เลวีนิติ 12 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

เลวีนิติ 12:1-8

การชำระตนหลังคลอด

1องค์พระผู้เป็นเจ้าตรัสกับโมเสสว่า 2“จงกล่าวแก่ชนอิสราเอลดังนี้ ‘สตรีคนใดตั้งครรภ์และให้กำเนิดบุตรชาย ผู้เป็นแม่จะเป็นมลทินตามระเบียบพิธีเป็นเวลาเจ็ดวันเช่นเดียวกับที่เป็นมลทินระหว่างมีประจำเดือน 3ในวันที่แปดให้ทารกชายนั้นเข้าสุหนัต 4จากนั้นนางต้องคอย 33 วัน เพื่อชำระตนจากการหลั่งโลหิต นางจะต้องไม่แตะต้องสิ่งที่ศักดิ์สิทธิ์หรือเข้าไปในสถานนมัสการจนกว่าจะครบกำหนดการชำระของนาง 5หากคลอดบุตรสาว นางจะเป็นมลทินอยู่สองสัปดาห์เช่นเดียวกับเมื่อมีประจำเดือน แล้วนางจะต้องรอ 66 วันเพื่อชำระตนเนื่องจากหลั่งโลหิต

6“ ‘เมื่อสิ้นสุดระยะการชำระตนแล้ว ไม่ว่าจะคลอดบุตรเป็นผู้หญิงหรือผู้ชาย นางจะต้องนำลูกแกะอายุหนึ่งขวบหนึ่งตัวมาเป็นเครื่องเผาบูชา และนกพิราบรุ่นหรือนกเขาหนึ่งตัวมาเป็นเครื่องบูชาไถ่บาป นางจะนำมามอบแก่ปุโรหิตตรงทางเข้าเต็นท์นัดพบ 7ปุโรหิตจะถวายเครื่องบูชาต่อหน้าองค์พระผู้เป็นเจ้าเพื่อลบบาปของนาง แล้วนางจะพ้นมลทินตามระเบียบพิธีจากการที่โลหิตได้หลั่งไหล

“ ‘สิ่งเหล่านี้คือกฎระเบียบสำหรับสตรีที่คลอดบุตรไม่ว่าจะเป็นผู้ชายหรือผู้หญิง 8หากนางยากจนเกินกว่าจะถวายลูกแกะหนึ่งตัว ก็ให้นำนกเขาหรือนกพิราบรุ่นสองตัวมาแทน ตัวหนึ่งจะใช้เป็นเครื่องเผาบูชา ส่วนอีกตัวใช้เป็นเครื่องบูชาไถ่บาป ปุโรหิตจะทำการลบบาปโดยวิธีนี้ให้นางและนางจะพ้นมลทิน’ ”

New Amharic Standard Version

ዘሌዋውያን 12:1-8

ከወሊድ በኋላ የመንጻት ሥርዐት

1እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ 2“እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ሴት አርግዛ ወንድ ልጅ በምትወልድበት ጊዜ፣ ልክ እንደ ወር አበባዋ ጊዜ እስከ ሰባት ቀን ትረክሳለች። 3ሕፃኑም በስምንተኛው ቀን ይገረዝ። 4ሴትዮዋም ከደሟ እስክትነጻ ድረስ ሠላሳ ሦስት ቀን ትቈይ፤ የመንጻቷም ወራት እስኪፈጸም ድረስ ማንኛውንም የተቀደሰ ነገር አትንካ፤ ወደ ቤተ መቅደስም አትግባ። 5ነገር ግን የወለደችው ሴት ልጅ ከሆነ፣ እንደ ወር አበባዋ ጊዜ ሁለት ሳምንት ትረክሳለች፤ ከዚያም ከደሟ እስክትነጻ ስድሳ ስድስት ቀን ትቈይ።

6“ ‘ሴትየዋ ወንድ ወይም ሴት ልጅዋን ወልዳ የመንጻቷ ጊዜ ሲፈጸም፣ ለሚቃጠል መሥዋዕት የአንድ ዓመት ጠቦት፣ ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ የዋኖስ ጫጩት ወይም አንድ ርግብ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወስዳ ካህኑ ዘንድ ታቅርብ። 7ካህኑም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያቅርበው፤ ያስተስርይላትም፤ ሴትዮዋም ከደሟ ፈሳሽ ትነጻለች።

“ ‘ሴትየዋ ወንድ ወይም ሴት ብትወልድ ሕጉ ይኸው ነው። 8ጠቦት ለማምጣት ዐቅሟ ካልፈቀደ፣ ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች፣ አንዱ ለሚቃጠል መሥዋዕት፣ ሌላው ደግሞ ለኀጢአት መሥዋዕት ታቅርብ፤ በዚህም ካህኑ ያስተሰርይላታል፤ እርሷም ትነጻለች።’ ”