ዮሐንስ 14 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ዮሐንስ 14:1-31

ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን አበረታታ

1“ልባችሁ አይጨነቅ፤ በእግዚአብሔር እመኑ14፥1 ወይም እናንተ በእግዚአብሔር ታምናላችሁ፤ በእኔም ደግሞ እመኑ። 2በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ ይህ ባይሆንማ ኖሮ እነግራችሁ ነበር፤ የምሄደውም ስፍራ ላዘጋጅላችሁ ነው። 3ሄጄም ስፍራ ካዘጋጀሁላችሁ በኋላ፣ እኔ ባለሁበት እናንተም ከእኔ ጋር እንድትሆኑ ልወስዳችሁ ዳግመኛ እመጣለሁ። 4እኔ ወደምሄድበትም ስፍራ የሚያደርሰውን መንገድ ታውቃላችሁ።”

ወደ አብ የሚያደርሰው መንገድ

5ቶማስም፣ “ጌታ ሆይ፤ ወዴት እንደምትሄድ አናውቅም፤ ታዲያ፣ መንገዱን እንዴት ማወቅ እንችላለን?” አለው።

6ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም። 7እኔን ብታውቁኝ ኖሮ አባቴንም ባወቃችሁት ነበር።14፥7 አንዳንድ የጥንት ቅጆች በርግጥ እኔን ብታውቁ አባቴንም ታውቃላችሁ ይላሉ። ከአሁን ጀምሮ ግን ታውቁታላችሁ፤ አይታችሁታልም።”

8ፊልጶስም፣ “ጌታ ሆይ፤ አብን አሳየንና ይበቃናል” አለው።

9ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “አንተ ፊልጶስ! ይህን ያህል ጊዜ ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቷል፤ እንዴትስ፣ ‘አብን አሳየን’ ትላለህ? 10እኔ በአብ እንዳለሁ፣ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? የምነግራችሁ ቃል ከራሴ አይደለም፤ ነገር ግን ሥራውን የሚሠራው በእኔ የሚኖረው አብ ነው። 11እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ ስነግራችሁ እመኑኝ፤ ሌላው ቢቀር ስለ ድንቅ ሥራዎቹ እንኳ እመኑ። 12እውነት እላችኋለሁ፤ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ ይሠራል፤ እንዲያውም እኔ ወደ አብ ስለምሄድ፣ ከእነዚህም የሚበልጥ ያደርጋል። 13አብ በወልድ እንዲከብር፣ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ፤ 14ማንኛውንም ነገር በስሜ ብትለምኑኝ፣ እኔ አደርገዋለሁ።

ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጠ ተስፋ

15“ብትወድዱኝ ትእዛዜን ትጠብቃላችሁ። 16እኔ አብን እለምናለሁ፤ እርሱም ከእናንተ ጋር ለዘላለም የሚኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ 17እርሱም የእውነት መንፈስ ነው፤ ዓለም ስለማያየውና ስለማያውቀው ሊቀበለው አይችልም። እናንተ ግን፣ አብሯችሁ ስለሚኖርና በውስጣችሁ ስለሚሆን14፥17 አንዳንድ የጥንት ቅጆች በውስጣችሁ ስላለ ይላሉ። ታውቁታላችሁ። 18ወላጅ እንደሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም፤ ወደ እናንተ እመጣለሁ። 19ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ ዓለም ከቶ አያየኝም፤ እናንተ ግን ታዩኛላችሁ። እኔ ሕያው ስለሆንሁ እናንተም ሕያዋን ትሆናላችሁ። 20እኔ በአባቴ እንዳለሁ፣ እናንተም በእኔ እንዳላችሁ፣ እኔም ደግሞ በእናንተ እንዳለሁ በዚያ ቀን ትረዳላችሁ። 21የሚወድደኝ ትእዛዜን ተቀብሎ የሚጠብቅ ነው፤ የሚወድደኝንም አባቴ ይወድደዋል፤ እኔም እወድደዋለሁ፤ ራሴንም እገልጥለታለሁ።”

22ከዚያም የአስቆሮቱ ያልሆነው ይሁዳ፣ “ጌታ ሆይ፤ ታዲያ፣ ለዓለም ሳይሆን ራስህን ለእኛ የምትገልጠው እንዴት ነው?” አለው።

23ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “የሚወድደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወድደዋል፤ ወደ እርሱ እንመጣለን፤ ከእርሱም ጋር እንኖራለን። 24የማይወድደኝ ቃሌን አይጠብቅም። ይህ የምትሰሙት ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም።

