ማቴዎስ 1 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ማቴዎስ 1:1-25

የኢየሱስ የትውልድ ሐረግ

1፥1-17 ተጓ ምብ – ሉቃ 3፥23-38

1፥3-6 ተጓ ምብ – ሩት 4፥18-22

1፥7-11 ተጓ ምብ – 1ዜና 3፥10-17

1የዳዊት ልጅ፣ የአብርሃም ልጅ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ሐረግ የሚከተለው ነው።

2አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤

ይስሐቅ ያዕቆብን ወለደ፤

ያዕቆብ ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ፤

3ይሁዳ ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤

ፋሬስ ኤስሮምን ወለደ፤

ኤስሮምም አራምን ወለደ፤

4አራም አሚናዳብን ወለደ፤

አሚናዳብ ነአሶንን ወለደ፤

ነአሶን ሰልሞንን ወለደ፤

5ሰልሞን ቦዔዝን ከረዓብ ወለደ፤

ቦዔዝ ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤

ኢዮቤድ እሴይን ወለደ፤

6እሴይ ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።

ዳዊት የኦርዮ ሚስት ከነበረችው ሰሎሞንን ወለደ፤

7ሰሎሞን ሮብዓምን ወለደ፤

ሮብዓም አቢያን ወለደ፤

አቢያም አሣፍን ወለደ፤

8አሣፍ ኢዮሣፍጥን ወለደ፤

ኢዮሣፍጥ ኢዮሆራምን ወለደ፤

ኢዮሆራም ዖዝያንን ወለደ፤

9ዖዝያን ኢዮአታምን ወለደ፤

ኢዮአታም አካዝን ወለደ፤

አካዝ ሕዝቅያስን ወለደ፤

10ሕዝቅያስ ምናሴን ወለደ፤

ምናሴ አሞንን ወለደ፤

አሞንም ኢዮስያስን ወለደ፤ 11ኢዮስያስ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ፣

ኢኮንያንንና1፥11 ዮአኪን ማለት ነው፤ 12 ይመ ወንድሞቹን ወለደ።

12ከባቢሎን ምርኮ በኋላ፣

ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ፤

ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ፤

13ዘሩባቤል አብዩድን ወለደ፤

አብዩድ ኤልያቄምን ወለደ፤

ኤልያቄም አዛርን ወለደ፤

14አዛር ሳዶቅን ወለደ፤

ሳዶቅ አኪምን ወለደ፤

አኪምም ኤልዩድን ወለደ፤

15ኤልዩድ አልዓዛርን ወለደ፤

አልዓዛር ማታንን ወለደ፤

ማታን ያዕቆብን ወለደ፤

16ያዕቆብ ዮሴፍን ወለደ፤ ዮሴፍም የኢየሱስ ክርስቶስ እናት የማርያም ዕጮኛ ነበር።

17እንግዲህ ከአብርሃም እስከ ዳዊት ዐሥራ አራት ትውልድ፣ ከዳዊት እስከ ባቢሎን ምርኮ ዐሥራ አራት ትውልድ፣ ከባቢሎን ምርኮ እስከ ክርስቶስ1፥17 ወይም መሲሕ “ክርስቶስ” (በግሪክ) እና “መሲሕ” (በዕብራይስጥ) ሁለቱም “የተቀባው” የሚል ትርጕም አላቸው። ልደት ዐሥራ አራት ትውልድ ይሆናል።

የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት

18የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት ታሪክ እንዲህ ነው፤ እናቱ ማርያም ለዮሴፍ ታጭታ ሳይገናኙ፣ በመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። 19ዕጮኛዋ ዮሴፍ ጻድቅ ሰው ስለ ነበርና ማርያምን በሰው ፊት ሊያጋልጣት ስላልፈለገ በስውር ሊተዋት ወሰነ።

