歷代志上 1 – CCBT & NASV

Chinese Contemporary Bible (Traditional)

歷代志上 1:1-54

從亞當到亞伯拉罕

1亞當塞特塞特以挪士2以挪士該南該南瑪勒列瑪勒列雅列3雅列以諾以諾瑪土撒拉瑪土撒拉拉麥4拉麥挪亞挪亞雅弗

5雅弗的兒子是歌篾瑪各瑪代雅完土巴米設提拉6歌篾的兒子是亞實基拿低法陀迦瑪7雅完的兒子是以利沙他施基提多單

8的兒子是古實麥西迦南9古實的兒子是西巴哈腓拉撒弗他拉瑪撒弗提迦拉瑪的兒子是示巴底但10古實也是寧錄之父,寧錄是世上第一位勇士。 11麥西1·11 麥西」意思是「埃及」。的後代有路低人、亞拿米人、利哈比人、拿弗土希人、 12帕斯魯細人、迦斯路希人、迦斐托人。非利士人是迦斐托人的後代。

13迦南生長子西頓和次子14他的後代還有耶布斯人、亞摩利人、革迦撒人、 15希未人、亞基人、西尼人、 16亞瓦底人、洗瑪利人和哈馬人。

17的兒子是以攔亞述亞法撒路德亞蘭烏斯戶勒基帖米設18亞法撒沙拉沙拉希伯19希伯有兩個兒子,一個名叫法勒1·19 法勒」意思是「分開」。,因為那時,世人分地而居;法勒的兄弟叫約坍20約坍亞摩答沙列哈薩瑪非耶拉21哈多蘭烏薩德拉22以巴錄亞比瑪利示巴23阿斐哈腓拉約巴。這些都是約坍的兒子。 24亞法撒亞法撒沙拉25沙拉希伯希伯法勒法勒拉吳26拉吳西鹿西鹿拿鶴拿鶴他拉27他拉亞伯蘭——又名亞伯拉罕

從亞伯拉罕到雅各

28亞伯拉罕的兒子是以撒以實瑪利29以下是他們的後代:

以實瑪利的長子是尼拜約,其餘的兒子是基達押德別米比衫30米施瑪度瑪瑪撒哈達提瑪31伊突拿非施基底瑪。這些人都是以實瑪利的兒子。 32亞伯拉罕的妾基土拉所生的兒子是心蘭約珊米但米甸伊施巴書亞約珊的兒子是示巴底但33米甸的兒子是以法以弗哈諾亞比大以勒大。這些都是基土拉的子孫。

34亞伯拉罕的兒子以撒以掃以色列35以掃的兒子是以利法流珥耶烏施雅蘭可拉36以利法的兒子是提幔阿抹洗玻迦坦基納斯亭納亞瑪力37流珥的兒子是拿哈謝拉沙瑪米撒

以東地區的原住民

38西珥的兒子是羅坍朔巴祭便亞拿底順以察底珊39羅坍的兒子是何利荷幔羅坍的妹妹是亭納40朔巴的兒子是亞勒文瑪拿轄以巴錄示非阿南祭便的兒子是亞雅亞拿41亞拿的兒子是底順底順的兒子是哈默蘭伊是班益蘭基蘭42以察的兒子是辟罕撒番亞干底珊的兒子是烏斯亞蘭

以東諸王

43以色列人還沒有君王統治之前,在以東做王的人如下:

比珥的兒子比拉,他定都亭哈巴44比拉死後,波斯拉謝拉的兒子約巴繼位。 45約巴死後,提幔地區的戶珊繼位。 46戶珊死後,比達的兒子哈達繼位,定都亞未得,他曾在摩押地區擊敗米甸人。 47哈達死後,瑪士利加桑拉繼位。 48桑拉死後,大河邊的利河伯掃羅繼位。 49掃羅死後,亞革波的兒子巴勒·哈南繼位。 50巴勒·哈南死後,哈達繼位,定都巴伊,他的妻子名叫米希她別,是米·薩合的孫女、瑪特列的女兒。

