መዝሙር 125
እግዚአብሔር የሚታመኑበትን ይጠብቃል
መዝሙረ መዓርግ።
1በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣
ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።
2ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣
ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
3ጻድቃን እጃቸውን ለክፋት እንዳያነሡ፣
የክፉዎች በትረ መንግሥት፣
ለጻድቃን በተመደበች ምድር ላይ አያርፍም።
4እግዚአብሔር ሆይ፤ መልካም ለሆኑ፣
ልባቸውም ለቀና መልካም አድርግ።
5ወደ ጠማማ መንገዳቸው የሚመለሱትን ግን፣
እግዚአብሔር ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያስወግዳቸዋል።
በእስራኤል ላይ ሰላም ይውረድ።
Psalm 125
A song for those who go up to Jerusalem to worship the Lord.
1Those who trust in the Lord are like Mount Zion.
They will always be secure. They will last forever.
2Like the mountains around Jerusalem,
the Lord is all around his people
both now and forever.
3Evil people will not always rule
the land the Lord gave to those who do right.
If they did, those who do right
might do what is evil.
4Lord, do good to those who are good.
Do good to those whose hearts are honest.
5But the Lord will drive out those who have taken crooked paths.
He will drive them out with those who do evil things.
May Israel enjoy peace.