ኢሳይያስ 58 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

ኢሳይያስ 58:1-14

እውነተኛ ጾም

1“በኀይል ጩኽ፤ ምንም አታስቀር፤

ድምፅህን እንደ መለከት አሰማ፤

ለሕዝቤ ዐመፃቸውን፣

ለያዕቆብም ቤት ኀጢአታቸውን ተናገር።

2ዕለት በዕለት ይፈልጉኛል፤

መንገዴን ለማወቅ የሚጓጉ ይመስላሉ፤

ትክክለኛውን ነገር እንደሚያደርግ፣

የአምላኩንም ትእዛዝ እንዳልተወ ሕዝብ ሁሉ፣

ተገቢ የሆነ ፍትሕ ይለምኑኛል፤

እግዚአብሔር ወደ እነርሱ እንዲቀርብ የሚወድዱም ይመስላሉ።

3‘አንተ ካልተቀበልኸው፣

ስለ ምን ብለን ጾምን?

አንተ ከጕዳይ ካልቈጠርኸው፣

ስለ ምን ራሳችንን አዋረድን?’ ይላሉ።

“ሆኖም በጾማችሁ ቀን የልባችሁን ታደርጋላችሁ፤

ሠራተኞቻችሁንም ትበዘብዛላችሁ።

4ጾማችሁ በጥልና በክርክር፣

በግፍ ጡጫና በመደባደብ ይፈጸማል፤

ከእንግዲህ ዛሬ እንደምትጾሙት ጾማችሁ፣

ድምፃችሁ ወደ ላይ እንደሚሰማ ተስፋ አታድርጉ።

5እኔ የመረጥሁት ጾም እንዲህ ዐይነቱን ነውን?

ሰውስ ራሱን የሚያዋርደው በእንዲህ ያለው ቀን ብቻ ነውን?

እንደ ደንገል ራስን ዝቅ ማድረግ ነውን?

ወይስ ማቅ ለብሶ በዐመድ ላይ መንከባለል ነውን?

ታዲያ ጾም ብለህ የምትጠራው ይህን ነውን?

እግዚአብሔርስ የሚቀበለው እንዲህ ያለውን ቀን ነውን?

6“እንግዲህ እኔ የመረጥሁት ጾም፣

የጭቈናን ሰንሰለት እንድትበጥሱ፣

የቀንበርን ገመድ እንድትፈቱ፣

የተጨቈኑትን ነጻ እንድታወጡ፣

ቀንበርን ሁሉ እንድትሰብሩ አይደለምን?

7ምግብህን ለተራበ እንድታካፍለው፣

ተንከራታቹን ድኻ ወደ ቤትህ እንድታስገባው፣

የተራቈተውን ስታይ እንድታለብሰው፣

የሥጋ ዘመድህንም ፊት እንዳትነሣው አይደለምን?

