መዝሙር 87 – NASV & NAV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 87:1-7

መዝሙር 87

ጽዮን የሕዝቦች እናት

የቆሬ ልጆች መዝሙር፤ ማሕሌት።

1መሠረቱን በተቀደሱ ተራሮች አቆመ፤

2እግዚአብሔር ከያዕቆብ ማደሪያዎች ሁሉ ይልቅ፣

የጽዮንን ደጆች ይወድዳል።

3የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ፤

ስለ አንቺ ክቡር የሆነ ነገር እንዲህ ተብሎ ይነገራል፤ ሴላ

4“ከሚያውቁኝ መካከል፣

ረዓብንና87፥4 የግብፅ ቅኔያዊ ስያሜ ነው። ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤

እነሆ፤ ፍልስጥኤምና ጢሮስ ከኢትዮጵያ ጋር፣87፥4 ወይም ረዓብ ባቢሎን፣ ፍልስጥኤምና ኢትዮጵያ

‘ይህ ሰው በዚያ ነው የተወለደው’ ይላሉ።”

5በርግጥም ስለ ጽዮን፣

“ይህም ያም ሰው በእርሷ ውስጥ ተወለዱ፤

ልዑልም ራሱ ያጸናታል” ይባላል።

6እግዚአብሔር ሕዝቡን ሲመዘግብ፣

“ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው” ብሎ ይጽፋል። ሴላ

7የሚያዜሙም መሣሪያ የሚጫወቱም፣

“ምንጩ ሁሉ በአንቺ ውስጥ ይገኛል” ይላሉ።

Ketab El Hayat

مزمور 87:1-7

الْمَزْمُورُ السَّابِعُ وَالثَّمَانُونَ

مَزْمُورٌ لِبَنِي قُورَحَ. تَسْبِيحَةٌ

1أَسَّسَ اللهُ الْمَدِينَةَ عَلَى الْجِبَالِ الْمُقَدَّسَةِ. 2أَحَبَّ الرَّبُّ أَبْوَابَ صِهْيَوْنَ أَكْثَرَ مِنْ جَمِيعِ مَسَاكِنِ بَنِي يَعْقُوبَ. 3يَتَحَدَّثُونَ عَنْكِ بِأُمُورٍ مَجِيدَةٍ يَا مَدِينَةَ اللهِ.

4أَذْكُرُ مِصْرَ وَبَابِلَ بَيْنَ الَّذِينَ يَعْرِفُونَنِي، وَكَذَلِكَ فَلَسْطِينَ وَصُورَ مَعَ الْحَبَشَةِ، فَيَقُولُونَ: هَذَا وُلِدَ فِي صِهْيَوْنَ. 5حَقّاً عَنْ صِهْيَوْنَ يَقُولُونَ: «هَذَا الإِنْسَانُ وَهَذَا الإِنْسَانُ وُلِدَ فِيهَا، وَالْعَلِيُّ يُثَبِّتُهَا». 6يُدَوِّنُ الرَّبُّ فِي سِجِلِّ إِحْصَاءِ الشُّعُوبِ أَنَّ هَذَا وُلِدَ هُنَاكَ. 7الْمُرَنِّمُونَ وَالْعَازِفُونَ عَلَى السَّوَاءِ يَقُولُونَ: «فِيكِ كُلُّ يَنَابِيعِ سُرُورِي».