51哈達死後,在以東做族長的人有亭納亞勒瓦耶帖52亞何利巴瑪以拉比嫩53基納斯提幔米比薩54瑪基疊以蘭。這些人都是以東的族長。

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 1:1-54

ከአዳም እስከ አብርሃም ያለው የትውልድ ሐረግ እስከ ኖኀ ልጆች

1አዳም፣ ሴት፣ ሄኖስ፣

2ቃይናን፣ መላልኤል፣ ያሬድ፣

3ሄኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜሕ፣ ኖኅ።

4የኖኅ ወንዶች ልጆች1፥4 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን፣ የኖኀ ወንዶች ልጆች የሚለውን አይጨምርም።፤ ሴም፣ ካም፣ ያፌት።

ያፌታውያን

1፥5-7 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥2-5

5የያፌት ወንዶች ልጆች፤1፥5 ወንዶች ልጆች ማለት ዘር ወይም ሕዝብ ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ6-10፤ 17 እና 20

ጋሜር፣ ማጎግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ፣ ቴራስ።

6የጋሜር ወንዶች ልጆች፤

አስከናዝ፣ ሪፋት፣ ቴርጋማ።

7የያዋን ወንዶች ልጆች፤

ኤሊሳ፣ ተርሴስ፣ ኪቲም፣ ሮድኢ።

ካማውያን

1፥8-16 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥6-20

8የካም ወንዶች ልጆች፤

ኵሽ፣ ምጽራይም፣1፥8 ግብፅ ናት፤ እንዲሁም ቍ11 ፉጥ፣ ከነዓን።

9የኵሽ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማ፣ ሰብቃታ።

የራዕማ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

10ኵሽ ናምሩድን ወለደ፤

እርሱም በምድር ላይ የመጀመሪያው ኀያል ጦረኛ ሆነ።

11ምጽራይም የሉዲማውያን፣ የዐናማውያን፣ የላህባማውያን፣ የነፍተሂማውያን፣ 12የፈትሩሲማውያን፣ የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂ ማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት1፥12 አባት ማለት ቅድመ አያት ወይም እንጅላት ወይም መሠረት ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ16 ነው።

13ከነዓን የበኵር ልጁ የሆነው የሲዶን እንዲሁም የኬጢያውያን፣ 14የኢያቡሳውያን፣ የአሞራውያን፣ የጌርጌሳውያን፣ 15የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣ 16የአራዴዎያውያን፣ የሰማርያውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነው።

ሴማውያን

1፥17-23 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥21-3111፥10-27

17የሴም ወንዶች ልጆች፤

ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።

የአራም ወንዶች ልጆች፤1፥17 ወይም፣ የሲዶናውያን አለቃ

ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤

ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤

በዘመኑ ምድር ስለ ተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ1፥19 ፋሌቅ ማለት መከፈል ማለት ነው ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20ዮቅጣንም፣

አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣ 21ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣ 22ዖባልን፣1፥22 አንዳንድ የዕብራይስጥ ቅጆችና የሱርስቱ ትርጕም (እንዲሁም ዘፍ 10፥28 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ዒባል ይላሉ። አቢማኤልን፣ ሳባን፣ 23ኦፊርን፣ ኤውላጥን፣ ዮባብን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው።

24ሴም፣ አርፋክስድ1፥24 ዕብራይስጡ ከዚህ ጋር ይስማማል፤ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ቅጆች ግን፣ አርፋክስድ፣ ቃይንም ይላሉ (የዘፍ 11፥10 ማብ ይመ)።፣ ሳላ፣

25ዔቦር፣ ፋሌቅ፣ ራግው፣

26ሴሮሕ፣ ናኮር፣ ታራ፣

27እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

የአብርሃም ቤተ ሰብ

28የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይስሐቅ፣ እስማኤል።

የአጋር ዘሮች

1፥29-31 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥12-16

29የእነዚህ ዘሮች የሚከተሉት ናቸው፤

የእስማኤል በኵር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብዳኤል፣ መብሳም፣ 30ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣ 31ኢጡር፣ ናፌስ፣ ቄድማ፤

እነዚህ የእስማኤል ወንዶች ልጆች ናቸው።

የኬጡራ ዘሮች

1፥32-33 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥1-4

32የአብርሃም ቁባት ኬጡራ የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች ዘምራን፣ ዮቅሳን፣ ሜዳን፣ ምድያም፣ የስቦቅና፣ ስዌሕ ናቸው።

