มาลาคี 4 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

มาลาคี 4:1-6

วันแห่งองค์พระผู้เป็นเจ้า

1พระยาห์เวห์ผู้ทรงฤทธิ์ตรัสว่า “วันนั้นจะมาถึงอย่างแน่นอน วันที่เผาผลาญดั่งเตาหลอม ทุกคนที่เย่อหยิ่งและทุกคนที่ทำชั่วจะเป็นตอข้าว วันที่จะมาถึงนั้นจะเผาผลาญเขาทั้งหมดไม่ให้เหลือแม้แต่รากหรือกิ่งสักกิ่งเดียว 2แต่พวกเจ้าที่ยำเกรงนามของเรา ดวงตะวันแห่งความชอบธรรมจะขึ้นมาพร้อมด้วยปีกแห่งการบำบัดรักษา และเจ้าจะโลดแล่นออกไปเหมือนลูกวัวที่ถูกปล่อยออกจากคอก 3แล้วเจ้าจะเหยียบย่ำคนชั่ว พวกเขาจะเป็นเหมือนขี้เถ้าใต้ฝ่าเท้าของเจ้าในวันที่เราลงมือทำสิ่งเหล่านี้” พระยาห์เวห์ผู้ทรงฤทธิ์ตรัสดังนั้น

4“จงระลึกถึงบทบัญญัติของโมเสสผู้รับใช้ของเรา คือกฎหมายและบทบัญญัติต่างๆ ซึ่งเรามอบให้โมเสสบนภูเขาโฮเรบสำหรับชนชาติอิสราเอลทั้งปวง

5“ดูเถิด เราจะส่งผู้เผยพระวจนะเอลียาห์มาหาพวกเจ้าก่อนวันอันยิ่งใหญ่น่ากลัวขององค์พระผู้เป็นเจ้าจะมาถึง 6เขาจะหันจิตใจของพ่อมาหาลูกและหันจิตใจของลูกมาหาพ่อ มิฉะนั้นเราจะมาห้ำหั่นดินแดนนี้ด้วยคำสาปแช่ง”

New Amharic Standard Version

ሚልክያስ 4:1-6

የእግዚአብሔር ቀን

1“እነሆ፤ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞች ሁሉና ክፉ አድራጊዎች በሙሉ ገለባ ይሆናሉ፤ ያ የሚመጣው ቀንም ያቃጥላቸዋል” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት። “ሥርም ሆነ ቅርንጫፍ አያስቀርላቸውም። 2ስሜን ለምትፈሩ ለእናንተ ግን የጽድቅ ፀሓይ በክንፎቿ ፈውስ ይዛ ትወጣለች፤ እናንተም ከጋጥ እንደ ተለቀቀ እንቦሳ እየቦረቃችሁ ትወጣላችሁ። 3እኔ በምሠራበት ቀን ክፉዎችን ትረግጣላችሁ፤ ከእግራችሁ ጫማ በታች ዐመድ ይሆናሉ” ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።

4“ለእስራኤል ሁሉ ሕጎችና ሥርዐቶች ይሆኑ ዘንድ፣ ለአገልጋዬ ለሙሴ በኮሬብ የሰጠሁትን ሕግ አስቡ።

5“እነሆ፤ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ነቢዩ ኤልያስን እልክላችኋለሁ። 6መጥቼ ምድርን በርግማን እንዳላጠፋ፣ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፣ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል።”