1 ዜና መዋዕል 6 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 6:1-81

ሌዊ

1የሌዊ ወንዶች ልጆች፤

ጌድሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ።

2የቀዓት ወንዶች ልጆች፤

እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል።

3የእንበረም ልጆች፤

አሮን፣ ሙሴ፣ ማርያም።

የአሮን ወንዶች ልጆች፤

ናዳብ፣ አብዩድ፣ አልዓዛር፣ ኢታምር።

4አልዓዛር ፊንሐስን ወለደ፤

ፊንሐስ አቢሱን ወለደ፤

5አቢሱ ቡቂን ወለደ፤

ቡቂ ኦዚን ወለደ፤

6ኦዚ ዘራእያን ወለደ፤

ዘራእያ መራዮትን ወለደ፤

7መራዮት አማርያን ወለደ፤

አማርያ አኪጦብን ወለደ፤

8አኪጦብ ሳዶቅን ወለደ፤

9ሳዶቅ አኪማአስን ወለደ፤

አኪማአስ ዓዛርያስን ወለደ፤

ዓዛርያስ ዮሐናንን ወለደ፤

10ዮሐናን ዓዛርያስን ወለደ፤ እርሱም ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ባሠራው ቤተ መቅደስ በክህነት ያገለገለ ነበር፤

11ዓዛርያስ አማርያን ወለደ፤

አማርያም አኪጦብን ወለደ፤

12አኪጦብ ሳዶቅን ወለደ፤

ሳዶቅ ሰሎምን ወለደ፤

13ሰሎም ኬልቅያስን ወለደ፤

ኬልቅያስ ዓዛርያስን ወለደ፤

14ዓዛርያስ ሠራያን ወለደ፤

ሠራያ ኢዮሴዴቅን ወለደ።

15እግዚአብሔር የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ በናቡከደነፆር እጅ ተማርከው እንዲወሰዱ ባደረገ ጊዜ ኢዮሴዴቅም አብሮ ተማርኮ ሄደ።

16የሌዊ ወንዶች ልጆች፤

ጌድሶን፣ ቀዓት፣ ሜራሪ።

17የጌድሶን ወንዶች ልጆች፤

ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።

18የቀሃት ወንዶች ልጆች፤

እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል።

19የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤

ሞሖሊ፣ ሙሲ።

በየአባቶቻቸው ቤተ ሰብ የተቈጠሩት የሌዊ ጐሣዎች የሚከተሉት ናቸው፤

20ከጌርሶን፤

ልጁ ሎቤኒ፣ ልጁ ኢኤት፣

ልጁ ዛማት፣ 21ልጁ ዮአክ፣

ልጁ አዶ፣ ልጁ ዛራ፣ ልጁ ያትራይ።

22የቀዓት ዘሮች፤

ልጁ አሚናዳብ፣ ልጁ ቆሬ፣

ልጁ አሴር፣ 23ልጁ ሕልቃና፣

ልጁ አቢሳፍ፣ ልጁ አሴር፣

24ልጁ ኢኢት፣ ልጁ ኡርኤል፣

ልጁ ዖዝያ፣ ልጁ ሳውል።

25የሕልቃና ዘሮች፤

አማሢ፣ አኪሞት።

26ልጁ ሕልቃና፣6፥26 አንዳንድ የዕብራይስጥ ቅጆች፣ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕምና የሱርስቱ ቅጅ ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ኪሞትና 26 ሕልቃና፤ የሕልቃና ወንዶች ልጆች፤ ልጁ ሱፊ፣

ልጁ ናሐት፣ 27ልጁ ኤልያብ፣

ልጁ ይሮሐም፣ ልጁ ሕልቃና፣

ልጁ ሳሙኤል6፥27 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም 1ሳሙ 1፥1920 እና 1ዜና 6፥3334 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ልጁ ሳሙኤል የሚለውን ሐረግ አይጨምርም

28የሳሙኤል ወንዶች ልጆች፤

የበኵር ልጁ ኢዮኤል6፥28 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞችና ሱርስቱ (እንዲሁም 1ሳሙ 8፥2 እና 1ዜና 6፥33 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ኢዩኤል የሚለውን ስም አይጨምርም።