8ይህ ከሆነ ብርሃንህ እንደ ንጋት ጮራ ይፈነጥቃል፤

ፈውስህ ፈጥኖ ይደርሳል፤

ጽድቅህ58፥8 ወይም የአንተ ጻድቁ ቀድሞህ ይሄዳል፤

የእግዚአብሔር ክብር ደጀን ይሆንልሃል።

9የዚያን ጊዜ ትጣራለህ፤ እግዚአብሔርም ይመልስልሃል፤

ለርዳታ ትጮኻለህ፤ እርሱም፣ ‘አለሁልህ’ ይልሃል።

“የጭቈና ቀንበር፣

የክፋትን ንግግርና ጣት መቀሰርን ከአንተ ብታርቅ፣

10ለተራበው ብትራራለት፣

የተገፉት እንዲጠግቡ ብታደርግ፣

ብርሃንህ በጨለማ ያበራል፤

ሌሊትህም እንደ ቀትር ፀሓይ ይሆናል።

11እግዚአብሔር ሁልጊዜ ይመራሃል፤

ፀሓይ ባቃጠለው ምድር ፍላጎትህን ያሟላል፤

ዐጥንትህን ያበረታል፤

በውሃ እንደ ረካ የአትክልት ቦታ፣

እንደማይቋርጥም ምንጭ ትሆናለህ።

12ወገኖችህ የቀድሞ ፍርስራሾችን መልሰው ይሠራሉ፤

የጥንቱንም መሠረት ያቆማሉ፤

አንተም፣ የተናዱ ቅጥሮችን አዳሽ፣

ባለ አውራ መንገድ ከተሞችን ጠጋኝ ትባላለህ።

13“እግሮችህ ሰንበትን እንዳይሽሩ ብታሳርፍ፣

በተቀደሰው ቀኔ የልብህን ባታደርግ፣

ሰንበትን ደስታ፣

የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቀን የተከበረ ብለህ ብትጠራው፣

በገዛ መንገድህ ከመሄድ፣

እንደ ፈቃድህ ከማድረግና ከከንቱ ንግግር ብትቈጠብ፣

14በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤

በምድር ከፍታዎች ላይ እንድትጋልብ፣

የአባትህን የያዕቆብን ርስት ጠግበህ እንድትበላ አደርግሃለሁ”

የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሯልና።

Korean Living Bible

이사야 58:1-14

하나님을 기쁘시게 하는 금식

1여호와께서 말씀하신다. “너는 될 수 있는 대로 크게 외쳐라. 나팔처 럼 네 목청을 높여 내 백성에게 그들의 죄를 말해 주어라.

2그들은 마치 옳은 일을 행하며 내 명령을 저버리지 않은 것처럼 날마다 나를 찾고 내 법도를 알기 원한다. 그들은 또 나의 공정한 판단을 요구하고 나를 가까이하는 것을 기뻐하는 것처럼 하며

3이렇게 말한다. ‘우리는 금식하였는데 어째서 주는 보지 않으십니까? 우리는 우리 자신을 낮추었는데 어째서 주는 알아 주지 않으십니까?’ 그러나 사실 너희는 금식을 하면서도 너희가 하고 싶은 대로 하며 너희 일꾼들에게 고된 일을 시키고 있다.

4너희가 계속 다투고 싸우며 서로 주먹질하면서 하는 금식이 무슨 소용이 있느냐? 너희가 이런 금식을 한다고 해서 내가 너희 기도를 들어 주리라고 생각하느냐?

5너희는 금식할 때 자신을 괴롭히고 머리를 갈대처럼 숙이며 굵은 삼베와 재를 깔고 눕는다. 이것을 금식이라 할 수 있겠느냐? 너희는 이런 금식을 내가 기뻐할 것이라고 생각하느냐?

6“내가 기뻐하는 금식은 압박의 사슬을 풀어 주고 모든 멍에를 꺾어 버리며 억압당하는 자를 자유롭게 하는 것이다.

7너희는 굶주린 자에게 너희 음식을 나눠 주고 집 없이 떠돌아다니는 가난한 사람을 너희 집으로 맞아들이며 헐벗은 자를 보면 입히고 도움이 필요한 너희 친척이 있으면 외면하지 말고 도와주어라.

8그러면 58:8 원문에는 ‘네 빛이’내 은혜의 빛이 아침 햇살처럼 너희에게 비칠 것이니 너희 상처가 속히 치료되고 내가 항상 너희와 함께하여 사방으로 너희를 보호하겠다.

9그리고 너희가 기도할 때 내가 응답할 것이며 너희가 도와 달라고 부르짖을 때 ‘내가 여기 있다’ 하고 대답할 것이다. “만일 너희가 약자를 억누르고 남을 멸시하며 악한 말 하던 것을 그치고

10굶주린 자에게 먹을 것을 주며 고통당하는 자를 도와주면 너희 주변의 어두움이 대낮처럼 밝아질 것이다.

11그리고 내가 항상 너희를 인도하며 좋은 것으로 너희를 만족하게 하고 너희를 든든하게 지켜 줄 것이니 너희가 물을 댄 동산 같을 것이며 절대로 마르지 않는 샘과 같을 것이다.

12너희 자손들이 오랫동안 폐허가 된 곳을 재건하고 옛 기초를 다시 쌓을 것이며 너희는 ‘성벽을 재건하고 시가지를 복구하는 백성’ 으로 알려질 것이다.”

13여호와께서 말씀하신다. “만일 너희가 내 안식일을 거룩하고 소중한 날로 여겨 여행이나 사업을 하지 않고 오락이나 잡담을 하지 않으면

14너희는 내 안에서 즐거움을 찾을 것이다. 58:14 또는 ‘내가 너를 땅의 높은 곳에 올리고’내가 너희를 세상의 그 어느 민족보다도 높이고 내가 너희 조상 야곱에게 준 땅을 향유하도록 하겠다. 이것은 나 여호와의 말이다.”