1 ዜና መዋዕል 25 – NASV & CARST

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 25:1-31

የቤተ መቅደሱ መዘምራን

1ዳዊት ከሰራዊቱ አለቆች ጋር ሆኖ በመሰንቆ፣ በበገናና በጸናጽል ድምፅ እየታጀቡ ትንቢት የሚናገሩትን ከአሳፍ፣ ከኤማንና ከኤዶታም ቤተ ሰብ መካከል መርጦ መደበ፤ ይህን አገልግሎት የሚያከናውኑትም ሰዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤

2ከአሳፍ ወንዶች ልጆች፤

ዘኩር፣ ዮሴፍ፣ ነታንያ፣ አሼርኤላ። የአሳፍ ልጆች በአሳፍ አመራር ሥር ነበሩ፤ አሳፍም በንጉሡ አመራር ሥር ነበረ።

3ከኤዶታም ወንዶች ልጆች፤

ጎዶልያስ፣ ጽሪ፣ የሻያ፣ ሰሜኢ25፥3 አንድ የዕብራይስጥ ቅጅና ጥቂት የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ቍጥር 17 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አብዛኞቹ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን ስሜኢ የሚለውን አይጨምሩም፣ ሐሸብያ፣ መቲትያ። እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ።

4ከኤማን ወንዶች ልጆች፤

ቡቅያ፣ መታንያ፣ ዓዛርዔል፣ ሱባኤል፣ ለኢያሪሙት፣ ሐናንያ፣ ሐናኒ፣ ኤልያታ፣ ጊዶልቲ፣ ሮማንቲዔዘር፣ ዮሽብቃሻ፣ መሎቲ፣ ሆቲር፣ መሐዝዮት። 5እነዚህም ሁሉ የንጉሡ ባለ ራእይ የኤማን ልጆች ነበሩ። እርሱን ከፍ ከፍ እንዲያደርጉትም እግዚአብሔር በገባለት ቃል መሠረት ሰጡት25፥5 ዕብራይስጡ፣ ቀንዱ ከፍ ከፍ አለ ይላል። እግዚአብሔር ለኤማን ዐሥራ አራት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሰጠው።

6እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጸናጽል፣ በመሰንቆና በበገና ድምፅ ለሚቀርበው የእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ። አሳፍ፣ ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሡ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ። 7እነዚህም ከቤተ ዘመዶቻቸው ጋር በመሆን ሁሉም ወደ እግዚአብሔር በሚቀርበው ዜማ የሠለጠኑና የተካኑ ነበሩ፤ ቍጥራቸውም ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ። 8የሥራ ድርሻቸውንም ለመወሰን ወጣት፣ ሽማግሌ፣ መምህርም ሆነ ደቀ መዝሙር ሳይባል እኩል ዕጣ ተጣጣሉ።

9የመጀመሪያው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለሆነው ለዮሴፍ ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ25፥9 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ የሚለውን አይጨምርምቍጥራቸውም 1225፥9 ድምሩን በተመለከተ ቍጥር 7 ይመ፤ ዕብራይስጡ፣ “12” የሚለውን አይጨምርምሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤ እርሱን ጨምሮ ለቤተ ዘመዶቹና ለወንዶች ልጆቹ፤ ቍጥራቸውም 1210ሦስተኛው ለዛኩር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1211አራተኛው ለይጽሪ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1212አምስተኛው ለነታንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1213ስድስተኛው ለቡቅያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1214ሰባተኛው ለይሽርኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1215ስምንተኛው ለየሻያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1216ዘጠነኛው ለመታንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 1217ዐሥረኛው ለሰሜኢ ወጣ፤ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1218ዐሥራ አንደኛው ለዓዛርኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1219ዐሥራ ሁለተኛው ለሐሻብያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1220ዐሥራ ሦስተኛው ለሱባኤል፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1221ዐሥራ አራተኛው ለመቲትያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1222ዐሥራ አምስተኛው ለኢያሪሙት፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1223ዐሥራ ስድስተኛው ለሐናንያ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1224ዐሥራ ሰባተኛው ለዮሽብቃሻ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1225ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1226ዐሥራ ዘጠነኛው ለመሎቲ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1227ሃያኛው ለኤልያታ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1228ሃያ አንደኛው ለሆቲር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1229ሃያ ሁለተኛው ለጊዶልቲ፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1230ሃያ ሦስተኛው ለመሐዝዮት፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 1231ሃያ አራተኛው ለሮማንቲዔዘር፣ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቍጥራቸውም 12።

Священное Писание (Восточный перевод), версия для Таджикистана

1 Летопись 25:1-31

Распределение певцов

1Довуд вместе с военачальниками отделил несколько человек из сыновей Ософа, Емана и Иедутуна для пророческого служения, чтобы они пророчествовали под звуки арф, лир и тарелок. Вот имена тех, кто нёс эту службу:

2из сыновей Ософа:

Заккур, Юсуф, Нетания и Ашарела. Сыновья Ософа были под началом Ософа, который пророчествовал по повелениям царя.

3Из сыновей Иедутуна:

Гедалия, Цери, Иешая, Шимей, Хашавия и Маттафия – всего шестеро. Ими руководил их отец Иедутун, который пророчествовал под звуки арфы, благодаря и славя Вечного.

4Из сыновей Емана:

Буккия, Маттания, Узиил, Шуваил и Иеримот; Ханания, Ханани, Элиата, Гиддалти и Ромамти-Езер; Иошбекаша, Маллоти, Готир и Махазиот. 5Все они были сыновья Емана, царского провидца. Они были дарованы ему по обещанию Всевышнего возвеличить его. Всевышний даровал Еману четырнадцать сыновей и трёх дочерей.

6Все они были под началом у своего отца, играя во время службы в храме Вечного на тарелках, лирах и арфах. Ософ, Иедутун и Еман были под началом у царя. 7Все они вместе с их сородичами были обучены играть на музыкальных инструментах для Вечного, и были в этом искусны. Их было двести восемьдесят восемь человек. 8И молодой бросал жребий о своих обязанностях наравне со старым, а учитель – с учеником.

9Первый жребий выпал Юсуфу из семьи Ософа, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

второй – Гедалии, ему, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

10третий – Заккуру, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

11четвёртый – Цери, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

12пятый – Нетании, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

13шестой – Буккии, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

14седьмой – Ашареле, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

15восьмой – Иешаи, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

16девятый – Маттании, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

17десятый – Шимею, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

18одиннадцатый – Узиилу, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

19двенадцатый – Хашавии, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

20тринадцатый – Шуваилу, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

21четырнадцатый – Маттафии, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

22пятнадцатый – Иеримоту, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

23шестнадцатый – Ханании, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

24семнадцатый – Иошбекаше, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

25восемнадцатый – Ханани, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

26девятнадцатый – Маллоти, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

27двадцатый – Элиате, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

28двадцать первый – Готиру, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

29двадцать второй – Гиддалти, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

30двадцать третий – Махазиоту, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать;

31двадцать четвёртый – Ромамти-Езеру, его сыновьям и родственникам; их было двенадцать.