สดุดี 144 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 144:1-15

สดุดี 144

(บทประพันธ์ของดาวิด)

1ขอถวายสรรเสริญแด่พระยาห์เวห์ พระศิลาของข้าพเจ้า

ผู้ทรงฝึกมือของข้าพเจ้าให้ทำศึก

ฝึกนิ้วของข้าพเจ้าให้สู้รบ

2พระองค์ทรงเป็นพระเจ้าผู้ทรงเปี่ยมด้วยความรักและเป็นป้อมปราการของข้าพเจ้า

เป็นที่มั่นและเป็นผู้ช่วยกู้ของข้าพเจ้า

เป็นโล่ของข้าพเจ้า ผู้ซึ่งข้าพเจ้าเข้าไปลี้ภัย

ผู้ทรงสยบชนชาติต่างๆ144:2 สำเนา MT. บางฉบับว่าสยบชนชาติของข้าพเจ้าไว้ใต้อำนาจของข้าพเจ้า

3ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า มนุษย์เป็นใครเล่า พระองค์จึงทรงห่วงใยเขา?

บุตรของมนุษย์เป็นใครหนอ พระองค์จึงทรงคิดถึงเขา?

4มนุษย์เป็นเพียงลมหายใจเฮือกเดียว

วันเวลาของเขาเหมือนเงาที่ผ่านไปอย่างรวดเร็ว

5ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขอทรงโน้มฟ้าสวรรค์ และเสด็จมา

ขอทรงแตะภูเขาเพื่อให้ควันพวยพุ่งขึ้น

6ขอให้สายฟ้าและลูกธนูของพระองค์พุ่งเข้าใส่ศัตรูทั้งหลาย

ทำให้พวกเขาแตกกระเจิงไป

7ขอทรงยื่นพระหัตถ์จากเบื้องสูงลงมาช่วยข้าพระองค์

ขอทรงปลดปล่อยข้าพระองค์และช่วยกู้ข้าพระองค์จากกระแสน้ำหลาก

จากเงื้อมมือของคนต่างด้าว

8ผู้ซึ่งปากของเขามีแต่คำมุสา

ผู้ซึ่งมือขวาของเขามีแต่การหลอกลวง

9ข้าแต่พระเจ้า ข้าพระองค์จะร้องเพลงบทใหม่ถวายแด่พระองค์

ข้าพระองค์จะบรรเลงพิณสิบสายถวายแด่พระองค์

10แด่เอกองค์ผู้ประทานชัยชนะแก่กษัตริย์ทั้งหลาย

ผู้ทรงช่วยกู้ดาวิดผู้รับใช้ของพระองค์ให้รอดจากคมดาบ

11ขอทรงปลดปล่อยและช่วยกู้ข้าพระองค์

จากเงื้อมมือของคนต่างด้าว

ผู้ซึ่งปากของเขามีแต่คำมุสา

ผู้ซึ่งมือขวาของเขามีแต่การหลอกลวง

12แล้วบุตรชายของเราซึ่งอยู่ในวัยฉกรรจ์

จะเป็นเหมือนต้นไม้ซึ่งได้รับการหล่อเลี้ยงอย่างดี

เหล่าบุตรสาวเป็นดั่งเสาสลัก

เพื่อตกแต่งพระราชวัง

13ยุ้งฉางของเราจะมีธัญญาหารทุกชนิด

เต็มบริบูรณ์

ฝูงแกะของเราจะเพิ่มขึ้น

นับพันนับหมื่นในทุ่งหญ้าของเรา

14ฝูงวัวของเราจะมีลูกดก144:14 หรือพวกหัวหน้าของเราได้รับการสถาปนาไว้อย่างมั่นคง

จะไม่มีการทำลายกำแพง

ไม่มีการตกเป็นเชลย

ไม่มีเสียงคร่ำครวญตามถนนหนทางของเรา

15ความสุขมีแก่ชนชาติที่ได้รับพระพรเช่นนี้

ชนชาติที่มีพระยาห์เวห์เป็นพระเจ้าของ เขาก็เป็นสุข

New Amharic Standard Version

መዝሙር 144:1-15

መዝሙር 144

የጦርነት መዝሙር

የዳዊት መዝሙር።

1እጆቼን ለጦርነት፣ ጣቶቼን ለውጊያ የሚያሠለጥን፣

እግዚአብሔር ዐለቴ ይባረክ።

2እርሱ አፍቃሪ አምላኬና ጽኑ ዐምባዬ ነው፤

ምሽጌና ታዳጊዬ፣

የምከለልበትም ጋሻዬ ነው፤

ሕዝቤን የሚያስገዛልኝም144፥2 አንዳንዶች ሕዝቦችን የሚያሰገዛልኝ ይላሉ። እርሱ ነው።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን ያህል በልብህ ስፍራ ትሰጠው ዘንድ ሰው ምንድን ነው?

ታስበውስ ዘንድ የሰው ልጅ እስከዚህ ምንድን ነው?

4ሰው እንደ እስትንፋስ ነው፤

ዘመኑም ፈጥኖ እንደሚያልፍ ጥላ ነው።

5እግዚአብሔር ሆይ፤ ሰማያትህን ሰንጥቀህ ውረድ፤

ይጤሱም ዘንድ ተራሮችን ዳስስ።

6የመብረቅ ብልጭታ ልከህ በትናቸው፤

ፍላጻህን ሰድደህ ግራ አጋባቸው።

7እጅህን ከላይ ዘርጋ፤

ከኀይለኛ ውሃ፣

ከባዕዳንም እጅ

ታደገኝ፤ አድነኝም።

8አንደበታቸው ሐሰትን ይናገራል፤

ቀኝ እጃቸውም የቅጥፈት ቀኝ እጅ ናት።

9አምላክ ሆይ፤ አዲስ ቅኔ እቀኝልሃለሁ፤

ዐሥር አውታር ባለው በገና እዘምርልሃለሁ።

10ነገሥታትን ድል የሚያጐናጽፍ፣

ባሪያውን ዳዊትን ከሚጐዳ ሰይፍ የሚያድነው እርሱ ነው።

11አንደበታቸው ሐሰትን ከሚናገር፣

ቀኝ እጃቸው የቅጥፈት ቀኝ እጅ ከሆነችው፣

ከባዕዳን እጅ

ታደገኝ፤ አድነኝም።

12ወንዶች ልጆቻችን በወጣትነታቸው፣

የተሟላ ዕድገት እንዳገኘ ተክል፣

ሴቶች ልጆቻችንም ቤተ መንግሥት ለማስጌጥ

እንደ ተቀረጹ የማእዘን ዐምዶች ይሁኑ።

13ጐተራዎቻችን በተለያየ የእህል ዐይነት፣

የተሞሉ ይሁኑ፤

በጎቻችን እስከ ሺሕ ይውለዱ፤

በመስኮቻችንም እስከ ዐሥር ሺሕ ይባዙ።

14ከብቶቻችን ይክበዱ፤144፥14 ወይም መሪዎቻችን ይጠነክራሉ

አይጨንግፉ፤ አይጥፉም።

እኛም በምርኮ አንወሰድ፤

በአደባባዮቻችንም ዋይታ አይሰማ።

15ይህ ባርኮት ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ ምስጉን ነው፤

እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ሕዝብ ምስጉን ነው።