ቈላስይስ 4 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

ቈላስይስ 4:1-18

1ጌቶች ሆይ፤ እናንተም በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ ስለምታውቁ አገልጋዮቻችሁን በፍትሕና በቅንነት አስተዳድሯቸው።

ሌሎች ምክሮች

2ከማመስገን ጋር ነቅታችሁ በትጋት ጸልዩ። 3እኔ እስረኛ የሆንሁለትን የክርስቶስን ምስጢር ማወጅ እንድንችል፣ እግዚአብሔር የቃሉን በር እንዲከፍትልን ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ፤ 4ደግሞም መናገር እንደሚገባኝ ቃሉን በግልጽ እንድናገር ጸልዩልኝ። 5በውጭ ካሉት ሰዎች ጋር ባላችሁ ግንኙነት በጥበብ ተመላለሱ፤ በተገኘውም ዕድል ሁሉ ተጠቀሙ። 6ለእያንዳንዱ ሰው እንዴት መልስ መስጠት እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ በጨው እንደ ተቀመመ ሁልጊዜ በጸጋ የተሞላ ይሁን።

የስንብት ሰላምታ

7ቲኪቆስ ስላለሁበት ሁኔታ በሙሉ ይነግራችኋል፤ እርሱ የተወደደ ወንድምና ታማኝ አገልጋይ፣ በጌታም አብሮኝ ሎሌ ነው። 8ስላለንበት4፥8 አንዳንድ የጥንት ቅጆች ስለ እናንተ…ያውቅ ዘንድ ሁኔታ እንድታውቁና ልባችሁንም እንዲያጽናና ለዚህ ጕዳይ ወደ እናንተ እልከዋለሁ፤ 9እርሱም ከእናንተ ወገን ከሆነው ከታማኙና ከተወዳጁ ወንድማችን ከአናሲሞስ ጋር ወደ እናንተ ይመጣል፤ እነርሱም እዚህ ስላለው ሁኔታ ሁሉ ይነግሯችኋል።

10አብሮኝ የታሰረው አርስጥሮኮስና የበርናባስ የአክስቱ ልጅ ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል፤ ስለ ማርቆስ መመሪያ ደርሷችኋል፤ እንግዲህ ወደ እናንተ ሲመጣ ተቀበሉት።

11ኢዮስጦስ የተባለው ኢያሱም ሰላምታ ያቀርብላችኋል። ከተገረዙት መካከል ለእግዚአብሔር መንግሥት አብረውኝ የሚሠሩት፣ እኔንም ያጽናኑኝ እነዚህ ብቻ ናቸው፤ እነርሱም አጽናንተውናል።

12ከእናንተ ወገን የሆነው የክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋይ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል፤ እርሱም ፍጹም ጠንክራችሁና ሙሉ በሙሉ ተረጋግታችሁ በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ጸንታችሁ እንድትቆሙ ዘወትር ስለ እናንተ በጸሎት እየተጋደለ ነው። 13ደግሞም ስለ እናንተ እንዲሁም በሎዶቅያና በኢያራ ከተሞች ስላሉት ተግቶ እንደሚሠራ እኔ እመሰክርለታለሁ።

14የተወደደው ሐኪሙ ሉቃስ እንዲሁም ዴማስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

15በሎዶቅያ ላሉት ወንድሞች፣ ለንምፉን፣ በቤቷም ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

16ይህች መልእክት ከተነበበችላችሁ በኋላ በሎዶቅያ ላለችው ቤተ ክርስቲያን ደግሞ እንድትነበብ አድርጉ፤ እናንተም ደግሞ በሎዶቅያ ያለችውን መልእክት አንብቡ።

17ለአክሪጳም፣ “በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት ከፍጻሜ ለማድረስ ተጠንቀቅ” በሉልኝ።

18ይህን ሰላምታ በገዛ እጄ የጻፍሁት እኔ ጳውሎስ ነኝ። እስራቴን አስቡ። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።

Thai New Contemporary Bible

โคโลสี 4:1-18

1เจ้านายทั้งหลายจงปฏิบัติต่อทาสของท่านอย่างถูกต้องและยุติธรรม เพราะท่านรู้อยู่ว่าท่านก็มีเจ้านายองค์หนึ่งในสวรรค์เช่นกัน

