สดุดี 125 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 125:1-5

สดุดี 125

(บทเพลงใช้แห่ขึ้นไปยังเยรูซาเล็ม)

1บรรดาผู้ที่วางใจในองค์พระผู้เป็นเจ้าก็เป็นเช่นภูเขาศิโยน

ซึ่งไม่หวั่นไหว แต่ตั้งมั่นตลอดกาล

2ดั่งภูเขาทั้งหลายรายล้อมเยรูซาเล็ม

องค์พระผู้เป็นเจ้าก็ทรงโอบล้อมประชากรของพระองค์

ทั้งบัดนี้และสืบไปนิรันดร์

3คทาของคนชั่วจะไม่คงอยู่

เหนือแผ่นดินซึ่งเป็นส่วนของคนชอบธรรม

มิฉะนั้นคนชอบธรรม

จะลงมือทำผิด

4ข้าแต่องค์พระผู้เป็นเจ้า ขอทรงดีต่อผู้ที่ทำดี

ต่อผู้ที่มีจิตใจเที่ยงธรรม

5แต่ผู้ที่หันไปสู่ทางคดเคี้ยว

องค์พระผู้เป็นเจ้าจะทรงเนรเทศเขาไปพร้อมกับคนทำชั่ว

สันติสุขจงมีแก่อิสราเอล

New Amharic Standard Version

መዝሙር 125:1-5

መዝሙር 125

እግዚአብሔር የሚታመኑበትን ይጠብቃል

መዝሙረ መዓርግ።

1በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣

ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።

2ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣

ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።

3ጻድቃን እጃቸውን ለክፋት እንዳያነሡ፣

የክፉዎች በትረ መንግሥት፣

ለጻድቃን በተመደበች ምድር ላይ አያርፍም።

4እግዚአብሔር ሆይ፤ መልካም ለሆኑ፣

ልባቸውም ለቀና መልካም አድርግ።

5ወደ ጠማማ መንገዳቸው የሚመለሱትን ግን፣

እግዚአብሔር ከክፉ አድራጊዎች ጋር ያስወግዳቸዋል።

በእስራኤል ላይ ሰላም ይውረድ።