诗篇 5 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 5:1-12

第 5 篇

求上帝保护

大卫的诗,交给乐长,管乐器伴奏。

1耶和华啊,求你听我的祷告,

顾念我的哀叹。

2我的王,我的上帝啊!

求你垂听我的呼求,

因为我只向你祈祷。

3耶和华啊!早晨你听我的祷告。

早晨我到你面前祈求,

切切等候。

4你是厌恶邪恶的上帝,

恶人在你面前无立足之地。

5狂妄之人不能站在你面前,

你憎恶一切作恶之人。

6说谎的,你毁灭;

凶残诡诈的,你痛恨。

7因为你有无限的慈爱,

我要进入你的居所,

我要满怀敬畏地向你的圣殿下拜。

8耶和华啊,我的仇敌众多,

求你以公义引领我,

使我走你安排的正路。

9他们口中毫无实话,

心里充满恶毒,

喉咙是敞开的坟墓,

舌头上尽是诡诈。

10上帝啊,

求你定他们的罪,

让他们作茧自缚。

他们背叛你,罪恶深重,

求你把他们赶走。

11愿投靠你的人欢歌不断。

求你庇护他们,

让爱你的人因你而喜乐。

12耶和华啊,你必赐福给义人,

你的恩惠像盾牌四面保护他们。

New Amharic Standard Version

መዝሙር 5:1-12

መዝሙር 5

የጧት ጸሎት

ለመዘምራን አለቃ፤ በዋሽንት የሚዘመር፣ የዳዊት መዝሙር።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ቃሌን አድምጥ፤

መቃተቴንም ቸል አትበል።

2ንጉሤና አምላኬ ሆይ፤

ወደ አንተ እጸልያለሁና፣

ድረስልኝ ብዬ ስጮኽ ስማኝ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፤

በማለዳ ልመናዬን በፊትህ አቀርባለሁ፤

ፈቃድህንም በጥሞና እጠባበቃለሁ፤

4አንተ በክፋት ደስ የምትሰኝ አምላክ አይደለህም፤

ክፉም ከአንተ ጋር አያድርም።

5እብሪተኞች በፊትህ መቆም አይችሉም፤

ክፉ አድራጊዎችንም ሁሉ ጠላህ።

6ሐሰት የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤

ደም የተጠሙትንና አታላዮችን፣

እግዚአብሔር ይጸየፋቸዋል።

7እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት

ወደ ቤትህ እገባለሁ፤

አንተንም በመፍራት፣

ወደ ተቀደሰው መቅደስህ እሰግዳለሁ።

8እግዚአብሔር ሆይ፤ ከጠላቶቼ የተነሣ፣

በጽድቅህ ምራኝ፤

መንገድህንም በፊቴ አቅናልኝ።

9በንግግራቸው ውስጥ እውነት የለም፤

ልባቸው የጥፋት ጐሬ ነው፤

ጕረሯቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤

በምላሳቸውም ይሸነግላሉ።

10አምላክ ሆይ፤ የእጃቸውን ስጣቸው!

ተንኰላቸው መውደቂያቸው ይሁን፤

ከኀጢአታቸው ብዛት የተነሣ አስወግዳቸው፣

በአንተ ላይ ዐምፀዋልና።

11አንተን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፤

ዘላለም በደስታ ይዘምሩ፤

ስምህን የሚወድዱ በአንተ ደስ እንዲላቸው፣

ተከላካይ ሁንላቸው።

12እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ጻድቃንን ትባርካቸዋለህ፤

በሞገስህም እንደ ጋሻ ትከልላቸዋለህ።