1 ዜና መዋዕል 8 – NASV & CCBT

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 8:1-40

የብንያማዊው የሳኦል ትውልድ ሐረግ

8፥28-38 ተጓ ምብ – 1ዜና 9፥34-44

1ብንያም የበኵር ልጁን ቤላን፣

ሁለተኛ ልጁን አስቤልን፣ ሦስተኛ ልጁን አሐራን፣

2አራተኛ ልጁን ኖሐን፣ አምስተኛ ልጁን ራፋን ወለደ።

3የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤

አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣8፥3 ወይም፣ የሁድ አባት ጌራ 4አቢሱ፣ ናዕማን፣ አሖዋ፣ 5ጌራ፣ ሰፉፋ፣ ሒራም።

6በጌባ ይኖሩ የነበሩትና በኋላም በምርኮ ወደ መናሐት የተወሰዱት የኤሁድ ዘሮች እነዚህ ናቸው፤

7ናዕማን፣ አኪያ፣ ጌራ፤ በምርኮ ጊዜ እየመራ የወሰዳቸው የዖዛና የአሒሑድ አባት ጌራ ነበረ።

8ሸሐራይም ሚስቶቹን ሑሺምንና በዕራን ከፈታ በኋላ በሞዓብ ምድር ወንዶች ልጆች ወለደ። 9ከሚስቱ ከሖዴሽ ዮባብን፣ ዲብያን፣ ማሴን፣ ማልካምን፣ 10ይዑጽን፣ ሻክያንና ሚርማን ወለደ፤ እነዚህም የቤተ ሰብ አለቆች የነበሩ ልጆቹ ናቸው። 11ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት።

12የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች፤

ዔቤር፣ ሚሻም እንዲሁም ኦኖንና ሎድ የተባሉ ከተሞችን ከነመንደሮቻቸው የቈረቈረ ሻሜድ፣ 13በኤሎን ይኖሩ ለነበሩ ቤተ ሰቦች አለቆችና የጋት ነዋሪዎችን አስወጥተው ያሳደዱ በሪዓና ሽማዕ።

14አሒዮ፣ ሻሻቅ፣ ይሬምት፣ 15ዝባድያ፣ ዓራድ፣ ዔድር፣ 16ሚካኤል፣ ይሽጳና ዮሐ የበሪዓ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

17ዝባድያ፣ ሜሱላም፣ ሕዝቂ፣ ሔቤር፣ 18ይሽምራይ፣ ይዝሊያና ዮባብ የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ።

19ያቂም፣ ዝክሪ፣ ዘብዲ፣ 20ኤሊዔናይ፣ ጺልታይ፣ ኤሊኤል፣ 21ዓዳያ፣ ብራያና ሺምራት የሰሜኢ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

22ይሽጳን፣ ዔቤር፣ ኤሊኤል፣ 23ዓብዶን፣ ዝክሪ፣ ሐናን፣ 24ሐናንያ፣ ኤላም፣ ዓንቶትያ 25ይፍዴያና ፋኑኤል የሶሴቅ ወንዶች ልጆች ነበሩ።

26ሽምሽራይ፣ ሽሃሪያ፣ ጎቶልያ፣ 27ያሬሽያ፣ ኤልያስና፣ ዝክሪ የይሮሐም ወንዶች ልጆች ነበሩ።

28እነዚህ ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው የተቈጠሩ አለቆችና የቤተ ሰብ መሪዎች ሲሆኑ፣ የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ።

29የገባዖን አባት8፥29 አባት ማለት፣ የማኅበረ ሰብ መሪ ወይም የጦር መሪ ማለት ነው። ይዒኤል8፥29 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (1ዜና 9፥35 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን ይዒኤል የሚለውን አይጨምርም በገባዖን ኖረ፤ ሚስቱ መዓካ ትባል ነበር።

30የበኵር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፤ የእርሱም ተከታዮች ዱር፣ ቂስ፣ ባኣል፣ ኔር፣8፥30 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም 1ዜና 9፥36 ይመ) ከዚህ ጋር ይሰማማሉ፤ ዕብራይስጡ ግን፣ “ኔር” የሚለውን ስም አይጨምርም ናዳብ፣ 31ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዛኩርና 32የሺምዓ አባት ሚቅሎት ነበሩ። እነዚህም ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።