የዮቅሳን ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

33የምድያም ወንዶች ልጆች፤

ጌፌር፣ ዔፌር፣ ሄኖኅ፣ አቢዳዕ፣ ኤልዳዓ፤

እነዚህ ሁሉ የኬጡራ ዘሮች ናቸው።

የሣራ ዘሮች

1፥35-37 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥10-14

34አብርሃም ይስሐቅን ወለደ።

የይስሐቅ ወንዶች ልጆች፤

ዔሳው፣ እስራኤል።

የዔሳው ወንዶች ልጆች

35የዔሳው ወንዶች ልጆች፤

ኤልፋዝ፣ ራጉኤል፣ የዑስ፣ የዕላም፣ ቆሬ።

36የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች፤

ቴማን፣ ኦማር፣ ስፎ1፥36 ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች፣ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞችና የሱርስቱ ቅጅ (እንዲሁም ዘፍ 36፥11 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ጾፊ ይላሉ፣ ጎቶም፣

ቄኔዝ፣ ቲምናዕ፣ አማሌቅ።

37የራጉኤል ወንዶች ልጆች፤

ናሖት፣ ዛራ፣ ሣማ፣ ሚዛህ።

በኤዶም የሚኖሩ የሴይር ሰዎች

1፥38-42 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥20-28

38የሴይር ወንዶች ልጆች፤

ሎጣን፣ ሦባል፣ ጽብዖን፣ ዓና፣ ዲሶን፣ ኤጽር፣ ዲሳን።

39የሎጣን ወንዶች ልጆች፤

ሖሪ፣ ሄማም፤ ቲሞናዕ የሎጣን እኅት ነበረች።

40የሦባል ወንዶች ልጆች፤

ዓልዋን፣ ማኔሐት፣ ዔባል፣ ስፎ፣ አውናም።

የጽብዖን ወንዶች ልጆች፤

አያ፣ ዓና።

41የዓና ወንድ ልጅ፤

ዲሶን።

የዲሶን ወንዶች ልጆች፤

ሔምዳን1፥41 ብዙ የዕብራይስጥና አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ዘፍ 36፥26) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ሐምራን ይላሉ።፣ ኤስባን፣ ይትራን፣ ክራን።

42የኤጽር ወንዶች ልጆች፤

ቢልሐን፣ ዛዕዋን፣ ዓቃን።

የዲሳን ወንዶች ልጆች፤

ዑፅ፣ አራን።

የኤዶምያስ ነገሥታት

1፥43-54 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥31-43

43በእስራኤል አንድም ንጉሥ ገና ሳይነግሥ1፥43 ወይም፣ እስራኤላዊ የሆነ ንጉሥ ገና በእነርሱ ላይ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤

የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ ከተማዪቱም ዲንሃባ ትባል ነበር።

44ባላቅ ሲሞትም የባሶራ ሰው የሆነው የዛራ ልጅ ኢዮባብ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

45ኢዮባብ ሲሞት የቴማን አገር ሰው የሆነው ሑሳም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

46ሑሳም ሲሞት በሞዓብ ምድር ምድያምን ድል ያደረገው የባዳድ ልጅ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። የከተማዪቱም ስም ዓዊት ተባለ።

47ሃዳድም ሲሞት የመሥሬቃ ሰው የሆነው ሠምላ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

48ሠምላም ሲሞት በወንዙ1፥48 ምናልባት ኤፍራጥስን ነው። አጠገብ ያለችው የረሚቦት ሰው የሆነው ሳኡል በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

49ሳኡልም ሲሞት የዓክቦር ልጅ የሆነው በኣልሐናንም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

50በኣልሐናን ሲሞት ሀዳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። ከተማውም ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱ መሄጣብኤል ትባላለች፤ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች። 51ሀዳድም ሞተ።

ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤

ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣ 52አህሊባማ፣ ኤላ፣ ፊኖን፣ 53ቄኔዝ፣ ቴማን፣ ሚብሳር፣ 54መግዲኤል፣ ዒራም።

እነዚህ የኤዶም አለቆች ነበሩ።