20በዚህ ሐሳብ ሳለ፣ የጌታ መልአክ በሕልም ተገለጠለት፤ እንዲህም አለው፤ “የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፤ ዕጮኛህን ማርያምን ወደ ቤትህ ለመውሰድ አትፍራ፤ የፀነሰችው በመንፈስ ቅዱስ ነውና። 21ወንድ ልጅ ትወልዳለች፤ ስሙንም ኢየሱስ1፥21 ኢየሱስ በግሪኩ ሲሆን በዕብራይስጡ ኢያሱ ነው፤ ትርጕሙም እግዚአብሔር ያድናል ማለት ነው ብለህ ትጠራዋለህ፤ ሕዝቡን ከኀጢአታቸው ያድናቸዋልና።”

22ጌታ በነቢዩ እንዲህ ሲል የተናገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆነ፤ 23“እነሆ፤ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፤ ስሙንም ዐማኑኤል ይሉታል፤” ትርጕሙም፣ “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር” ማለት ነው።

24ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቃ፤ ከዚያም የጌታ መልአክ እንዳዘዘው ማርያምን ወደ ቤቱ ወሰዳት።1፥24 ወደ ቤቱ ወሰዳት የሚለው የግሪኩ ቃል ሚስቱ እንድትሆን ወሰዳት ይለዋል። 25ይሁን እንጂ የበኵር ልጇን እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም፤ የተወለደውንም ሕፃን፣ “ኢየሱስ” ብሎ ጠራው።

Thai New Contemporary Bible

มัทธิว 1:1-25

ลำดับวงศ์ของพระเยซูคริสต์

(ลก.3:23-38; นรธ.4:18-22; 1พศด.3:10-17)

1บันทึกลำดับวงศ์ตระกูลของพระเยซูคริสต์ ผู้เป็นเชื้อสายของดาวิด ผู้เป็นเชื้อสายของอับราฮัมมีดังนี้

2อับราฮัมเป็นบิดาของอิสอัค

อิสอัคเป็นบิดาของยาโคบ

ยาโคบเป็นบิดาของยูดาห์กับพี่น้องของเขา

3ยูดาห์เป็นบิดาของเปเรศกับเศราห์ มารดาของพวกเขาคือนางทามาร์

เปเรศเป็นบิดาของเฮสโรน

เฮสโรนเป็นบิดาของราม

4รามเป็นบิดาของอัมมีนาดับ

อัมมีนาดับเป็นบิดาของนาโชน

นาโชนเป็นบิดาของสัลโมน

5สัลโมนเป็นบิดาของโบอาส มารดาของเขาคือนางราหับ

โบอาสเป็นบิดาของโอเบด มารดาของเขาคือนางรูธ

โอเบดเป็นบิดาของเจสซี

6และเจสซีเป็นบิดาของกษัตริย์ดาวิด

ดาวิดเป็นบิดาของโซโลมอน มารดาของโซโลมอนเคยเป็นภรรยาของอุรียาห์มาก่อน

7โซโลมอนเป็นบิดาของเรโหโบอัม

เรโหโบอัมเป็นบิดาของอาบียาห์

อาบียาห์เป็นบิดาของอาสา

8อาสาเป็นบิดาของเยโฮชาฟัท

เยโฮชาฟัทเป็นบิดาของเยโฮรัม

เยโฮรัมเป็นบิดาของอุสซียาห์

9อุสซียาห์เป็นบิดาของโยธาม

โยธามเป็นบิดาของอาหัส

อาหัสเป็นบิดาของเฮเซคียาห์

10เฮเซคียาห์เป็นบิดาของมนัสเสห์

มนัสเสห์เป็นบิดาของอาโมน

อาโมนเป็นบิดาของโยสิยาห์

11และโยสิยาห์เป็นบิดาของเยโคนิยาห์1:11 คือเยโฮยาคีนเช่นเดียวกับข้อ 12กับพี่น้องของเขาเมื่อครั้งตกเป็นเชลยที่บาบิโลน

