สดุดี 140 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 140:1-13

สดุดี 140

(ถึงหัวหน้านักร้อง บทสดุดีของดาวิด)

1ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขอทรงช่วยข้าพระองค์จากคนชั่วร้าย

ขอทรงปกป้องข้าพระองค์จากคนทารุณ

2ผู้ซึ่งวางแผนชั่วอยู่ในใจ

และปลุกปั่นสงครามอยู่ทุกวัน

3พวกเขาลับลิ้นของตนให้คมกริบเหมือนลิ้นงู

พิษงูร้ายอยู่ที่ริมฝีปากของพวกเขา

เสลาห์

4ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขอทรงปกป้องข้าพระองค์จากเงื้อมมือของคนชั่ว

ขอทรงคุ้มครองข้าพระองค์จากคนทารุณ

ผู้วางแผนให้ข้าพระองค์สะดุดล้ม

5คนยโสโอหังซ่อนบ่วงแร้วดักข้าพระองค์

เขาคลี่ตาข่ายรออยู่

และวางกับดักตามเส้นทางของข้าพระองค์

เสลาห์

6ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ข้าพระองค์ทูลพระองค์ว่า “พระองค์ทรงเป็นพระเจ้าของข้าพระองค์”

ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้าขอทรงฟังคำร้องขอความเมตตาของข้าพระองค์

7ข้าแต่พระยาห์เวห์องค์เจ้าชีวิต ผู้ช่วยกู้ที่เข้มแข็งของข้าพระองค์

ผู้เป็นโล่ปกป้องศีรษะของข้าพระองค์ในยามศึก

8ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขออย่าทรงให้คนชั่วสมปรารถนา

ขออย่าให้แผนชั่วของเขาสำเร็จ

มิฉะนั้นพวกเขาจะกำเริบเสิบสาน

เสลาห์

9ขอให้ความทุกข์ร้อนซึ่งวาจาของเขาเป็นต้นเหตุนั้น

ท่วมหัวบรรดาผู้ที่รุมล้อมข้าพระองค์

10ขอให้ถ่านลุกโชนตกใส่ศีรษะของเขา

ขอให้เขาถูกโยนลงในไฟ

ลงในเหวลึกซึ่งเขาไม่มีวันจะขึ้นมาได้

11ขออย่าให้คนที่ใส่ร้ายป้ายสีได้ตั้งมั่นในแผ่นดิน

ขอให้ความวิบัติไล่ล่าคนทารุณ

12ข้าพเจ้าทราบอยู่ว่าองค์พระผู้เป็นเจ้าทรงผดุงความยุติธรรมเพื่อผู้ยากไร้

และปกป้องสิทธิของคนแร้นแค้น

13แน่ทีเดียว คนชอบธรรมจะสรรเสริญพระนามของพระองค์

และคนเที่ยงธรรมจะมีชีวิตอยู่ต่อหน้าพระองค์

New Amharic Standard Version

መዝሙር 140:1-13

መዝሙር 140

በክፉዎች ላይ የቀረበ ጸሎት

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ከክፉ ሰዎች አድነኝ፤

ከዐመፀኞችም ሰዎች ጠብቀኝ፤

2እነርሱ በልባቸው ክፉ ነገር ያውጠነጥናሉ፤

በየዕለቱም ጦርነት ይጭራሉ።

3ምላሳቸውን እንደ እባብ ያሾላሉ፤

ከከንፈራቸውም በታች የእፉኝት መርዝ አለ። ሴላ

4እግዚአብሔር ሆይ፤ ከክፉዎች እጅ ጠብቀኝ፤

እግሮቼንም ለመጥለፍ ከሚያደቡ ዐመፀኞች ሰውረኝ።

5ትዕቢተኞች ወጥመድ በስውር አስቀመጡብኝ፤

የመረባቸውን ገመድ ዘረጉብኝ፤

በመንገዴም ላይ አሽክላ አኖሩ። ሴላ

6እግዚአብሔር ሆይ፤ “አንተ አምላኬ ነህ” እልሃለሁ፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ የልመና ጩኸቴን ስማ።

7ብርቱ አዳኝ የሆንህ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤

በጦርነት ዕለት የራስ ቍር ሆንኸኝ።

8እግዚአብሔር ሆይ፤ የክፉዎች ምኞት አይፈጸም፤

በትዕቢትም እንዳይኵራሩ፣

ዕቅዳቸው አይሳካ። ሴላ

9ዙሪያዬን የከበቡኝ ሰዎች ራስ፣

የከንፈራቸው መዘዝ ይጠምጠምበት።

10የእሳት ፍም በላያቸው ይውረድ፤

ዳግመኛም እንዳይነሡ ወደ እሳት ይጣሉ፤

ማጥ ወዳለበት ጕድጓድ ይውደቁ።

11ምላሰኛ በምድሪቱ ጸንቶ አይኑር፤

ዐመፀኛውን ሰው ክፋት አሳድዶ ያጥፋው።

12እግዚአብሔር ለድኻ ፍትሕን እንደሚያስከብር፣

ለችግረኛውም ትክክለኛ ፍርድን እንደሚሰጥ ዐውቃለሁ።

13ጻድቃን በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤

ቅኖችም በፊትህ ይኖራሉ።