ዘሌዋውያን 21 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

ዘሌዋውያን 21:1-24

ለካህናት የተሰጠ መመሪያ

1እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ለካህናቱ ለአሮን ልጆች ንገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ማንኛውም ሰው ከዘመዶቹ መካከል ስለ ሞተው ሰው ራሱን አያርክስ፤ 2ነገር ግን የቅርብ ዘመዶቹ ስለ ሆኑት እናቱ፣ አባቱ፣ ወንድ ልጁ፣ ሴት ልጁ፣ ወይም ወንድሙ፣ 3እንዲሁም ባለማግባቷ ከእርሱ ጋር ስለምትኖር እኅቱ ራሱን ሊያረክስ ይችላል። 4ከእርሱ ጋር በጋብቻ ለሚዛመዱት21፥4 ወይም እንደ መሪነቱ በሕዝቡ መካከል ራሱን አያርክስ። ግን ራሱን አያርክስ።

5“ ‘ካህናት ዐናታቸውን አይላጩ፤ የጢማቸውን ዙሪያ አይላጩ፤ ሰውነታቸውንም አይንጩ፤ 6ለአምላካቸው (ኤሎሂም) የተቀደሱ ይሁኑ፤ የአምላካቸውንም (ኤሎሂም) ስም አያርክሱ። ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርበውን መሥዋዕት የአምላካቸውን (ኤሎሂም) ምግብ ስለሚያቀርቡ ቅዱሳን ይሁኑ።

7“ ‘ካህናት በዝሙት የረከሱትንም ሆነ ከባሎቻቸው የተፋቱትን ሴቶች አያግቡ፤ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም) የተቀደሱ ናቸውና። 8የአምላክህን (ኤሎሂም) ምግብ የሚያቀርብ ነውና ቀድሰው፤ እኔ የምቀድሳችሁ21፥8 ወይም ቅዱስ አድርጌ የምለያችሁ እኔ እግዚአብሔር እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና ቅዱስ ይሁንላችሁ።

9“ ‘የካህን ሴት ልጅ ዝሙት ዐዳሪ ሆና ራሷን ብታረክስ፣ አባቷን ታዋርዳለች፤ በእሳት ትቃጠል።

10“ ‘ከወንድሞቹ መካከል ተለይቶ በራሱ ላይ ዘይት የፈሰሰበትና የክህነት ልብስ እንዲለብስ የተቀባው ካህን የራስ ጠጕሩን አይንጭ፤21፥10 ወይም ጠጕሩን አይላጭ። ወይም ልብሱን አይቅደድ። 11አስከሬን ወዳለበት ስፍራ አይግባ፤ ስለ አባቱም ሆነ ስለ እናቱ ራሱን አያርክስ፤ 12የተቀደሰበት የአምላኩ (ኤሎሂም) የቅባት ዘይት በላዩ ስለሆነ የአምላኩን (ኤሎሂም) መቅደስ ትቶ በመሄድ መቅደሱን አያርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።

13“ ‘ካህኑ የሚያገባት ሴት ድንግል ትሁን። 14ባል የሞተባትን፣ የተፋታችውን ወይም በዝሙት ዐዳሪነት የረከሰችውን ሴት አያግባ፤ ነገር ግን ከወገኖቹ መካከል ድንግሊቱን ያግባ። 15በወገኖቹ መካከል ዘሩን አያርክስ። እርሱን የምቀድሰው21፥15 ወይም ቅዱስ አድርጌ የምለየው እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።’ ”

16እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ 17“አሮንን እንዲህ በለው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ከዘርህ እንከን ያለበት ማንኛውም ሰው የአምላኩን (ኤሎሂም) ምግብ ይሠዋ ዘንድ አይቅረብ። 18ዕውር ወይም ዐንካሳ፣ የፊቱ ገጽታ ወይም የሰውነቱ ቅርጽ የተበላሸ ማንኛውም የአካል ጕድለት ያለበት ሰው አይቅረብ። 19እንዲሁም እግሩ ወይም እጁ ሽባ የሆነ፣ 20ጐባጣ ወይም ድንክ፣ ማንኛውም ዐይነት የዐይን እንከን ያለበት፣ የሚያዥ ቍስል ወይም እከክ ያለበት ወይም ጃንደረባ አይቅረብ። 21ከካህኑ ከአሮን ዘር ማንኛውም ዐይነት የአካል ጕድለት ያለበት ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ሊያቀርብ አይምጣ፤ እንከን ያለበት ስለሆነ፣ የአምላኩን (ኤሎሂም) ምግብ ለማቅረብ አይምጣ። 22እርሱም የተቀደሰውንና እጅግ ቅዱስ የሆነውን የአምላኩን (ኤሎሂም) ምግብ ይብላ። 23ነገር ግን እንከን ያለበት ስለሆነ መቅደሴን እንዳያረክስ ወደ መጋረጃው አይቅረብ ወይም ወደ መሠዊያው አይጠጋ፤ የምቀድሳቸው21፥23 ወይም ቅዱስ አድርጌ የምለያቸው እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።’ ”