ሁለተኛው ልጁ አብያ።

29የሜራሪ ዘሮች፤

ሞሖሊ፣ ልጁ ሎቤኒ፣

ልጁ ሰሜኢ፣ ልጁ ዖዛ፣

30ልጁ ሳምዓ፣ ልጁ ሐግያ፣

ልጁ ዓሣያ።

የቤተ መቅደሱ መዘምራን

6፥54-80 ተጓ ምብ – ኢያ 21፥4-39

31ታቦቱ ከገባ በኋላ፣ ዳዊት የመዘምራን አለቃ አድርጎ በእግዚአብሔር ቤት የሾማቸው ሰዎች እነዚህ ናቸው፤ 32እነርሱም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም እስኪሠራ ድረስ፣ በማደሪያው፣ ይኸውም በመገናኛው ድንኳን ፊት ሆነው እየዘመሩ ያገለግሉ ነበር፤ አገልግሎታቸውንም የሚያከናውኑት በወጣላቸው ደንብ መሠረት ነው።

33ከወንዶች ልጆቻቸው ጋር ሆነው ያገለገሉ ሰዎች እነዚህ ናቸው፤

ከቀዓታውያን ልጆች፤ ዘማሪው ኤማን፣ የኢዮኤል ልጅ፣ የሳሙኤል ልጅ፣

34የሕልቃና ልጅ፣ የይሮሐም ልጅ፣

የኤሊኤል ልጅ፣ የቶዋ ልጅ፣

35የሱፍ ልጅ፣ የሕልቃና ልጅ፣

የመሐት ልጅ፣ የአማሢ ልጅ፣

36የሕልቃና ልጅ፣ የኢዮኤል ልጅ፣

የዓዛርያስ ልጅ፣ የሶፎንያስ ልጅ፣

37የታሐት ልጅ፣ የአሴር ልጅ፣

የአብያሳፍ ልጅ፣ የቆሬ ልጅ፣

38የይስዓር ልጅ፣ የቀዓት ልጅ፣

የሌዊ ልጅ፣ የእስራኤል ልጅ።

39እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተ ቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤

አሳፍ የበራክያ ልጅ፣ የሳምዓ ልጅ፣

40የሚካኤል ልጅ፣ የበዓሤያ ልጅ፣

የመልክያ ልጅ፣ 41የኤትኒ ልጅ፣

የዛራ ልጅ፣ የዓዳያ ልጅ፣

42የኤታን ልጅ፣ የዛማት ልጅ፣

የሰሜኢ ልጅ፣ 43የኢኤት ልጅ፣

የጌድሶን ልጅ፣ የሌዊ ልጅ፤

44በስተ ግራቸው በኩል አብረዋቸው ያሉት የሜራሪ ልጆች፤

የቂሳ ልጅ ኤታን፣ የአብዲ ልጅ፣

የማሎክ ልጅ፣ 45የሐሸብያ ልጅ፣

የአሜስያስ ልጅ፣ የኬልቅያስ ልጅ፣

46የአማሲ ልጅ፣ የባኒ ልጅ፣

የሴሜር ልጅ፣ 47የሞሖሊ ልጅ፣

የሙሲ ልጅ የሜራሪ ልጅ፣

የሌዊ ልጅ።

48ሌዋውያን ወንድሞቻቸው ግን የእግዚአብሔርን ቤት የማደሪያ ድንኳን ተግባር እንዲያከናውኑ ተመድበው ነበር። 49የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ባዘዘው መሠረት፣ ስለ እስራኤል ማስተስረያ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የሚከናወነውን ተግባር ሁሉ፣ በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕትና በዕጣኑ መሠዊያ ላይ የሚቀርበውን መሥዋዕት የሚያቀርቡት ግን አሮንና ዘሮቹ ብቻ ነበሩ።