12หลังจากตกเป็นเชลยที่บาบิโลนแล้ว

เยโคนิยาห์เป็นบิดาของเชอัลทิเอล

เชอัลทิเอลเป็นบิดาของเศรุบบาเบล

13เศรุบบาเบลเป็นบิดาของอาบียุด

อาบียุดเป็นบิดาของเอลียาคิม

เอลียาคิมเป็นบิดาของอาซอร์

14อาซอร์เป็นบิดาของศาโดก

ศาโดกเป็นบิดาของอาคิม

อาคิมเป็นบิดาของเอลีอูด

15เอลีอูดเป็นบิดาของเอเลอาซาร์

เอเลอาซาร์เป็นบิดาของมัทธาน

มัทธานเป็นบิดาของยาโคบ

16และยาโคบเป็นบิดาของโยเซฟสามีของมารีย์ผู้ให้กำเนิดพระเยซูที่เรียกกันว่า พระคริสต์1:16 หรือพระเมสสิยาห์ทั้งคำว่า “พระคริสต์” (เป็นคำกรีก) และ “พระเมสสิยาห์” (เป็นคำฮีบรู) แปลว่า “ผู้ที่ทรงเจิมตั้งไว้”

17ดังนั้นตั้งแต่อับราฮัมลงมาจนถึงดาวิดมีสิบสี่ชั่วคน ตั้งแต่ดาวิดมาจนถึงเมื่อครั้งตกเป็นเชลยที่บาบิโลนมีสิบสี่ชั่วคน และตั้งแต่ครั้งตกเป็นเชลยที่บาบิโลนจนถึงพระคริสต์มีสิบสี่ชั่วคน

การประสูติของพระเยซูคริสต์

18เรื่องราวการประสูติของพระเยซูคริสต์มีดังนี้ มารีย์มารดาของพระองค์เป็นคู่หมั้นของโยเซฟ แต่ก่อนที่ทั้งสองจะอยู่กินเป็นสามีภรรยากัน ปรากฏว่ามารีย์ได้ตั้งครรภ์โดยฤทธิ์เดชของพระวิญญาณบริสุทธิ์ 19เนื่องจากโยเซฟคู่หมั้นของนางเป็นคนดีมีคุณธรรมและไม่ประสงค์จะแพร่งพรายเรื่องนี้ให้นางต้องอับอายต่อหน้าธารกำนัล เขาจึงคิดที่จะถอนหมั้นอย่างเงียบๆ

20แต่หลังจากที่เขาคิดจะทำเช่นนั้น ทูตองค์หนึ่งขององค์พระผู้เป็นเจ้ามาปรากฏแก่เขาในความฝันและกล่าวว่า “โยเซฟบุตรดาวิด อย่ากลัวที่จะรับมารีย์มาเป็นภรรยาเลยเพราะว่าผู้ที่ปฏิสนธิในครรภ์ของนางนั้นมาจากพระวิญญาณบริสุทธิ์ 21นางจะให้กำเนิดบุตรชาย จงตั้งชื่อพระกุมารนั้นว่า เยซู1:21 “เยซู” เป็นคำกรีกของคำว่า “โยชูวา” ในภาษาฮีบรู ซึ่งแปลว่า “องค์พระผู้เป็นเจ้าทรงช่วยให้รอด” เพราะว่าพระองค์จะทรงช่วยประชากรของพระองค์ให้พ้นจากบาปทั้งหลายของเขา”

22ทั้งหมดนี้เป็นจริงตามที่องค์พระผู้เป็นเจ้าได้ตรัสไว้ผ่านทางผู้เผยพระวจนะซึ่งกล่าวว่า 23“หญิงพรหมจารีจะตั้งครรภ์และคลอดบุตรชายและเขาจะเรียกท่านว่า อิมมานูเอล”1:23 อสย.7:14 ซึ่งแปลว่า “พระเจ้าทรงอยู่กับเรา”

24เมื่อโยเซฟตื่นขึ้นก็ทำตามที่ทูตสวรรค์ขององค์พระผู้เป็นเจ้าสั่งไว้ คือรับมารีย์มาเป็นภรรยา 25แต่เขาไม่ได้ร่วมหลับนอนกับนางจนกระทั่งมารีย์ให้กำเนิดบุตรชาย และเขาตั้งชื่อบุตรนั้นว่า เยซู