24ሙሴም ይህን ለአሮን፣ ለልጆቹና ለእስራኤላውያን ሁሉ ነገራቸው።

Persian Contemporary Bible

لاويان 21:1-24

تقدس كاهنان

1خداوند به موسی فرمود: «به كاهنان كه از نسل هارون هستند بگو كه هرگز با دست زدن به شخص مرده خودشان را نجس نكنند، 2‏-3مگر اينكه مرده از بستگان نزديک آنها باشد، مثل: مادر، پدر، پسر، دختر، برادر يا خواهری كه شوهر نكرده و تحت تكفل او بوده است. 4كاهنان در ميان قوم خود رهبر هستند و نبايد مثل افراد عادی خودشان را نجس سازند.

5«كاهنان نبايد موی سر يا گوشه‌های ريش خود را بتراشند و يا بدن خود را مجروح كنند. 6ايشان بايد برای من مقدس باشند و به اسم من بی‌احترامی نكنند. آنها برای من هدايای خوراكی بر آتش تقديم می‌كنند، پس بايد مقدس باشند. 7كاهن نبايد با يک فاحشه كه خود را بی‌عصمت كرده و يا با زنی كه طلاق گرفته، ازدواج كند؛ چون او مرد مقدسی است. 8كاهنان را مقدس بشماريد زيرا ايشان هدايای خوراكی به من تقديم می‌كنند، و من كه خداوند هستم و شما را تقديس می‌كنم، مقدس می‌باشم. 9اگر دختر كاهنی فاحشه شود به تقدس پدرش لطمه می‌زند و بايد زنده‌زنده سوزانده شود.

10«كاهن اعظم كه با روغن مخصوص، مسح و تقديس شده و لباسهای مخصوص كاهنی را می‌پوشد، نبايد هنگام عزاداری موی سر خود را باز كند يا گريبان لباس خود را چاک بزند. 11‏-12او نبايد با خارج شدن از عبادتگاه و وارد شدن به خانه‌ای كه جنازه‌ای در آن هست، حتی اگر جنازهٔ پدر يا مادرش باشد، خود را و عبادتگاه مقدس مرا بی‌حرمت سازد، زيرا تبرک روغن مسح من كه خداوند هستم بر سر اوست. 13او بايد با دختر باكره‌ای ازدواج كند. 14‏-15او نبايد با زن بيوه يا طلاق گرفته يا فاحشه ازدواج كند بلكه با دختر باكره‌ای از قوم خود، در غير اين صورت فرزندان او ديگر مقدس نخواهند بود. من كه خداوند هستم او را برای كاهنی تقديس كرده‌ام.»

16‏-17خداوند به موسی فرمود: «به هارون بگو كه در نسلهای آينده هر كدام از فرزندانش كه عضوی از بدنش معيوب باشد نبايد هدايای خوراكی را به حضور من تقديم كند. 18كسی كه نقصی در صورت داشته باشد و يا كور، شل، ناقص الخلقه، 19دست يا پا شكسته، 20گوژپشت يا كوتوله باشد، چشم معيوب يا مرض پوستی داشته يا خواجه باشد، 21به سبب نقص جسمی‌اش اجازه ندارد هدايای خوراكی را كه بر آتش به من تقديم می‌شود، تقديم كند. 22با وجود اين بايد از خوراک كاهنان كه از هدايای تقديمی به خداوند است به او غذا داده شود هم از هدايای مقدس و هم از مقدسترین هدايا. 23ولی او نبايد به پردهٔ مقدس عبادتگاه يا به قربانگاه نزديک شود چون نقص بدنی دارد و اين عمل او عبادتگاه مرا بی‌حرمت می‌كند، زيرا من كه خداوند هستم آن را تقديس كرده‌ام.»

24موسی اين دستورات را به هارون و پسرانش و تمامی قوم اسرائيل داد.