50የአሮን ዘሮች እነዚህ ነበሩ፤

ልጁ አልዓዛር፣ ልጁ ፊንሐስ፣

ልጁ አቢሱ 51ልጁ ቡቂ፣

ልጁ ኦዚ፣ ልጁ ዘራእያ፣

52ልጁ መራዮት፣ ልጁ አማርያ፣

ልጁ አኪጦብ፣ 53ልጁ ሳዶቅ፣

ልጁ አኪማአስ።

54መኖሪያዎቻቸው እንዲሆኑ የተመደቡላቸው ቦታዎች እነዚህ ናቸው፦ የመጀመሪያው ዕጣ የእነርሱ ስለሆነ፣ ከቀዓት ጐሣ ለሆኑት ለአሮን ዘሮች የተመደቡላቸው መኖሪያዎች እነዚህ ነበሩ።

55ለእነርሱም በይሁዳ ምድር የምትገኘው ኬብሮንና በዙሪያዋ ያለው የግጦሽ ቦታ ተሰጠ፤ 56በኬብሮን ዙሪያ የሚገኙት የዕርሻ ቦታዎችና መንደሮች ግን ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ተሰጡ። 57ለአሮን ዘሮች የመማፀኛ ከተሞች የሆኑትን ኬብሮንን፣ ልብናን፣ የቲርን፣ ኤሽትሞዓን፣ 58ሖሎንን፣ ዳቤርን፣ 59ዓሳንን፣ ዮታን6፥59 የሱርስቱ ቅጅ (እንዲሁም የሰብዓ ሊቃናትና ኢያ 21፥16) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ዮታን የሚለውን ስም አይጨምርም።፣ ቤትሳሚስን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጡ።

60ከብንያም ነገድ ድርሻ ላይ ገባዖንን፣6፥60 ኢያ 21፥17 ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን ገባዖን የሚለውን ስም አይጨምርም። ጌባን፣ ጋሌማን፣ ዓናቶትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጡ።

ለቀዓት ዘሮች የተከፋፈሉት እነዚህ ከተሞች በአጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ናቸው።

61ለቀሩት የቀዓት ዘሮች ደግሞ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ዐሥር ከተሞች ተሰጧቸው።

62ለጌድሶን ነገድ በየጐሣቸው ከይሳኮር፣ ከአሴር፣ ከንፍታሌምና በባሳን ከሚገኘው ከምናሴ ነገድ ድርሻ ላይ ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው።

63ለሜራሪ ዘሮች በየጐሣቸው ከሮቤል፣ ከጋድና ከዛብሎን ድርሻ ላይ ዐሥራ ሁለት ከተሞች ተመደቡላቸው።

64እስራኤላውያንም ከተሞቹን በዚሁ ሁኔታ መድበው ከነመሰማሪያዎቻቸው ለሌዋውያኑ ሰጧቸው።

65ቀደም ብለው የተጠቀሱትንም ከተሞች ከይሁዳ፣ ከስምዖንና ከብንያም ነገድ ላይ ወስደው መደቡላቸው።

66ለአንዳንድ የቀዓት ጐሣዎችም ከኤፍሬም ነገድ ድርሻ ላይ የሚኖሩበት ቦታ ተሰጣቸው።

67በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር የሚገኙትን የመማፀኛ ከተሞች ሴኬምን፣ ጌዝርን፣ 68ዮቅምዓምን፣ ቤትሖሮን፣ 69ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።

70እንዲሁም እስራኤላውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ላይ ዓኔርና ቢልዓም የተባሉትን ከተሞች ከነመሰማሪያዎቻቸው ወስደው ለቀሩት የቀዓት ጐሣዎች ሰጧቸው።

71ጌድሶናውያን ከዚህ የሚከተሉትን ከተሞች ወሰዱ፤

ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን የሚገኘውን ጎላንና አስታሮትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

72ከይሳኮርም ነገድ፣ ቃዴስን፣ ዳብራትን 73ራሞትንና ዓኔምናን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

74ከአሴር ነገድ መዓሳልን፣ ዓብዶን፣ 75ሑቆቅንና፣ ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

76ከንፍታሌም ነገድ በገሊላ የሚገኘውን ቃዴስን፣ ሐሞንንና፣ ቂርያታይምን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

77ከሌዋውያን የቀሩት የሜራሪ ጐሣዎች ደግሞ ከዚህ የሚከተለውን ወሰዱ፤

ከዛብሎን ነገድ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን፣6፥77 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕምንና ኢያ 21፥34 ይመ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን የሚለውን አይጨምርም። ሬሞንና፣ ታቦርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

78ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ ከኢያሪኮ በስተ ምሥራቅ ከሚገኘው ከሮቤል ነገድ፣

በምድረ በዳ የሚገኘውን ቦሶርን፣ ያሳን፣ 79ቅዴሞትንና ሜፍዓትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

80ከጋድ ነገድ በገለዓድ የምትገኘውን ሬማትን፣ መሃናይምን፣ 81ሐሴቦንና ኢያዜርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

Thai New Contemporary Bible

1พงศาวดาร 6:1-81

วงศ์วานของเลวี

1บุตรของเลวี ได้แก่

เกอร์โชน โคฮาท และเมรารี

2บุตรของโคฮาท ได้แก่

อัมราม อิสฮาร์ เฮโบรน และอุสซีเอล

3บุตรของอัมราม ได้แก่

อาโรน โมเสส และมิเรียม

บุตรของอาโรน ได้แก่

นาดับ อาบีฮู เอเลอาซาร์ และอิธามาร์

4เอเลอาซาร์เป็นบิดาของฟีเนหัส

ฟีเนหัสเป็นบิดาของอาบีชูวา

5อาบีชูวาเป็นบิดาของบุคคี

บุคคีเป็นบิดาของอุสซี

6อุสซีเป็นบิดาของเศราหิยาห์

เศราหิยาห์เป็นบิดาของเมราโยท

7เมราโยทเป็นบิดาของอามาริยาห์

อามาริยาห์เป็นบิดาของอาหิทูบ

8อาหิทูบเป็นบิดาของศาโดก

ศาโดกเป็นบิดาของอาหิมาอัส

9อาหิมาอัสเป็นบิดาของอาซาริยาห์

อาซาริยาห์เป็นบิดาของโยฮานัน

10โยฮานันเป็นบิดาของอาซาริยาห์ (เขาเป็นปุโรหิตของพระวิหารที่โซโลมอนทรงสร้างขึ้นในกรุงเยรูซาเล็ม)

11อาซาริยาห์เป็นบิดาของอามาริยาห์

อามาริยาห์เป็นบิดาของอาหิทูบ

12อาหิทูบเป็นบิดาของศาโดก

ศาโดกเป็นบิดาของชัลลูม

13ชัลลูมเป็นบิดาของฮิลคียาห์

ฮิลคียาห์เป็นบิดาของอาซาริยาห์

14อาซาริยาห์เป็นบิดาของเสไรยาห์

และเสไรยาห์เป็นบิดาของเยโฮซาดัก

15เยโฮซาดักถูกกวาดต้อนไปเป็นเชลย เมื่อองค์พระผู้เป็นเจ้าทรงให้ประชากรยูดาห์และเยรูซาเล็มตกเป็นเชลยของกษัตริย์เนบูคัดเนสซาร์

16บุตรของเลวี ได้แก่

เกอร์โชน6:16 ภาษาฮีบรูว่าเกอร์โชมเป็นอีกรูปหนึ่งของเกอร์โชนเช่นเดียวกับข้อ 17,20,43,62 และ 71 โคฮาท และเมรารี

17รายชื่อบุตรของเกอร์โชน ได้แก่

ลิบนีกับชิเมอี

18บุตรของโคฮาท ได้แก่

อัมราม อิสฮาร์ เฮโบรน และอุสซีเอล

19บุตรของเมรารี ได้แก่

มาห์ลีกับมูชี

ตระกูลต่างๆ ของเลวีลำดับตามต้นตระกูลมีดังนี้

20วงศ์วานของเกอร์โชน ได้แก่

ลิบนีซึ่งมีบุตรคือยาหาท ซึ่งมีบุตรคือศิมมาห์ 21ซึ่งมีบุตรคือโยอาห์ ซึ่งมีบุตรคืออิดโด ซึ่งมีบุตรคือเศราห์ ซึ่งมีบุตรคือเยอาเธรัย

