诗篇 108 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

诗篇 108:1-13

第 108 篇

祈求上帝的帮助

大卫的诗歌。

1上帝啊!我的心坚定不移,

我要用心灵歌颂你。

2琴瑟啊,弹奏吧,

我要唤醒黎明。

3耶和华啊,我要在列邦称谢你,

在列国歌颂你。

4因为你的慈爱广及诸天,

你的信实高达穹苍。

5上帝啊,

愿你得到的尊崇超过诸天,

愿你的荣耀覆盖大地。

6求你应允我们的祷告,

伸出右手帮助我们,

使你所爱的人获救。

7上帝在祂的圣所说:

“我要欢然划分示剑,丈量疏割谷。

8基列是我的,玛拿西也是我的,

以法莲是我的头盔,

犹大是我的权杖。

9摩押是我的洗脚盆,

我要把鞋扔给以东

我要在非利士高唱凯歌。”

10谁能带我进入坚固的城池?

谁能领我到以东

11上帝啊,你抛弃了我们吗?

上帝啊,你不再和我们的军队一同出战了吗?

12求你帮助我们攻打仇敌,

因为人的帮助徒然无益。

13我们依靠上帝才能取胜,

祂必把我们的敌人踩在脚下。

New Amharic Standard Version

መዝሙር 108:1-13

መዝሙር 108

የጧት ውዳሴና ብሔራዊ ጸሎት

108፥1-5 ተጓ ምብ – መዝ 57፥7-11

108፥6-13 ተጓ ምብ – መዝ 60፥5-12

የዳዊት መዝሙር፤ ማሕሌት።

1አምላክ ሆይ፤ ልቤ ጽኑ ነው፤

እዘምራለሁ፤ በፍጹም ነፍሴም እዘምራለሁ።

2በገናም መሰንቆም ተነሡ፤

እኔም ማልጄ እነሣለሁ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ በሕዝብ መካከል አመሰግንሃለሁ፤

በሕዝቦችም መካከል እዘምርልሃለሁ።

4ምሕረትህ ከሰማያት በላይ ታላቅ ናትና፤

ታማኝነትህም እስከ ጠፈር ትደርሳለች።

5አምላክ ሆይ፤ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ በል፤

ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትንሰራፋ።

6ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፣

በቀኝ እጅህ ታደግ፤ መልስልኝም።

7እግዚአብሔር ከመቅደሱ እንዲህ አለ፤

ደስ እያለኝ ሴኬምን እሸነሽናለሁ፤

“የሱኮትንም ሸለቆ እለካለሁ።

8ገለዓድ የእኔ ነው፤ ምናሴም የእኔ ነው፤

ኤፍሬም የራስ ቍሬ ነው፤

ይሁዳም በትረ መንግሥቴ።

9ሞዓብ መታጠቢያ ገንዳዬ ነው፤

በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እወረውራለሁ፤

በፍልስጥኤም ላይ በድል አድራጊነት እፎክራለሁ።”

10ወደ ተመሸገችው ከተማ ማን ይወስደኛል?

ወደ ኤዶምያስስ ማን ያደርሰኛል?

11እግዚአብሔር ሆይ፤ የጣልኸን አንተ አይደለህምን?

አምላክ ሆይ፤ ከሰራዊታችንም ጋር አልወጣ አልህ!

12አሁንም የሰው ማዳን ከንቱ ነውና፣

በጠላታችን ላይ ድልን አቀዳጀን።

13እግዚአብሔር ሲረዳን ብርቱ እንሆናለን፤

ጠላቶቻችንንም ከእግሩ በታች የሚረግጥ እርሱ ነው።