መዝሙር 123 – NASV & JCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 123:1-4

መዝሙር 123

የተጨነቀ ሰው ጸሎት

መዝሙረ መዓርግ።

1በሰማይ ዙፋን ላይ የተቀመጥህ ሆይ፤

ዐይኖቼን ወደ አንተ አነሣለሁ።

2የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣

የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣

ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣

የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለከታሉ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ ንቀት በዝቶብናልና፣

ማረን፤ እባክህ ማረን።

4ነፍሳችን የቅንጡዎች ስድብ፣

የትዕቢተኞችም ንቀት እጅግ በዝቶባታል።

Japanese Contemporary Bible

詩篇 123:1-4

123

1私は天の王座におられる神を見上げます。

2いつ主があわれんでくださるかと見つめています。

ちょうど、召使が主人の様子をうかがい、

何げない表情にさえ気を配るのと同じように。

3-4主よ、お願いですから、あわれんでください。

私たちはさんざん、金持ちや高慢な者たちに

さげすまれ、あざけられてきたのです。