1 ዜና መዋዕል 25 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 25:1-31

የቤተ መቅደሱ መዘምራን

1ዳዊት ከሰራዊቱ አለቆች ጋር ሆኖ በመሰንቆ፣ በበገናና በጸናጽል ድምፅ እየታጀቡ ትንቢት የሚናገሩትን ከአሳፍ፣ ከኤማንና ከኤዶታም ቤተ ሰብ መካከል መርጦ መደበ፤ ይህን አገልግሎት የሚያከናውኑትም ሰዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤

2ከአሳፍ ወንዶች ልጆች፤

ዘኩር፣ ዮሴፍ፣ ነታንያ፣ አሼርኤላ። የአሳፍ ልጆች በአሳፍ አመራር ሥር ነበሩ፤ አሳፍም በንጉሡ አመራር ሥር ነበረ።

3ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤

ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ25፥3 አንድ የዕብራይስጥ ቅጅና ጥቂት የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ቍጥር 17 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን ስሜኢ የሚለውን አይጨምሩም፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ።

4ከኤማን ወንዶች ልጆች፤

ቡቅያ፣ መታንያ፣ ዓዛርዔል፣ ሱባኤል፣ ለኢያሪሙት፣ ሐናንያ፣ ሐናኒ፣ ኤልያታ፣ ጊዶልቲ፣ ሮማንቲዔዘር፣ ዮሽብቃሻ፣ መሎቲ፣ ሆቲር፣ መሐዝዮት። 5እነዚህም ሁሉ የንጉሡ ባለ ራእይ የኤማን ልጆች ነበሩ። እርሱን ከፍ ከፍ እንዲያደርጉትም እግዚአብሔር በገባለት ቃል መሠረት ሰጡት25፥5 ዕብራይስጡ፣ ቀንዱ ከፍ ከፍ አለ ይላል። እግዚአብሔር ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሰጠው።

6እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጸናጽል፣ በመሰንቆና በበገና ድምፅ ለሚቀርበው የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ። አሳፍ፣ ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሡ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ። 7እነዚህም ከቤተ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን ሁሉም ወደ እግዚአብሔር በሚቀርበው ዜማ የሠለጠኑና የተካኑ ነበሩ፤ ቍጥራቸውም ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ። 8የሥራ ድርሻቸውንም ለመወሰን ወጣት፣ ሽማግሌ፣ መምህርም ሆነ ደቀ መዝሙር ሳይባል እኩል ዕጣ ተጣጣሉ።

9የመጀመሪያው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለሆነው ለዮሴፍ ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ25፥9 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ የሚለውን አይጨምርምቍጥራቸውም 1225፥9 ድምሩን በተመለከተ ቍጥር 7 ይመ፤ ዕብራይስጡ፣ “12” የሚለውን አይጨምርምሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱን ጨምሮ ለቤተ ዘመዶቹና ለወንዶች ልጆቹ፤ ቍጥራቸውም 1210ሦስተኛው ለዛኩር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1211አራተኛው ለይጽሪ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1212አምስተኛው ለነታንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1213ስድስተኛው ለቡቅያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1214ሰባተኛው ለይሽርኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1215ስምንተኛው ለየሻያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1216ዘጠነኛው ለመታንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1217ዐሥረኛው ለሰሜኢ ወጣ፤ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1218ዐሥራ አንደኛው ለዓዛርኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1219ዐሥራ ሁለተኛው ለሐሻብያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1220ዐሥራ ሦስተኛው ለሱባኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1221ዐሥራ አራተኛው ለመቲትያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1222ዐሥራ አምስተኛው ለኢያሪሙት፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1223ዐሥራ ስድስተኛው ለሐናንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1224ዐሥራ ሰባተኛው ለዮሽብቃሻ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1225ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1226ዐሥራ ዘጠነኛው ለመሎቲ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1227ሃያኛው ለኤልያታ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1228ሃያ አንደኛው ለሆቲር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1229ሃያ ሁለተኛው ለጊዶልቲ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1230ሃያ ሦስተኛው ለመሐዝዮት፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1231ሃያ አራተኛው ለሮማንቲዔዘር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 12።

Thai New Contemporary Bible

1พงศาวดาร 25:1-31

นักร้อง

1ดาวิดและบรรดาแม่ทัพนายกองได้แยกบางคนจากกลุ่มบุตรของอาสาฟ เฮมาน และเยดูธูน มาทำหน้าที่เผยพระวจนะคลอด้วยเสียงพิณใหญ่ พิณเขาคู่ และฉาบ รายชื่อต่อไปนี้คือผู้ที่ทำหน้าที่ดังกล่าว

