อิสยาห์ 18 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

อิสยาห์ 18:1-7

คำพยากรณ์กล่าวโทษคูช

1วิบัติแก่ดินแดนแห่งตั๊กแตน18:1 หรือปีกอันกระหึ่ม

ซึ่งอยู่ตามห้วงน้ำแห่งคูช18:1 คือ ตอนบนของลุ่มแม่น้ำไนล์

2ซึ่งส่งทูตมาทางทะเล

โดยเรือพาไพรัส

ไปเถิดม้าเร็ว

จงไปยังชนชาติที่ตัวสูงและผิวเนียนเกลี้ยง

ซึ่งเป็นที่ครั่นคร้ามทั้งใกล้และไกล

ชนชาติที่แข็งกร้าวและมีสำเนียงภาษาแปลกๆ

ดินแดนของพวกเขาถูกแบ่งแยกด้วยแม่น้ำ

3ชาวโลกทั้งมวลเอ๋ย

ทุกชีวิตในโลกเอ๋ย

เมื่อธงรบผืนหนึ่งถูกชูขึ้นเหนือภูเขาทั้งหลาย

ท่านจะได้เห็น

และเมื่อเสียงแตรดังขึ้น

ท่านจะได้ยิน

4องค์พระผู้เป็นเจ้าตรัสกับข้าพเจ้าว่า

“เราจะนิ่งอยู่และมองลงมาจากที่พำนักของเรา

เหมือนความร้อนระยิบระยับยามตะวันฉาย

เหมือนเมฆน้ำค้างกลางแดดระอุของฤดูเก็บเกี่ยว”

5เพราะก่อนการเก็บเกี่ยว เมื่อกลีบดอกร่วงไปแล้ว

และดอกกลายเป็นผลองุ่นสุก

พระองค์จะทรงใช้ขอลิดฟันแขนง

และโค่นกิ่งก้านทิ้ง

6พวกเขาจะถูกทิ้งไว้บนภูเขาให้นกล่าเหยื่อ

และให้สัตว์ป่าทั้งหลาย

ฝูงนกจะทึ้งซากกินตลอดฤดูร้อน

และสัตว์ป่าจะแทะซากตลอดฤดูหนาว

7ในเวลานั้นจะมีผู้นำของกำนัลมาถวายแด่พระยาห์เวห์ผู้ทรงฤทธิ์

พวกเขาเป็นชนชาติที่ตัวสูงและผิวเนียนเกลี้ยง

ซึ่งเป็นที่ครั่นคร้ามทั้งใกล้และไกล

ชนชาติที่แข็งกร้าวและมีสำเนียงภาษาแปลกๆ

ซึ่งดินแดนของเขาถูกแบ่งแยกด้วยแม่น้ำ

พวกเขาจะนำของกำนัลมาถวายที่ภูเขาศิโยน ซึ่งเป็นที่สถาปนาพระนามของพระยาห์เวห์ผู้ทรงฤทธิ์

New Amharic Standard Version

ኢሳይያስ 18:1-7

በኢትዮጵያ ላይ የተነገረ ትንቢት

1በኢትዮጵያ ወንዞች ዳር ለምትገኝ፣

ፉር ፉር የሚሉ ክንፎች ላሉባት18፥1 ወይም፣ አንበጣ ማለት ነው። ምድር ወዮላት!

2ይህችውም መልእክተኞችን በባሕር፣

ከወንዞች ማዶ በደንገል ጀልባ የምትልክ ናት።

እናንት ፈጣን መልእክተኞች

ረዣዥምና ቈዳው ወደ ለሰለሰ፣

ከቅርብም ከሩቅም ወደሚፈራ ሕዝብ፣

ኀያልና ቋንቋው ወደማይገባ፣

ወንዞች ምድሩን ወደሚከፍሉት መንግሥት፣ ሂዱ!

3እናንት የዓለም ሕዝቦች፣

በምድርም የምትኖሩ ሁሉ፣

በተራሮች ላይ ምልክት ሲሰቀል ታዩታላችሁ፤

መለከትም ሲነፋ ትሰሙታላችሁ።

4እግዚአብሔር እንዲህ ብሎኛል፤

“ጸጥ ብዬ እቀመጣለሁ፤

ከማደሪያዬም በፀሓይ ሐሩር እንደሚያስፈልጋችሁ ብርቅርቅ ትኵሳት፣

በመከርም ሙቀት እንደ ደመና ጠል ሆኜ እመለከታለሁ።”

5ከመከር በፊት የአበባው ወቅት ሲያልፍ፣

አበባው የጐመራ የወይን ፍሬ ሲሆን፣

የወይን ሐረጉን ተቀጥላ በመግረዣ ይገርዘዋል፤

የተንሰራፋውንም ቅርንጫፍ ቈራርጦ ያስወግደዋልና።

6ሁሉም በተራራ ላይ ለሚኖሩ ነጣቂ አሞሮች፣

ለዱርም አራዊት ይተዋሉ፤

አሞሮች በጋውን ሁሉ ሲበሉት ይባጃሉ፤

የዱር አራዊትም ክረምቱን ሁሉ ሲበሉት ይከርማሉ።

7በዚያን ጊዜ ለሰራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር

ረዣዥምና ቈዳው ከለሰለሰ፣

ከቅርብም ከሩቅም ከሚፈራ ሕዝብ፣

ኀያልና ቋንቋው ከማይገባ፣

ወንዞችም ምድሩን ከሚከፍሉት መንግሥት፣ ገጸ በረከት ይመጣለታል፤

ገጸ በረከቱም የሚመጣለት የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስም ወዳለበት ወደ ጽዮን ተራራ ነው።