25“አሁን ከእናንተ ጋር እያለሁ ይህን ሁሉ ነግሬአችኋለሁ፤ 26አብ በስሜ የሚልከው አጽናኙ መንፈስ ቅዱስ ግን ሁሉን ነገር ያስተምራችኋል፤ እኔ የነገርኋችሁንም ሁሉ ያሳስባችኋል። 27ሰላምን እተውላችኋለሁ፤ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጣችሁ አይደለም። ልባችሁ አይጨነቅ፤ አይፍራም።

28“ ‘እሄዳለሁ፤ ተመልሼም ወደ እናንተ እመጣለሁ’ ማለቴን ሰምታችኋል፤ ብትወድዱኝስ አብ ከእኔ ስለሚበልጥ ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላችሁ ነበር፤ 29የተናገርሁት ሲፈጸም እንድታምኑ፣ ከመሆኑ በፊት አሁን ነግሬአችኋለሁ። 30የዚህ ዓለም ገዥ ስለሚመጣ ከእንግዲህ ወዲህ ከእናንተ ጋር ብዙ አልናገርም። እርሱም በእኔ ላይ ሥልጣን የለውም፤ 31ነገር ግን እኔ አብን እንደምወድድ፣ አባቴ ያዘዘኝንም እንደማደርግ ዓለም እንዲያውቅ ነው።

“ተነሡ፤ ከዚህ እንሂድ።

Thai New Contemporary Bible

ยอห์น 14:1-31

พระเยซูทรงปลอบประโลมใจเหล่าสาวก

1“อย่าให้ใจของท่านทั้งหลายเป็นทุกข์ จงวางใจในพระเจ้า14:1 หรือพวกท่านวางใจในพระเจ้าและจงวางใจในเราด้วย 2ในนิเวศของพระบิดาของเรามีห้องมากมาย ถ้าไม่มีเราคงได้บอกพวกท่านแล้ว เรากำลังไปที่นั่นเพื่อเตรียมที่สำหรับพวกท่าน 3และเมื่อเราไปเตรียมที่สำหรับพวกท่าน เราจะกลับมารับพวกท่านไปอยู่กับเรา เพื่อว่าเราอยู่ที่ไหนพวกท่านก็จะได้อยู่ที่นั่นด้วย 4พวกท่านรู้จักทางไปสู่ที่ซึ่งเรากำลังจะไป”

พระเยซูทรงเป็นทางไปสู่พระบิดา

5โธมัสทูลว่า “พระองค์เจ้าข้า พวกข้าพระองค์ไม่รู้ว่าพระองค์จะเสด็จไปที่ไหน ดังนั้นพวกข้าพระองค์จะรู้จักทางนั้นได้อย่างไร?”

6พระเยซูตรัสตอบว่า “เราเป็นทางนั้น เป็นความจริง และเป็นชีวิต ไม่มีใครมาถึงพระบิดาได้นอกจากมาทางเรา 7ถ้าพวกท่านรู้จักเราจริงๆ พวกท่านก็จะรู้จัก14:7 หรือถ้าพวกท่านได้รู้จักเราจริงๆแล้วพวกท่านก็จะรู้จักพระบิดาของเราด้วย นับแต่นี้ไปพวกท่านก็รู้จักพระบิดาจริงๆ และได้เห็นพระองค์แล้ว”

8ฟีลิปทูลว่า “พระองค์เจ้าข้า ขอทรงสำแดงพระบิดาแก่เหล่าข้าพระองค์และนั่นก็เพียงพอสำหรับข้าพระองค์ทั้งหลายแล้ว”

9พระเยซูตรัสตอบว่า “ฟีลิปเอ๋ย เราอยู่กับพวกท่านนานขนาดนี้แล้วท่านยังไม่รู้จักเราหรือ? ผู้ที่ได้เห็นเราก็ได้เห็นพระบิดา เหตุใดท่านจึงบอกว่า ‘ขอทรงสำแดงพระบิดาแก่เหล่าข้าพระองค์’? 10พวกท่านไม่เชื่อหรือว่าเราอยู่ในพระบิดาและพระบิดาทรงอยู่ในเรา? ถ้อยคำที่เรากล่าวกับพวกท่านนั้นไม่ได้เป็นเพียงถ้อยคำของเราเองแต่เป็นของพระบิดาผู้ทรงดำรงอยู่ในเราและทรงกระทำพระราชกิจของพระองค์ 11เมื่อเรากล่าวว่าเราอยู่ในพระบิดาและพระบิดาทรงอยู่ในเรา ก็จงเชื่อเราเถิดหรืออย่างน้อยก็เชื่อเพราะสิ่งต่างๆ ที่เราทำ 12เราบอกความจริงแก่พวกท่านว่า ผู้ที่เชื่อในเราจะทำสิ่งที่เรากำลังทำอยู่ เขาจะทำแม้กระทั่งสิ่งที่ยิ่งใหญ่กว่านี้อีก เพราะเรากำลังจะไปหาพระบิดา 13และเราจะทำสิ่งใดๆ ที่พวกท่านขอในนามของเราเพื่อพระบุตรจะได้ถวายพระเกียรติสิริแด่พระบิดา 14สิ่งใดที่พวกท่านขอจากเราในนามของเรา เราจะทำสิ่งนั้น