22วงศ์วานของโคฮาท ได้แก่

อัมมีนาดับ ซึ่งมีบุตรคือโคราห์

ซึ่งมีบุตรคืออัสสีร์ 23ซึ่งมีบุตรคือเอลคานาห์

ซึ่งมีบุตรคือเอบียาสาฟ ซึ่งมีบุตรคืออัสสีร์

24ซึ่งมีบุตรคือทาหัท ซึ่งมีบุตรคืออูรีเอล ซึ่งมีบุตรคืออุสซียาห์ ซึ่งมีบุตรคือชาอูล

25วงศ์วานของเอลคานาห์ ได้แก่

อามาสัย อาหิโมท

26ซึ่งมีบุตรคือเอลคานาห์6:26 สำเนาต้นฉบับภาษาฮีบรูส่วนใหญ่ว่าอาหิโมท 26และเอลคานาห์ บุตรของเอลคานาห์ ได้แก่

ซึ่งมีบุตรคือโศฟัย ซึ่งมีบุตรคือนาหาท 27ซึ่งมีบุตรคือเอลีอับ ซึ่งมีบุตรคือเยโรฮัม ซึ่งมีบุตรคือเอลคานาห์ ซึ่งมีบุตรคือซามูเอล6:27 ภาษาฮีบรูไม่มีวลีที่ว่าซึ่งมีบุตรคือซามูเอล(ดู1ซมอ.1:19,20 และ1พศด.6:33,34)

28บุตรของซามูเอล ได้แก่

โยเอล6:28 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่าโยเอล(ดู1ซมอ.8:2 และ1พศด.6:33)ผู้เป็นบุตรหัวปี

กับอาบียาห์บุตรคนรอง

29วงศ์วานของเมรารี ได้แก่

มาห์ลีซึ่งมีบุตรคือลิบนี ซึ่งมีบุตรคือชิเมอี ซึ่งมีบุตรคืออุสซาห์

30ซึ่งมีบุตรคือชิเมอา ซึ่งมีบุตรคือฮักกียาห์ ซึ่งมีบุตรคืออาสายาห์

นักดนตรีประจำพระวิหาร

(ยชว.21:4-39)

31ต่อไปนี้คือผู้ที่กษัตริย์ดาวิดทรงแต่งตั้งให้บรรเลงเพลงในพระนิเวศขององค์พระผู้เป็นเจ้าหลังจากที่นำหีบพันธสัญญามาตั้งไว้ที่นั่นแล้ว 32พวกเขาทำหน้าที่บรรเลงเพลงหน้าพลับพลา ซึ่งก็คือเต็นท์นัดพบ ตราบจนโซโลมอนสร้างพระวิหารขององค์พระผู้เป็นเจ้าที่กรุงเยรูซาเล็มเสร็จแล้ว พวกเขาปฏิบัติหน้าที่ตามกฎระเบียบที่ตั้งไว้

33คนเหล่านี้ซึ่งปฏิบัติหน้าที่พร้อมกับบุตรทั้งหลายของตน ได้แก่

จากวงศ์โคฮาท คือ

เฮมานนักดนตรี

ซึ่งเป็นบุตรของโยเอล ซึ่งเป็นบุตรของซามูเอล

34ซึ่งเป็นบุตรของเอลคานาห์ ซึ่งเป็นบุตรของเยโรฮัม

ซึ่งเป็นบุตรของเอลีเอล ซึ่งเป็นบุตรของโทอาห์

35ซึ่งเป็นบุตรของศุฟ ซึ่งเป็นบุตรของเอลคานาห์

ซึ่งเป็นบุตรของมาฮาท ซึ่งเป็นบุตรของอามาสัย

36ซึ่งเป็นบุตรของเอลคานาห์ ซึ่งเป็นบุตรของโยเอล

ซึ่งเป็นบุตรของอาซาริยาห์ ซึ่งเป็นบุตรของเศฟันยาห์

37ซึ่งเป็นบุตรของทาหัท ซึ่งเป็นบุตรของอัสสีร์

ซึ่งเป็นบุตรของเอบียาสาฟ ซึ่งเป็นบุตรของโคราห์

38ซึ่งเป็นบุตรของอิสฮาร์ ซึ่งเป็นบุตรของโคฮาท

ซึ่งเป็นบุตรของเลวี ซึ่งเป็นบุตรของอิสราเอล

39ผู้ช่วยมือขวาของเฮมานคืออาสาฟ

ซึ่งเป็นบุตรของเบเรคิยาห์ ซึ่งเป็นบุตรของชิเมอา

40ซึ่งเป็นบุตรของมีคาเอล ซึ่งเป็นบุตรของบาอาเสยาห์6:40 สำเนาต้นฉบับภาษาฮีบรูบางฉบับ และสำเนาฉบับ LXX. หนึ่งฉบับและฉบับ Syr. ว่ามาอาเสยาห์

