eliphéleth, le troisième. 40Les fils d’Oulam furent des hommes de guerre valeureux, tireurs à l’arc ; ils eurent de nombreux fils et petits-fils : cent cinquante.

Tels étaient les descendants de Benjamin.