33ኔር ቂስን ወለደ፤ ቂስ ሳኦልን ወለደ፤ ሳኦልም ዮናታንን፣ ሜልኪሳን፣ አሚናዳብን፣ አስበኣልን8፥33 ሜፊቦሼት በመባልም ይታወቃል ወለደ።

34የዮናታን ወንድ ልጅ

መሪበኣል8፥34 ሜፈቦሼት በመባልም ይታወቃል፤ እርሱም ሚካን ወለደ።

35የሚካ ወንዶች ልጆች፤

ፒቶን፣ ሜሌክ፣ ታሬዓ፣ አካዝ።

36አካዝ ይሆዓዳን ወለደ፤ ይሆዓዳም ዓሌሜትን፣ ዓዝሞትን፣ ዘምሪን ወለደ፤ ዘምሪም ሞጻን ወለደ። 37ሞጻ ቢንዓን ወለደ፤ ቢንዓ ረፋያን ወለደ፤ ረፋያ ኤልዓሣን ወለደ፤ ኤልዓሣም ኤሴልን ወለደ።

38ኤሴል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ስማቸውም፦

ዓዝሪቃም፣ ቦክሩ፣ እስማኤል፣ ሽዓርያ፣ አብድዩ፣ ሐናን ይባላል፤ እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።

39የወንድሙ የኤሴቅ ወንዶች ልጆች፤

የበኵር ልጁ ኡላም፣ ሁለተኛ ልጁ ኢያስ፣ ሦስተኛ ልጁ ኤሊፋላት። 40የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ እነርሱም በአጠቃላይ ቍጥራቸው አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሯቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ።

Chinese Contemporary Bible (Traditional)

歷代志上 8:1-40

便雅憫的後裔

1便雅憫的長子是比拉,次子是亞實別,三子是亞哈拉2四子是挪哈,五子是拉法3比拉的兒子是亞大基拉亞比忽4亞比書乃幔亞何亞5基拉示孚汛戶蘭6-7以忽的兒子是乃幔亞希亞基拉,他們是迦巴居民的族長,後來被擄到了瑪拿轄基拉烏撒亞希忽的父親。 8-9沙哈連休了妻子戶伸巴拉,後來在摩押與妻子賀得生了約巴洗比雅米沙瑪拉幹10耶烏斯沙迦米瑪。這些兒子都是族長。 11戶伸沙哈連生的兒子是亞比突以利巴力12以利巴力的兒子是希伯米珊沙麥沙麥建立了阿挪羅德兩座城及其周圍的村莊。 13以利巴力另外的兩個兒子比利亞示瑪亞雅崙居民的族長,他們趕走了迦特人。 14亞希約沙煞耶利末15西巴第雅亞拉得亞得16米迦勒伊施巴約哈都是比利亞的兒子。 17西巴第雅米書蘭希西基希伯18伊施米萊伊斯利亞約巴都是以利巴力的兒子。 19雅金細基利撒底20以利乃洗勒太以列21亞大雅比拉雅申拉都是示每的兒子。 22伊施班希伯以列23亞伯頓細基利哈難24哈拿尼雅以攔安陀提雅25伊弗底雅毗努伊勒都是沙煞的兒子。 26珊示萊示哈利亞他利雅27雅利西以利亞細基利都是耶羅罕的兒子。 28按家譜記載,以上這些人都是族長,住在耶路撒冷

29耶利建立了基遍8·29 耶利建立了基遍城」或譯「基遍之父耶利」。,定居在那裡,他妻子名叫瑪迦30他的長子是亞伯頓,其他兒子還有蘇珥基士巴力拿答31基多亞希約撒迦米基羅32米基羅示米暗的父親。這些人也住在耶路撒冷,與他們的親族為鄰。 33尼珥基士基士掃羅掃羅約拿單麥基舒亞亞比拿達伊施·巴力34約拿單米力·巴力米力·巴力米迦35米迦毗敦米勒他利亞亞哈斯36亞哈斯耶何阿達耶何阿達亞拉篾亞斯瑪威心利心利摩撒37摩撒比尼亞比尼亞拉法拉法以利亞薩以利亞薩亞悉38亞悉有六個兒子,他們是亞斯利幹波基路以實瑪利示亞利雅俄巴底雅哈難。這些都是亞悉的兒子。 39亞悉的兄弟以設的兒子有長子烏蘭,次子耶烏施,三子以利法列40烏蘭的兒子都是善射的英勇戰士。他們子孫昌盛,共有一百五十人。以上都是便雅憫支派的人。