โฮเชยา 8 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

โฮเชยา 8:1-14

อิสราเอลจะเก็บเกี่ยวลมพายุหมุน

1“จงหยิบแตรขึ้นจรดริมฝีปากของเจ้า!

นกอินทรีตัวหนึ่งอยู่เหนือพระนิเวศขององค์พระผู้เป็นเจ้า

เพราะเหล่าประชากรได้ละเมิดพันธสัญญาของเรา

และกบฏต่อบทบัญญัติของเรา

2อิสราเอลร้องเรียกเราว่า

‘ข้าแต่พระเจ้าของข้าพระองค์ทั้งหลาย ข้าพระองค์ทั้งหลายยอมรับว่าทรงเป็นพระเจ้าของข้าพระองค์ทั้งหลาย!’

3แต่อิสราเอลปฏิเสธสิ่งที่ดีงาม

ศัตรูจะไล่ตามเขา

4เขาแต่งตั้งกษัตริย์โดยที่เราไม่เห็นด้วย

เขาเลือกเจ้านายโดยที่เราไม่เห็นชอบ

เขาใช้เงินและทองคำ

สร้างเทวรูปทั้งหลาย

พาตัวเองให้พินาศ

5สะมาเรียเอ๋ย! จงขว้างเทวรูปลูกวัวของเจ้าทิ้งเสียเถิด

ความโกรธของเราเผาผลาญเขา

อีกนานเพียงใดพวกเขาจึงจะบริสุทธิ์ได้?

6สิ่งเหล่านี้มาจากอิสราเอล!

ช่างฝีมือได้สร้างลูกวัวตัวนี้ขึ้น

มันไม่ใช่พระเจ้า

เทวรูปลูกวัวของสะมาเรีย

จะถูกทุบแตกเป็นเสี่ยงๆ

7“พวกเขาหว่านลม

และเก็บเกี่ยวลมพายุหมุน

ต้นข้าวไม่มีรวง

มันจะไม่ให้ข้าวสำหรับทำแป้ง

แม้มันจะเกิดผล

แต่ชาวต่างชาติก็จะกลืนกินหมด

8อิสราเอลถูกกลืนกิน

บัดนี้นางอยู่ท่ามกลางชนชาติต่างๆ

เหมือนของไร้ค่า

9เพราะพวกเขาขึ้นไปหาอัสซีเรีย

เหมือนลาป่าเร่ร่อนอยู่ตามลำพัง

เอฟราอิมได้ขายตัวให้ชู้รัก

10ถึงแม้พวกเขาขายตัวไปอยู่ท่ามกลางชนชาติต่างๆ

บัดนี้เราจะรวบรวมพวกเขาเข้าด้วยกัน

พวกเขาเริ่มจะเสื่อมสูญไป

ภายใต้การกดขี่ของกษัตริย์ผู้เกรียงไกร

11“ถึงแม้เอฟราอิมสร้างแท่นบูชามากมายเพื่อถวายเครื่องบูชาไถ่บาป

แต่มันก็กลายเป็นแท่นให้ทำบาป

12เราเขียนบทบัญญัติของเรามากมายให้พวกเขา

แต่พวกเขากลับถือว่ามันเป็นสิ่งแปลกปลอม

13พวกเขาถวายเครื่องบูชาแก่เรา

แล้วพวกเขาก็กินเนื้อ

แต่องค์พระผู้เป็นเจ้าไม่ได้พอพระทัยพวกเขา

บัดนี้พระองค์จะทรงระลึกถึงความชั่วร้ายของพวกเขา

และลงโทษบาปทั้งหลายของพวกเขา

พวกเขาจะกลับไปยังอียิปต์

14อิสราเอลลืมพระผู้สร้างของตน

และสร้างปราสาทราชวังต่างๆ

ยูดาห์เสริมป้อมปราการที่เมืองต่างๆ

แต่เราจะส่งไฟมายังเมืองทั้งหลายของพวกเขา

ซึ่งจะเผาผลาญป้อมปราการของพวกเขาเสีย”

New Amharic Standard Version

ሆሴዕ 8:1-14

እስራኤል ዐውሎ ነፋስን ታጭዳለች

1“መለከትን በአፍህ ላይ አድርግ!

ሕዝቡ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋልና፣

በሕጌም ላይ ዐምፀዋልና፣

ንስር በእግዚአብሔር ቤት ላይ ነው፤

2እስራኤልም፣ ‘አምላካችን ሆይ፤ እኛ እናውቅሃለን’ እያሉ፣

ወደ እኔ ይጮኻሉ።

3ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን ነገር ናቁ፤

ጠላትም ያሳድዳቸዋል።

4ያለ እኔ ፈቃድ ነገሥታትን አነገሡ፤

እኔንም ሳይጠይቁ አለቆችን መረጡ፤

በብራቸውና በወርቃቸው፣

ለገዛ ጥፋታቸው፣

ጣዖታትን ለራሳቸው ሠሩ።

5ሰማርያ ሆይ፤ የጥጃ ጣዖትሽን ጣዪ፤

ቍጣዬ በእነርሱ ላይ ነድዷል፤

የማይነጹት እስከ መቼ ነው?

6ይህም በእስራኤል ሆነ!

ባለ እጅ የሠራው ይህ ጥጃ፣ አምላክ

አይደለም፤

ያ የሰማርያ ጥጃ፣

ተሰባብሮ ይደቅቃል።

7“ነፋስን ይዘራሉ፤

ዐውሎ ነፋስንም ያጭዳሉ፤

አገዳው ዛላ የለውም፤

ዱቄትም አይገኝበትም፤

እህል አፍርቶ ቢገኝም፣

ባዕዳን ይበሉታል።

8እስራኤል ተውጠዋል፤

በአሕዛብም መካከል፣

ዋጋ እንደሌለው ዕቃ ሆነዋል።

9ለብቻው እንደሚባዝን የዱር አህያ፣

ወደ አሦር ሄደዋልና፤

ኤፍሬም በእጅ መንሻ ወዳጅ አበጀ።

10በአሕዛብ መካከል ራሳቸውን ቢሸጡም፣

እኔ አሁን እሰበስባቸዋለሁ፤

በኀያል ንጉሥ ጭቈና ሥር፣

እየመነመኑ ይሄዳሉ።

11“ኤፍሬም ለኀጢአት ማስተስረያ ብዙ መሠዊያዎችን ቢሠራም፣

እነርሱ የኀጢአት መሥሪያ መሠዊያዎች ሆነውበታል።

12በሕጌ ውስጥ ያለውን ብዙውን ነገር ጻፍሁላቸው፤

እነርሱ ግን እንደ እንግዳ ነገር ቈጠሩት።

13ለእኔ የሚገባውን መሥዋዕት ያቀርባሉ፤

ሥጋውንም ይበላሉ፤

እግዚአብሔር ግን በእነርሱ አልተደሰተም፤

ስለዚህ ክፋታቸውን ያስታውሳል፤

ኀጢአታቸውን ይቀጣል፤

ወደ ግብፅም ይመለሳሉ።

14እስራኤል ፈጣሪውን ረሳ፤

ቤተ መንግሥቶችንም ሠራ፤

ይሁዳም የተመሸጉ ከተሞችን አበዛ፤

እኔ ግን በከተሞቻቸው ላይ እሳትን እለቃለሁ፤

ምሽጎቻቸውንም ይበላል።”