ኢዮብ 20 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 20:1-29

ሶፋር

1ናዕማታዊውም ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤

2“እጅግ ታውኬአለሁና፣

ሐሳቤ መልስ እንድሰጥ ይጐተጕተኛል።

3የሚያቃልለኝን ንግግር ሰምቼአለሁ፤

መልስም እሰጥ ዘንድ መንፈሴ ገፋፋኝ።

4“ሰው20፥4 ወይም አዳም ማለት ነው። በምድር ላይ ከተቀመጠ ጊዜ ጀምሮ፣

ከጥንቱ እንዴት እንደ ነበረ ታውቃለህን?

5የኀጢአተኞች መፈንጨት ለዐጭር ጊዜ፣

የክፉዎችም ደስታ ለቅጽበት መሆኑን አታውቅምን?

6እስከ ሰማይ ከፍ ከፍ ቢልም፣

ዐናቱም ደመናትን ቢነካ፣

7እንደ ኵበት ለዘላለም ይጠፋል፤

ቀድሞ ያዩትም፣ ‘የት ገባ?’ ይላሉ።

8እንደ ሕልም በርሮ ይጠፋል፤ አይገኝምም፤

እንደ ሌሊትም ራእይ በቅጽበት ያልፋል።

9ቀድሞ ያየው ዐይን ዳግመኛ አያየውም፤

የነበረበትም ቦታ ከእንግዲህ አይመለከተውም።

10ልጆቹ ለድኾች ካሳ መክፈል አለባቸው፤

እጆቹም ሀብቱን መልሰው መስጠት ይገባቸዋል።

11ዐጥንቱን የሞላው የወጣትነት ብርታት፣

ከእርሱ ጋር በዐፈር ውስጥ ይተኛል።

12“ክፋት በአፉ ውስጥ ቢጣፍጥ፣

ከምላሱም በታች ቢደብቀው፣

13አውጥቶ ለመጣል እየሳሳ፣

በአፉ ውስጥ ቢያቈየው፣

14ምግቡ በሆዱ ውስጥ ይመርራል፤

በውስጡም እንደ እባብ መርዝ ይሆናል።

15የዋጠውን ሀብት ይተፋል፤

እግዚአብሔርም መልሶ ከሆዱ ያወጣዋል።

16የእባብ መርዝ ይጠባል፤

የእፉኝትም ምላስ ይገድለዋል።

17ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣

በወንዞችም አይደሰትም።

18የለፋበትን ሳይበላው ይመልሳል፤

ከንግዱም ባገኘው ትርፍ አይደሰትም፤

19ድኾችን በመጨቈን ባዶ

አስቀርቷቸዋልና፣ ያልሠራውንም ቤት ነጥቋል።

20“ክፉ ምኞቱ ዕረፍት አይሰጠውም

ሀብቱም ሊያድነው አይችልም።

21ያለውን አሟጥጦ ስለሚበላ፣

ዘላቂ ብልጽግና አይኖረውም።

22በተድላ መካከል እያለ ጕስቍልና ይመጣበታል፤

በከባድ መከራም ይዋጣል።

23ሆዱን በሞላ ጊዜ፣

እግዚአብሔር የሚነድድ ቍጣውን ይሰድበታል፤

መዓቱንም ያወርድበታል።

24ከብረት መሣሪያ ቢሸሽም፣

የናስ ቀስት ይወጋዋል።

25ቀስቱን ከጀርባው፣

የሚያብለጨልጨውንም ጫፍ ከጕበቱ ይመዝዛል፤

ፍርሀትም ይይዘዋል፤

26ሀብቱ ለድቅድቅ ጨለማ ተዳርጓል፤

ሰው ባላራገበው እሳት ይበላል፤

በድንኳኑም ውስጥ የተረፈውን ይልሳል።

27ሰማያት ኀጢአቱን ይገልጡበታል፤

ምድርም ትነሣበታለች፤

28በእግዚአብሔር የቍጣ ቀን ቤቱን ጐርፍ፣

መኖሪያውንም ወራጅ ውሃ20፥28 ወይም በቤቱ ውስጥ ያለውን ንብረት ወራጅ ውሃ ይወስድበታል ማለት ነው። ይወስድበታል።

29እግዚአብሔር ለኀጢአተኞች የወሰነው ዕድል ፈንታ፣

ከአምላክም ዘንድ የተመደበላቸው ቋሚ ቅርስ ይህ ነው።”