พระเยซูทรงสัญญาจะประทานพระวิญญาณบริสุทธิ์

15“ถ้าพวกท่านรักเราพวกท่านจะเชื่อฟังสิ่งที่เราบัญชา 16และเราจะทูลขอต่อพระบิดาและพระองค์จะประทานที่ปรึกษาอีกองค์หนึ่งให้มาอยู่กับพวกท่านตลอดนิรันดร์ 17คือองค์พระวิญญาณแห่งความจริง โลกไม่อาจรับพระองค์เพราะโลกไม่เห็นและไม่รู้จักพระองค์ แต่ท่านทั้งหลายรู้จักพระองค์เพราะพระองค์ทรงดำรงอยู่กับพวกท่านและจะอยู่14:17 สำเนาต้นฉบับเก่าแก่บางสำเนาว่าและอยู่ในพวกท่าน 18เราจะไม่ทิ้งพวกท่านให้เป็นลูกกำพร้า เราจะมาหาพวกท่าน 19อีกไม่นานนักโลกก็จะไม่ได้เห็นเราอีกแต่พวกท่านจะเห็นเรา เพราะเรามีชีวิตอยู่ท่านทั้งหลายก็จะมีชีวิตอยู่ด้วย 20ในวันนั้นพวกท่านจะตระหนักว่าเราอยู่ในพระบิดาของเราและพวกท่านอยู่ในเราและเราอยู่ในพวกท่าน 21ผู้ใดที่ยึดถือและเชื่อฟังคำบัญชาของเรา ผู้นั้นก็คือผู้ที่รักเรา พระบิดาของเราจะทรงรักผู้ที่รักเราและเราเองก็จะรักเขาและจะสำแดงตัวเราเองแก่เขาด้วย”

22แล้วยูดาส (ไม่ใช่ยูดาสอิสคาริโอท) ทูลว่า “พระองค์เจ้าข้า เหตุใดพระองค์จึงทรงเจตนาที่จะสำแดงพระองค์เองแก่ข้าพระองค์ทั้งหลายแต่ไม่สำแดงแก่โลก?”

23พระเยซูตรัสตอบว่า “ถ้าผู้ใดรักเราเขาจะเชื่อฟังคำสอนของเรา พระบิดาของเราจะทรงรักเขา พระบิดากับเราจะมาหาเขาและอยู่กับเขา 24ผู้ที่ไม่รักเราจะไม่เชื่อฟังคำสอนของเรา ถ้อยคำซึ่งพวกท่านได้ยินนี้ไม่ใช่คำของเราเองแต่เป็นของพระบิดาผู้ทรงส่งเรามา

25“ทั้งหมดนี้เราได้กล่าวไว้ขณะที่เรายังอยู่กับพวกท่าน 26แต่องค์ที่ปรึกษาคือพระวิญญาณบริสุทธิ์ซึ่งพระบิดาจะทรงส่งมาในนามของเราจะทรงสอนสิ่งทั้งปวงแก่พวกท่าน และจะให้พวกท่านระลึกถึงทุกสิ่งที่เราได้กล่าวกับพวกท่าน 27เรามอบสันติสุขแก่พวกท่าน สันติสุขที่เราให้ไม่เหมือนที่โลกให้ อย่าให้ใจของท่านทุกข์ร้อนและอย่ากลัวเลย

28“พวกท่านได้ยินเราพูดว่า ‘เรากำลังจะจากไปและเรากำลังจะกลับมาหาพวกท่าน’ หากพวกท่านรักเรา พวกท่านก็จะดีใจที่เรากำลังไปหาพระบิดาเพราะพระบิดาทรงยิ่งใหญ่กว่าเรา 29เราบอกพวกท่านขณะนี้ก่อนที่สิ่งนั้นจะเกิดขึ้น เพื่อเมื่อเกิดขึ้นจริงๆ พวกท่านจะได้เชื่อ 30เราจะพูดกับพวกท่านได้อีกไม่นานเพราะผู้ครองโลกนี้กำลังจะมา เขาไม่อาจยับยั้งขัดขวางเราได้ 31แต่เขามาเพื่อโลกนี้จะได้เรียนรู้ว่าเรารักพระบิดาและทำสิ่งที่พระบิดาได้ทรงบัญชาเราไว้อย่างเคร่งครัด” ให้เราลุกขึ้นไปกันเถิด