2จากบุตรของอาสาฟ ได้แก่

ศักเกอร์ โยเซฟ เนธานิยาห์ และอาสาเรลาห์ บุตรเหล่านี้อยู่ภายใต้การดูแลของอาสาฟ ซึ่งอาสาฟเผยพระวจนะภายใต้การดูแลของกษัตริย์

3จากบุตรของเยดูธูน ได้แก่

เกดาลิยาห์ เศรี เยชายาห์ ชิเมอี25:3 สำเนาต้นฉบับภาษาฮีบรูส่วนใหญ่ไม่มีคำว่าชิเมอีเช่นเดียวกับข้อ 17 ฮาชาบิยาห์และมัททีธิยาห์ รวมทั้งหมดหกคน อยู่ภายใต้การนำของเยดูธูนบิดาของพวกเขา ซึ่งเผยพระวจนะโดยบรรเลงพิณขอบพระคุณและสรรเสริญองค์พระผู้เป็นเจ้า

4จากบุตรของเฮมาน ได้แก่

บุคคียาห์ มัททานิยาห์ อุสซีเอล ชูบาเอล เยรีโมท ฮานานิยาห์ ฮานานี เอลียาธาห์ กิดดาลที และโรมัมทีเอเซอร์ โยชเบคาชาห์ มัลโลธี โฮธีร์ และมาหะซิโอท 5ทั้งหมดนี้คือบุตรของเฮมานผู้ทำนายของกษัตริย์ พระเจ้าประทานบุตรเหล่านี้ให้แก่เขาตามพระสัญญาเพื่อยกย่องเชิดชูพระองค์ พระเจ้าประทานให้เฮมานมีบุตรชายสิบสี่คนและบุตรสาวสามคน

6คนเหล่านี้มีหน้าที่ตีฉาบ บรรเลงพิณใหญ่และพิณเขาคู่เพื่อปรนนิบัติในพระนิเวศขององค์พระผู้เป็นเจ้า ภายใต้การควบคุมวงโดยบิดาของเขา ทั้งอาสาฟ เยดูธูน และเฮมานขึ้นตรงต่อกษัตริย์ 7เขาทั้งสามและญาติพี่น้องได้รับการฝึกฝนจนเชี่ยวชาญในด้านดนตรีเพื่อองค์พระผู้เป็นเจ้า รวมทั้งสิ้น 288 คน 8ต่างได้รับมอบหมายในหน้าที่ตามการทอดสลากอย่างเท่าเทียมกัน ไม่ว่าหนุ่มหรือแก่ ไม่คำนึงว่าเป็นครูหรือศิษย์

9สลากแรกเป็นของอาสาฟ ตกแก่โยเซฟ กับบุตรและญาติพี่น้องของเขา   และญาติพี่น้องของเขา25:9 ภาษาฮีบรูไม่มีวลีที่ว่าบุตรและญาติพี่น้องของเขารวม 1225:9 ดูจำนวนรวมในข้อ 7 และในภาษาฮีบรูไม่มีเลขสิบสอง คนสลากที่สองเป็นของเกดาลิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน10สลากที่สามเป็นของศักเกอร์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน11สลากที่สี่เป็นของอิสรี25:11 เป็นอีกรูปหนึ่งของเศรี   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน12สลากที่ห้าเป็นของเนธานิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน13สลากที่หกเป็นของบุคคิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน14สลากที่เจ็ดเป็นของเยสาเรลาห์25:14 เป็นอีกรูปหนึ่งของอาสาเรลาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน15สลากที่แปดเป็นของเยชายาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน16สลากที่เก้าเป็นของมัททานิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน17สลากที่สิบเป็นของชิเมอี   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน18สลากที่สิบเอ็ดเป็นของอาซาเรล25:18 เป็นอีกรูปหนึ่งของอุสซีเอล   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน19สลากที่สิบสองเป็นของฮาชาบิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน20สลากที่สิบสามเป็นของชูบาเอล   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน21สลากที่สิบสี่เป็นของมัททีธิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน22สลากที่สิบห้าเป็นของเยรีโมท   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน23สลากที่สิบหกเป็นของฮานานิยาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน24สลากที่สิบเจ็ดเป็นของโยชเบคาชาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน25สลากที่สิบแปดเป็นของฮานานี   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน26สลากที่สิบเก้าเป็นของมัลโลธี   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน27สลากที่ยี่สิบเป็นของเอลียาธาห์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน28สลากที่ยี่สิบเอ็ดเป็นของโฮธีร์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน29สลากที่ยี่สิบสองเป็นของกิดดาลที   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน30สลากที่ยี่สิบสามเป็นของมาหะซิโอท   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน31สลากที่ยี่สิบสี่เป็นของโรมัมทีเอเซอร์   กับบุตรและญาติพี่น้องรวม 12 คน