Thai New Contemporary Bible

โยบ 20:1-29

โศฟาร์

1แล้วโศฟาร์ชาวนาอามาห์ตอบว่า

2“ความคิดว้าวุ่นของข้าทำให้ข้าไม่สบายใจอย่างยิ่ง

มันเร่งเร้าให้ข้าตอบท่าน

3ข้าได้ฟังคำติเตียนซึ่งสบประมาทข้า

และความเข้าใจดลใจให้ข้าตอบ

4“ท่านย่อมรู้ว่าเป็นมาอย่างไรตั้งแต่เก่าก่อน

เมื่อมนุษย์20:4 หรืออาดัมถูกสร้างขึ้นมาในโลก

5คือความเบิกบานใจของคนชั่วร้ายนั้นสั้น

ความชื่นชมยินดีของคนอธรรมนั้นคงอยู่ชั่วครู่เดียว

6แม้ความอหังการของเขาจะขึ้นไปถึงฟ้าสวรรค์

และหัวของเขาสูงจรดเมฆ

7เขาก็จะพินาศไปนิรันดร์เหมือนอุจจาระของเขาเอง

ผู้ที่เคยเห็นเขาจะฉงนว่า ‘เขาไปไหนแล้ว?’

8เขาลับหายไปเหมือนความฝัน ไม่มีใครพบเห็นอีก

ถูกขจัดไปเหมือนนิมิตในยามค่ำคืน

9ตาที่เคยเห็นเขาจะไม่เห็นเขาอีก

ถิ่นของเขาจะไม่พานพบเขาอีกเลย

10ลูกหลานของเขาจะต้องชดใช้ให้คนยากจน

มือของเขาเองต้องคืนทรัพย์สินของตน

11พลังแห่งวัยฉกรรจ์ซึ่งเต็มล้นในกระดูกของเขา

จะนอนลงกับเขาในฝุ่นธุลี

12“แม้ความชั่วร้ายจะหวานละมุนอยู่ในปาก

และเขาอมมันไว้ใต้ลิ้น

13แม้เขาจะไม่อยากให้มันหมดไป

และขออมไว้ในปาก

14แต่อาหารของเขาจะกลับบูดเปรี้ยวในท้อง

กลายเป็นเหมือนพิษงูร้ายในตัวเขา

15เขาจะคายทรัพย์สมบัติที่เขากลืนลงไป

พระเจ้าจะให้ท้องของเขาสำรอกมันออกมา

16เขาจะดูดพิษงูเห่า

และตายด้วยเขี้ยวงู

17เขาจะไม่ได้ลิ้มรสน้ำผึ้งและน้ำนม

ซึ่งหลั่งไหลเหมือนแม่น้ำลำธาร

18เขาต้องคืนสิ่งที่ตนตรากตรำทำมาทั้งที่ยังไม่ได้กิน

เขาจะไม่ได้ชื่นชมผลกำไรจากการค้าของเขา

19เพราะเขาได้กดขี่ข่มเหงคนยากจนและทำให้พวกเขาหมดเนื้อหมดตัว

ทั้งยังยึดบ้านที่ตัวเขาเองไม่ได้ปลูกสร้าง

20“แน่นอน ไม่ว่าเขาจะมีมากเท่าใด เขาก็จะละโมบไม่มีที่สิ้นสุด

ทรัพย์สมบัติช่วยอะไรเขาไม่ได้เลย

21ไม่มีอะไรเหลือให้เขากลืนกินอีก

ความมั่งคั่งของเขาจะไม่จีรังยั่งยืน

22แม้ขณะที่มีพร้อมทุกสิ่ง ความทุกข์ก็จู่โจมเขา

ความลำเค็ญเหลือแสนจะเล่นงานเขา

23เมื่อเขากินจนเต็มท้อง

พระเจ้าจะส่งพระพิโรธมาเผาผลาญเขา

และฟาดกระหน่ำเขา

24แม้เขาจะหลบหลีกจากอาวุธเหล็ก

ก็จะถูกทิ่มแทงด้วยลูกศรทองสัมฤทธิ์

25เขาจะกระชากลูกศรออกจากหลัง

ดึงปลายศรคมกริบจากตับของเขา

ความหวาดหวั่นขวัญผวาจะเกิดแก่เขา

26ทรัพย์สมบัติของเขาจะสูญหายไปในความมืด

ไฟแผดกล้าจะเผาผลาญเขา

ทำลายล้างทุกสิ่งที่เหลืออยู่ในเต็นท์ของเขา

27ฟ้าสวรรค์จะเปิดโปงความผิดของเขา

และโลกจะเป็นพยานปรักปรำเขา

28ทรัพย์สมบัติในบ้านของเขาจะถูกพัดพาไป

ในวันแห่งพระพิโรธของพระเจ้า20:28 หรือน้ำท่วมจะพัดพาบ้านของเขาไป / น้ำเชี่ยวในวันแห่งพระพิโรธของพระเจ้า

29นี่คือชะตากรรมที่พระเจ้าทรงกำหนดไว้ให้คนชั่วร้าย

เป็นมรดกที่พระเจ้าทรงเตรียมไว้สำหรับเขา”