诗篇 84 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 84:1-12

第 84 篇

渴慕住在圣殿

可拉后裔的诗,交给乐长,用迦特乐器。

1万军之耶和华啊,

你的居所多么美好!

2我深愿进入耶和华的院宇,

我的身心向永活的上帝欢呼。

3万军之耶和华,

我的王我的上帝啊,

在你的祭坛边,麻雀找到了家,

燕子筑巢养育幼雏。

4住在你殿里的人有福了!

他们不断地歌颂你。(细拉)

5靠你得力量、向往到锡安朝见你的人有福了!

6他们走过流泪谷,

这谷就变成泉源之地,

秋雨使谷中水塘遍布。

7他们越走越有力,

都要到锡安朝见上帝。

8万军之上帝耶和华啊,

求你听我的祷告;

雅各的上帝啊,求你垂听。(细拉)

9上帝啊,求你照看我们的盾牌,

垂顾你所膏立的王。

10在你的院宇住一日胜过在别处住千日!

我宁愿在我上帝的殿中看门,

也不愿住在恶人的帐篷里。

11因为耶和华上帝是太阳,是盾牌;

祂赐下恩惠和尊荣,

不留下任何好处不赐给行为正直的人。

12万军之耶和华啊,

信靠你的人有福了!

New Amharic Standard Version

መዝሙር 84:1-12

መዝሙር 84

ወደ መቅደሱ ጕዞ መዝሙር

ለመዘምራን አለቃ፤ በዋሽንት የሚዜም የቆሬ ልጆች መዝሙር።

1የሰራዊት አምላክ ሆይ፤

ማደሪያህ ምንኛ የተወደደ ነው!

2ነፍሴ የእግዚአብሔርን አደባባዮች ትናፍቃለች፤

እጅግም ትጓጓለታለች፤

ልቤና ሥጋዬም፣

ለሕያው አምላክ እልል በሉ።

3ንጉሤና አምላኬ የሰራዊት አምላክ ሆይ፤

መሠዊያህ ባለበት ስፍራ፣

ድንቢጥ እንኳ መኖሪያ ቤት፣

ዋኖስም ጫጩቶቿን የምታኖርበት ጐጆ አገኘች።

4በቤትህ የሚኖሩ የተባረኩ ናቸው፤

እነርሱም ለዘላለም ያመሰግኑሃል። ሴላ

5አንተን ብርታታቸው ያደረጉ፣

በልባቸው የጽዮንን መንገድ የሚያስቡ ቡሩካን ናቸው።

6በልቅሶ ሸለቆ በሚያልፉበት ጊዜ፣

የምንጭ መፍለቂያ ቦታ ያደርጉታል፤

የበልጕም ዝናብ ያረሰርሰዋል።84፥6 ወይም ይባርከዋል

7ከኀይል ወደ ኀይል ይሸጋገራሉ፤

እያንዳንዱም በጽዮን ባለው አምላክ ፊት ይቀርባል።

8የሰራዊት አምላክ ሆይ፤ ጸሎቴን ስማ፤

የያዕቆብ አምላክ ሆይ አድምጠኝ። ሴላ

9አምላክ ሆይ፤ ጋሻችንን84፥9 ወይም ልዑል እይልን፤

የቀባኸውንም ተመልከት።

10በሌላ ስፍራ ሺሕ ቀን ከመኖር፣

በአደባባይህ አንዲት ቀን መዋል ይሻላል፤

በክፉዎች ድንኳን ከመቀመጥ ይልቅ፣

በአምላኬ ቤት ደጅ መቆም እመርጣለሁ።

11እግዚአብሔር አምላክ ፀሓይና ጋሻ ነውና፤

እግዚአብሔር ሞገስንና ክብርን ይሰጣል፤

እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን፣ መልካም ነገር አይነፍጋቸውም።

12የሰራዊት አምላክ ሆይ፤

በአንተ የታመነ ሰው ቡሩክ ነው።