คำสอนเพิ่มเติม

2จงอุทิศตนในการอธิษฐาน จงเฝ้าระวังและมีใจขอบพระคุณ 3และอธิษฐานเผื่อเราด้วย ขอให้พระเจ้าทรงเปิดประตูให้เรื่องราวที่เราเผยแพร่ เพื่อเราจะได้ประกาศข้อล้ำลึกแห่งพระคริสต์ ที่ข้าพเจ้าถูกจองจำอยู่ก็เนื่องด้วยข้อล้ำลึกนี้ 4โปรดอธิษฐานเพื่อข้าพเจ้าจะได้ประกาศเรื่องราวอย่างแจ่มชัดตามที่ควร 5จงปฏิบัติต่อคนภายนอกอย่างเฉลียวฉลาด จงใช้ทุกโอกาสให้เป็นประโยชน์ที่สุด 6จงให้คำสนทนาของท่านเปี่ยมด้วยพระคุณเสมอ ปรุงด้วยเกลือให้มีรส เพื่อท่านจะรู้ว่าควรตอบทุกคนอย่างไร

คำลงท้าย

7ทีคิกัสจะแจ้งข่าวทุกอย่างเกี่ยวกับข้าพเจ้าแก่ท่าน เขาเป็นน้องที่รัก เป็นผู้ปรนนิบัติที่สัตย์ซื่อและเป็นเพื่อนร่วมรับใช้ในองค์พระผู้เป็นเจ้า 8ข้าพเจ้ากำลังจะส่งเขามาหาท่าน เพื่อท่านจะได้ทราบถึงสถานการณ์ของเรา4:8 สำเนาต้นฉบับบางสำเนาว่าเพื่อเขาจะได้ทราบสถานการณ์ของท่าน และเพื่อเขาจะให้กำลังใจท่านทั้งหลาย 9เขาจะมาพร้อมกับโอเนสิมัสน้องที่รักและสัตย์ซื่อของเราซึ่งเป็นคนหนึ่งในพวกท่าน คนทั้งสองจะเล่าทุกอย่างที่เกิดขึ้นที่นี่ให้ท่านฟัง

10อาริสทารคัสเพื่อนนักโทษของข้าพเจ้าและมาระโกลูกพี่ลูกน้องของบารนาบัส ขอฝากความคิดถึงมายังท่าน (ข้าพเจ้าเคยกำชับท่านไว้ว่าให้ต้อนรับมาระโกถ้าเขามาหาท่าน) 11เยซูซึ่งมีอีกชื่อว่ายุสทัสฝากความคิดถึงมายังท่านด้วย มีเพียงสามคนนี้ที่เป็นยิวในหมู่เพื่อนร่วมงานของข้าพเจ้าเพื่ออาณาจักรของพระเจ้า และพวกเขาได้ปลอบใจข้าพเจ้ามาก 12เอปาฟรัสผู้เป็นคนหนึ่งในพวกท่านและเป็นผู้รับใช้ของพระเยซูคริสต์ฝากความคิดถึงมายังท่าน เขาได้ปล้ำสู้อธิษฐานเพื่อท่านเสมอ เพื่อท่านจะยืนหยัดมั่นคงในพระประสงค์ทั้งสิ้นของพระเจ้า เป็นผู้ใหญ่และมั่นใจเต็มที่ 13ข้าพเจ้ารับรองได้ว่าเขาตรากตรำทำงานหนักเพื่อพวกท่าน และเพื่อคนทั้งหลายที่เมืองเลาดีเซียและเมืองฮีเอราโปลิส 14นายแพทย์ลูกาเพื่อนที่รักของเรากับเดมาสฝากความคิดถึงมายังท่าน

15ข้าพเจ้าขอฝากความคิดถึงไปยังพี่น้องทั้งหลายที่เมืองเลาดีเซีย รวมถึงนางนุมฟากับคริสตจักรในบ้านของนาง

16หลังจากอ่านจดหมายนี้แล้วช่วยดูแลให้เขาอ่านจดหมายนี้ในคริสตจักรที่เมืองเลาดีเซียด้วย และขณะเดียวกันให้ท่านรับจดหมายจากเมืองเลาดีเซียมาอ่านเช่นกัน

17ฝากบอกอารคิปปัสว่า “ท่านจงทำงานที่ได้รับมอบหมายในองค์พระผู้เป็นเจ้าให้สำเร็จ”

18ข้าพเจ้าเปาโลเขียนคำแสดงความคิดถึงนี้ด้วยมือของข้าพเจ้าเอง โปรดระลึกถึงโซ่ตรวนของข้าพเจ้า ขอพระคุณดำรงอยู่กับท่านทั้งหลาย