የቤተ መቅደሱ መዘምራን
1ዳዊት ከሰራዊቱ አለቆች ጋር ሆኖ በመሰንቆ፣ በበገናና በጸናጽል ድምፅ እየታጀቡ ትንቢት የሚናገሩትን ከአሳፍ፣ ከኤማንና ከኤዶታም ቤተ ሰብ መካከል መርጦ መደበ፤ ይህን አገልግሎት የሚያከናውኑትም ሰዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤
2ከአሳፍ ወንዶች ልጆች፤
ዘኩር፣ ዮሴፍ፣ ነታንያ፣ አሼርኤላ። የአሳፍ ልጆች በአሳፍ አመራር ሥር ነበሩ፤ አሳፍም በንጉሡ አመራር ሥር ነበረ።
3ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤
ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ25፥3 አንድ የዕብራይስጥ ቅጅና ጥቂት የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ቍጥር 17 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን ስሜኢ የሚለውን አይጨምሩም፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ።
4ከኤማን ወንዶች ልጆች፤
ቡቅያ፣ መታንያ፣ ዓዛርዔል፣ ሱባኤል፣ ለኢያሪሙት፣ ሐናንያ፣ ሐናኒ፣ ኤልያታ፣ ጊዶልቲ፣ ሮማንቲዔዘር፣ ዮሽብቃሻ፣ መሎቲ፣ ሆቲር፣ መሐዝዮት። 5እነዚህም ሁሉ የንጉሡ ባለ ራእይ የኤማን ልጆች ነበሩ። እርሱን ከፍ ከፍ እንዲያደርጉትም እግዚአብሔር በገባለት ቃል መሠረት ሰጡት25፥5 ዕብራይስጡ፣ ቀንዱ ከፍ ከፍ አለ ይላል። እግዚአብሔር ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሰጠው።
6እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጸናጽል፣ በመሰንቆና በበገና ድምፅ ለሚቀርበው የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ። አሳፍ፣ ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሡ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ። 7እነዚህም ከቤተ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን ሁሉም ወደ እግዚአብሔር በሚቀርበው ዜማ የሠለጠኑና የተካኑ ነበሩ፤ ቍጥራቸውም ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ። 8የሥራ ድርሻቸውንም ለመወሰን ወጣት፣ ሽማግሌ፣ መምህርም ሆነ ደቀ መዝሙር ሳይባል እኩል ዕጣ ተጣጣሉ።
นักร้อง
1ดาวิดและบรรดาแม่ทัพนายกองได้แยกบางคนจากกลุ่มบุตรของอาสาฟ เฮมาน และเยดูธูน มาทำหน้าที่เผยพระวจนะคลอด้วยเสียงพิณใหญ่ พิณเขาคู่ และฉาบ รายชื่อต่อไปนี้คือผู้ที่ทำหน้าที่ดังกล่าว
2จากบุตรของอาสาฟ ได้แก่
ศักเกอร์ โยเซฟ เนธานิยาห์ และอาสาเรลาห์ บุตรเหล่านี้อยู่ภายใต้การดูแลของอาสาฟ ซึ่งอาสาฟเผยพระวจนะภายใต้การดูแลของกษัตริย์
3จากบุตรของเยดูธูน ได้แก่
เกดาลิยาห์ เศรี เยชายาห์ ชิเมอี25:3 สำเนาต้นฉบับภาษาฮีบรูส่วนใหญ่ไม่มีคำว่าชิเมอีเช่นเดียวกับข้อ 17 ฮาชาบิยาห์และมัททีธิยาห์ รวมทั้งหมดหกคน อยู่ภายใต้การนำของเยดูธูนบิดาของพวกเขา ซึ่งเผยพระวจนะโดยบรรเลงพิณขอบพระคุณและสรรเสริญองค์พระผู้เป็นเจ้า
4จากบุตรของเฮมาน ได้แก่
บุคคียาห์ มัททานิยาห์ อุสซีเอล ชูบาเอล เยรีโมท ฮานานิยาห์ ฮานานี เอลียาธาห์ กิดดาลที และโรมัมทีเอเซอร์ โยชเบคาชาห์ มัลโลธี โฮธีร์ และมาหะซิโอท 5ทั้งหมดนี้คือบุตรของเฮมานผู้ทำนายของกษัตริย์ พระเจ้าประทานบุตรเหล่านี้ให้แก่เขาตามพระสัญญาเพื่อยกย่องเชิดชูพระองค์ พระเจ้าประทานให้เฮมานมีบุตรชายสิบสี่คนและบุตรสาวสามคน
6คนเหล่านี้มีหน้าที่ตีฉาบ บรรเลงพิณใหญ่และพิณเขาคู่เพื่อปรนนิบัติในพระนิเวศขององค์พระผู้เป็นเจ้า ภายใต้การควบคุมวงโดยบิดาของเขา ทั้งอาสาฟ เยดูธูน และเฮมานขึ้นตรงต่อกษัตริย์ 7เขาทั้งสามและญาติพี่น้องได้รับการฝึกฝนจนเชี่ยวชาญในด้านดนตรีเพื่อองค์พระผู้เป็นเจ้า รวมทั้งสิ้น 288 คน 8ต่างได้รับมอบหมายในหน้าที่ตามการทอดสลากอย่างเท่าเทียมกัน ไม่ว่าหนุ่มหรือแก่ ไม่คำนึงว่าเป็นครูหรือศิษย์