ซึ่งเป็นบุตรของมัลคิยาห์ 41ซึ่งเป็นบุตรของเอทนี

ซึ่งเป็นบุตรของเศราห์ ซึ่งเป็นบุตรของอาดายาห์

42ซึ่งเป็นบุตรเอธาน ซึ่งเป็นบุตรของศิมมาห์

ซึ่งเป็นบุตรของชิเมอี 43ซึ่งเป็นบุตรของยาหาท

ซึ่งเป็นบุตรของเกอร์โชน ซึ่งเป็นบุตรของเลวี

44ผู้ช่วยมือซ้ายของเขาคือเอธาน ตระกูลเมรารี

ซึ่งเป็นบุตรของคีชี ซึ่งเป็นบุตรของอับดี

ซึ่งเป็นบุตรของมัลลุค 45ซึ่งเป็นบุตรของฮาชาบิยาห์

ซึ่งเป็นบุตรของอามาซิยาห์ ซึ่งเป็นบุตรของฮิลคียาห์

46ซึ่งเป็นบุตรของอัมซี ซึ่งเป็นบุตรของบานี

ซึ่งเป็นบุตรของเชเมอร์ 47ซึ่งเป็นบุตรของมาห์ลี

ซึ่งเป็นบุตรของมูชี ซึ่งเป็นบุตรของเมรารี

ซึ่งเป็นบุตรของเลวี

48ส่วนพี่น้องตระกูลเลวีได้รับมอบหมายหน้าที่อื่นๆ ทั้งหมดในพลับพลาซึ่งเป็นพระนิเวศของพระเจ้า 49แต่อาโรนและวงศ์วานเป็นผู้ถวายเครื่องบูชาต่างๆ และเครื่องหอมบนแท่นบูชารวมทั้งดูแลกิจธุระทั้งหมดที่เกี่ยวกับอภิสุทธิสถาน และการขออภัยโทษบาปสำหรับอิสราเอลให้ครบถ้วนทุกประการตามที่โมเสสผู้รับใช้พระเจ้าได้บัญชาไว้

50วงศ์วานของอาโรน ได้แก่

เอเลอาซาร์ ซึ่งมีบุตรคือฟีเนหัส

ซึ่งมีบุตรคืออาบีชูวา 51ซึ่งมีบุตรคือบุคคี

ซึ่งมีบุตรคืออุสซี ซึ่งมีบุตรคือเศราหิยาห์

52ซึ่งมีบุตรคือเมราโยท ซึ่งมีบุตรคืออามาริยาห์

ซึ่งมีบุตรคืออาหิทูบ 53ซึ่งมีบุตรคือศาโดก ซึ่งมีบุตรคืออาหิมาอัส

54พื้นที่ซึ่งได้รับการแบ่งสรรให้เป็นเขตแดนสำหรับตั้งถิ่นฐานของพวกเขามีดังนี้ (สลากแรกสุดได้แก่ วงศ์วานของอาโรนในตระกูลโคฮาท)

55พวกเขาได้รับเมืองเฮโบรนในยูดาห์และทุ่งหญ้าโดยรอบ 56แต่ท้องทุ่งและหมู่บ้านของเมืองนั้นยกให้แก่คาเลบบุตรเยฟุนเนห์

57วงศ์วานของอาโรนจึงได้รับเฮโบรน (เมืองลี้ภัย) ลิบนาห์6:57 ภาษาฮีบรูว่าได้รับเมืองลี้ภัยต่างๆ ได้แก่ เฮโบรน(ดูยชว.21:13) ยาททีร์ เอชเทโมอา 58ฮีเลน เดบีร์ 59อาชัน ยุททาห์6:59 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่ายุททาห์(ดูยชว.21:16)และเบธเชเมชรวมทั้งทุ่งหญ้าโดยรอบ 60และจากตระกูลเบนยามิน ได้รับกิเบโอน6:60 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่ากิเบโอน(ดูยชว.21:17) เกบา อาเลเมท และอานาโธทรวมทุ่งหญ้า

