ปัญญาจารย์ 1 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

ปัญญาจารย์ 1:1-18

ทุกสิ่งล้วนอนิจจัง

1ถ้อยคำของปัญญาจารย์1:1 หรือผู้นำของชุมชนเช่นเดียวกับข้อ 2 และ 12 กษัตริย์ในเยรูซาเล็ม เชื้อสายดาวิด

2ปัญญาจารย์กล่าวว่า

“อนิจจัง! อนิจจัง!

อนิจจังแท้ๆ!

ทุกสิ่งล้วนอนิจจัง”

3มนุษย์ได้ประโยชน์อะไรจากการงานทั้งสิ้น

ที่เขาตรากตรำภายใต้ดวงอาทิตย์?

4คนรุ่นหนึ่งผ่านมาแล้วอีกรุ่นหนึ่งผ่านไป

แต่โลกยังคงอยู่ตลอดกาล

5ดวงอาทิตย์ขึ้นแล้วก็ลับไป

และรีบวนมาขึ้นที่เดิมอีก

6ลมพัดไปทางใต้แล้ว

กลับมาทางเหนือ

มันพัดวนไปเวียนมา

เป็นวัฏจักร

7แม่น้ำไหลลงสู่ทะเล

แต่ทะเลก็ไม่เคยอิ่ม

และน้ำกลับไปสู่แม่น้ำอีกครั้ง

แล้วไหลลงสู่มหาสมุทรอยู่ร่ำไป

8ทุกสิ่งทุกอย่างอ่อนระโหย

เกินที่จะบรรยาย

ไม่ว่าเห็นสักเท่าไร เราก็ไม่อิ่ม

ไม่ว่าได้ยินสักแค่ไหน เราก็ไม่จุใจ

9อะไรที่เกิดขึ้นแล้วก็เกิดขึ้นอีก

สิ่งที่ทำไปแล้วก็ทำกันอีก

ไม่มีอะไรใหม่ภายใต้ดวงอาทิตย์

10อะไรบ้างที่เราจะบอกได้ว่า

“ดูเถิด นี่เป็นสิ่งใหม่”

เพราะมันมีมาตั้งนานแล้ว

มีมาตั้งแต่ก่อนยุคสมัยของเรา

11ไม่มีการระลึกถึงคนรุ่นก่อน

และแม้แต่คนรุ่นที่กำลังจะเกิดมา

คนรุ่นต่อจากเขา

ก็ยังไม่ระลึกถึงพวกเขา

สติปัญญาอนิจจัง

12ข้าพเจ้าปัญญาจารย์ เป็นกษัตริย์ปกครองอิสราเอลอยู่ในเยรูซาเล็ม 13ได้ทุ่มเทศึกษาและใช้สติปัญญาใคร่ครวญทุกสิ่งที่ทำกันใต้ฟ้าสวรรค์ พระเจ้าทรงวางภาระหนักแก่มนุษย์จริงๆ! 14ข้าพเจ้าได้เห็นทุกสิ่งซึ่งทำกันภายใต้ดวงอาทิตย์ ล้วนแต่อนิจจังเหมือนวิ่งไล่ตามลม

15สิ่งที่คดงอก็ทำให้เหยียดตรงไม่ได้

สิ่งที่ขาดอยู่ก็นับไม่ได้

16ข้าพเจ้ารำพึงว่า “ดูเถิด เรามีสติปัญญามากกว่ากษัตริย์องค์ก่อนๆ ที่ครองเยรูซาเล็ม เราเข้าถึงสติปัญญาและความรู้” 17แล้วข้าพเจ้าก็ทุ่มเทสุดตัวที่จะเข้าใจสติปัญญา ความบ้าคลั่ง และความโฉดเขลาด้วย แต่ได้เรียนรู้ว่านี่ก็วิ่งไล่ตามลมเช่นกัน

18เพราะยิ่งฉลาดมากก็ยิ่งโศกเศร้ามาก

ยิ่งรู้ก็ยิ่งทุกข์โศก

New Amharic Standard Version

መክብብ 1:1-18

ሁሉም ነገር ከንቱ ነው

1በኢየሩሳሌም የነገሠው፣ የዳዊት ልጅ፣ የሰባኪው ቃል1፥1 ወይም የጕባኤ መሪ፤ እንዲሁም በ2 እና 12

2ሰባኪው፣

“ከንቱ፣ ከንቱ፣

የከንቱ ከንቱ፤

ሁሉም ነገር ከንቱ ነው” ይላል።

3ከፀሓይ በታች ከሚለፋበት ተግባር ሁሉ፣

ሰው ምን ትርፍ ያገኛል?

4ትውልድ ይሄዳል፤ ትውልድ ይመጣል፤

ምድር ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች።

5ፀሓይ ትወጣለች፤ ትጠልቃለችም፤

ወደምትወጣበትም ለመመለስ ትጣደፋለች።

6ነፋስ ወደ ደቡብ ይነፍሳል፤

ወደ ሰሜንም ይመለሳል፤

ዞሮ ዞሮ ይሄዳል፤

ዘወትርም ወደ ዑደቱ ይመለሳል።

7ወንዞች ሁሉ ወደ ባሕር ይፈስሳሉ፤

ባሕሩ ግን ፈጽሞ አይሞላም፤

ወንዞች ወደ መጡበት ስፍራ፣

ወደዚያ እንደ ገና ይመለሳሉ።

8ሰው መናገር ከሚችለው በላይ፣

ነገሮች ሁሉ አድካሚ ናቸው፤

ዐይን ከማየት አይጠግብም፤

ጆሮም በመስማት አይሞላም።

9የነበረው ነገር እንደ ገና ይሆናል፤

የተደረገውም ተመልሶ ይደረጋል፤

ከፀሓይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም።

10ማንም፣ “እነሆ፤ ይህ አዲስ ነገር ነው!”

ሊል የሚችለው አንዳች ነገር አለን?

ቀድሞውኑ በዚሁ የነበረ ነው፤

ከእኛ በፊት የሆነ ነው።

11የቀድሞ ነገሮች መታሰቢያ የላቸውም፤

ወደ ፊት የሚመጡትም ቢሆኑ፣

ከእነርሱ በኋላ በሚተኩት አይታወሱም።

ጥበብ ከንቱ ነው

12እኔ ሰባኪው፣ በኢየሩሳሌም የእስራኤል ንጉሥ ነበርሁ። 13ከሰማይ በታች የተደረገውን ሁሉ በጥበብ ለማጥናትና ለመመርመር ራሴን አተጋሁ፤ አምላክ በሰዎች ላይ የጫነው እንዴት ያለ ከባድ ሸክም ነው! 14ከፀሓይ በታች የተደረገውን ነገር ሁሉ አየሁ፤ ሁሉም ከንቱ፣ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።

15የተጣመመው ሊቃና አይችልም፤

የሌለም ነገር ሊቈጠር አይችልም።

16እኔም በልቤ፣ “እነሆ፤ ከእኔ በፊት በኢየሩሳሌም ከገዙት ከማንኛቸውም ይልቅ ታላቅ ሆኛለሁ፤ ጥበብም በዝቶልኛል፤ በብዙ ጥበብና ዕውቀት ተመክሮም ዐልፌአለሁ” አልሁ። 17ከዚያም የጥበብንና የእብደትን፣ የሞኝነትንም ነገር ለመገንዘብ ራሴን አተጋሁ፤ ይህም ነፋስን እንደ መከተል መሆኑን ተረዳሁ።

18ጥበብ ሲበዛ፣ ትካዜ ይበዛልና፤

ዕውቀት ሲጨምርም ሐዘን ይበዛል።