สดุดี 60 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 60:1-12

สดุดี 60

(สดด.108:6-13)

(ถึงหัวหน้านักร้อง ทำนอง “ลิลลี่แห่งพันธสัญญา” มิคทาม60:0 หัวเรื่องสดุดี 60 คงจะเป็นศัพท์ทางวรรณกรรมหรือทางดนตรีของดาวิด เพื่อสอน เมื่อดาวิดสู้กับอารัมนาหะราอิม60:0 หัวเรื่องสดุดี 60 คือ ชาวอารัมแห่งเมโสโปเตเมียตะวันตกเฉียงเหนือ กับอารัมโซบาห์60:0 หัวเรื่องสดุดี 60 คือ ชาวอารัมแห่งซีเรียภาคกลาง และเมื่อโยอาบฆ่าชาวเอโดม 12,000 คน ที่หุบเขาเกลือ)

1ข้าแต่พระเจ้า พระองค์ได้ทรงละทิ้งข้าพระองค์ทั้งหลายแล้ว และทลายที่มั่นของเหล่าข้าพระองค์

พระองค์ได้ทรงพระพิโรธ บัดนี้ ขอทรงโปรดให้ข้าพระองค์ทั้งหลายกลับสู่สภาพดี!

2พระองค์ได้ทรงเขย่าแผ่นดินและทำให้แยกออก

ขอทรงประสานรอยร้าว เพราะขณะนี้แผ่นดินกำลังสั่นสะเทือน

3พระองค์ได้ทรงให้ประชากรของพระองค์เผชิญช่วงเวลาแห่งความสิ้นหวัง

พระองค์ประทานเหล้าองุ่นที่ทำให้เหล่าข้าพระองค์ซวนเซ

4แต่สำหรับผู้ที่ยำเกรงพระองค์นั้น พระองค์ทรงโปรดชูธงขึ้น

คลี่ออกต้านธนู

เสลาห์

5ขอทรงช่วยกู้ข้าพระองค์ทั้งหลายด้วยพระหัตถ์ขวาของพระองค์

เพื่อบรรดาผู้ที่พระองค์ทรงรักจะรอดพ้น

6พระเจ้าตรัสจากสถานนมัสการของพระองค์ว่า

“ในชัยชนะ เราจะแบ่งเชเคม

และกำหนดเขตหุบเขาสุคคท

7กิเลอาดเป็นของเรา มนัสเสห์เป็นของเรา

เอฟราอิมคือหมวกเกราะของเรา

ยูดาห์คือคทาของเรา

8โมอับเป็นอ่างชำระของเรา

เราเหวี่ยงรองเท้าของเราลงบนเอโดม

และเราจะโห่ร้องด้วยความมีชัยเหนือฟีลิสเตีย”

9ใครจะพาข้าพระองค์ไปยังเมืองป้อมปราการ?

ใครจะนำข้าพระองค์ไปยังเอโดม?

10พระองค์ไม่ใช่หรือ ข้าแต่พระเจ้า พระองค์ผู้ได้ทรงทอดทิ้งข้าพระองค์ทั้งหลาย

และไม่ทรงร่วมทัพกับเหล่าข้าพระองค์อีกต่อไป?

11ขอทรงช่วยข้าพระองค์ทั้งหลายต่อสู้ข้าศึก

เพราะความช่วยเหลือของมนุษย์นั้นไร้ค่า

12โดยพระเจ้าเราจะมีชัยชนะ

พระองค์จะทรงเหยียบย่ำศัตรูของเรา

New Amharic Standard Version

መዝሙር 60:1-12

መዝሙር 60

ከሽንፈት በኋላ የቀረበ ብሔራዊ ጸሎት

60፥5-12 ተጓ ምብ – መዝ 108፥6-13

ለመዘምራን አለቃ፤ “የኪዳን ጽጌረዳ” በሚለው ቅኝት የሚዘመር፤60 ርእሱ የሥነ ጽሑፉን ቅርጽ ወይም የመዝሙሩን ሁኔታ የሚያሳይ ሊሆን ይችላል። በሰሜናዊ ምዕራብ መስጴጦምያና60 ርእሱ የአራማውያን ወይም የሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ነው። በማእከላዊ ሶርያ የሚኖሩትን አራማውያን60 ርእሱ በመካከለኛው ሶርያ የሚገኙት አራማውያንን የሚያመለክት ነው። በወጋቸው ጊዜ፣ ኢዮአብም ተመልሶ በጨው ሸለቆ ዐሥራ ሁለት ሺሕ ኤዶማውያንን በፈጀ ጊዜ፣ ለትምህርት፤ የዳዊት ቅኔ።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ጣልኸን፤ አንኰታኰትኸን፤

ተቈጣኸንም፤ አሁን ግን መልሰህ አብጀን።

2ምድሪቱን አናወጥሃት፤ ፍርክስክስ አደረግሃት፤

ትንገዳገዳለችና ስብራቷን ጠግን።

3ለሕዝብህ አበሳውን አሳየኸው፤

ናላ የሚያዞር የወይን ጠጅ እንድንጠጣም ሰጠኸን።

4ነገር ግን ከቀስት እንዲያመልጡ፣

ለሚፈሩህ ምልክት አቆምህላቸው። ሴላ

5ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፣

በቀኝ እጅህ ርዳን፤ መልስም ስጠን።

6እግዚአብሔር ከመቅደሱ እንዲህ ሲል ተናገረ፤

“ደስ እያለኝ የሴኬምን ምድር እሸነሽናለሁ፤

የሱኮትን ሸለቆ አከፋፍላለሁ።

7ገለዓድ የእኔ ነው፤ ምናሴም የእኔ ነው፤

ኤፍሬም የራስ ቍሬ ነው፤

ይሁዳም በትረ መንግሥቴ ነው።

8ሞዓብ የመታጠቢያ ገንዳዬ ነው፤

በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እወረውራለሁ፤

በፍልስጥኤም ላይ በድል እልል እላለሁ።”

9ወደ ተመሸገው ከተማ ማን ያመጣኛል?

ማንስ ወደ ኤዶምያስ ይመራኛል?

10አምላክ ሆይ፤ የጣልኸን አንተ አይደለህምን?

እግዚአብሔር ሆይ፤ ከሰራዊታችን ጋር እኮ አልወጣ አልህ!

11በጠላት ላይ ድልን አቀዳጀን፤

የሰው ርዳታ ከንቱ ነውና።

12በእግዚአብሔር ክንደ ብርቱ እንሆናለን፤

ጠላቶቻችንን የሚረጋግጥልን እርሱ ነውና።