เมืองเหล่านี้รวม 13 เมืองแบ่งสรรกันในหมู่ตระกูลโคฮาท

61คนอื่นๆ ที่เหลือในวงศ์วานของโคฮาทได้รับการแบ่งสรร 10 เมืองจากตระกูลต่างๆ ของมนัสเสห์ครึ่งเผ่า

62สำหรับวงศ์วานของเกอร์โชนตามแต่ละตระกูลได้รับ 13 เมืองในบาชานจากเผ่าอิสสาคาร์ อาเชอร์ นัฟทาลี และบางส่วนของเผ่ามนัสเสห์ที่อยู่ในบาชาน

63วงศ์วานของเมรารีตามแต่ละตระกูลได้รับ 12 เมืองจากเผ่ารูเบน กาด และเศบูลุน

64เป็นอันว่าชนอิสราเอลได้มอบเมืองต่างๆ พร้อมทุ่งหญ้าแก่ชนเลวี 65พวกเขาแบ่งสรรเมืองดังกล่าวให้จากเผ่ายูดาห์ สิเมโอน และเบนยามิน

66เผ่าเอฟราอิมมอบเมืองต่างๆ พร้อมทุ่งหญ้าโดยรอบให้แก่ตระกูลต่างๆ ของโคฮาท

67พวกเขาได้รับเมืองเชเคม (เมืองลี้ภัย)6:67 ภาษาฮีบรูว่าได้รับเมืองลี้ภัยต่างๆ ได้แก่ เมืองเชเคม(ดูยชว.21:21) ในแดนเทือกเขาแห่งเอฟราอิม เมืองเกเซอร์ 68เมืองโยกเมอัม เมืองเบธโฮโรน 69เมืองอัยยาโลน และเมืองกัทริมโมนพร้อมทุ่งหญ้า

70เผ่ามนัสเสห์อีกครึ่งเผ่าได้มอบเมืองอาเนอร์และเมืองบิเลอัมพร้อมทั้งทุ่งหญ้าให้แก่ตระกูลอื่นๆ ที่เหลือของโคฮาท

71เชื้อสายเกอร์โชนได้รับดังนี้

เผ่ามนัสเสห์ครึ่งเผ่า

มอบเมืองโกลานในบาชานกับอัชทาโรท พร้อมทุ่งหญ้า

72เผ่าอิสสาคาร์

มอบเมืองเคเดช เมืองดาเบรัท 73เมืองราโมท และเมืองอาเนม พร้อมทุ่งหญ้า

74เผ่าอาเชอร์

มอบเมืองมาชาล เมืองอับโดน 75เมืองฮุกอก และเมืองเรโหบ พร้อมทุ่งหญ้า

76และเผ่านัฟทาลี

มอบเมืองเคเดชในกาลิลี เมืองฮัมโมน และเมืองคีริยาธาอิม พร้อมทุ่งหญ้า

77เชื้อสายเมรารี (ชนเลวีอื่นๆ ที่เหลือ)ได้รับดังนี้

เผ่าเศบูลุนมอบเมืองโยกเนอัม เมืองคารทาห์6:77 ภาษาฮีบรูไม่มีคำว่าเมืองโยกเนอัม เมืองคารทาห์ เมืองริมโมโนกับเมืองทาโบร์ พร้อมทุ่งหญ้า

78เผ่ารูเบนจากอีกฟากของแม่น้ำจอร์แดนฝั่งตะวันออกของเมืองเยรีโค

มอบเมืองเบเซอร์ในถิ่นกันดาร เมืองยาซาห์ 79เมืองเคเดโมท และเมืองเมฟาอาท พร้อมทุ่งหญ้า

80และเผ่ากาด

มอบเมืองราโมทในกิเลอาด เมืองมาหะนาอิม 81เมืองเฮชโบนและเมืองยาเซอร์ พร้อมทุ่งหญ้า