መዝሙር 93 – NASV & TCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 93:1-5

መዝሙር 93

የእግዚአብሔር ግርማ

1እግዚአብሔር ነገሠ፤ ግርማንም ተጐናጸፈ፤

እግዚአብሔር ግርማን ለበሰ፤

ብርታትንም ታጠቀ፤

ዓለም እንዳትናወጥ ጸንታለች፤

ማንም አይነቀንቃትም።

2ዙፋንህ ከጥንት ጀምሮ የጸና ነው፤

አንተም ከዘላለም እስከ ዘላለም አለህ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ ወንዞች ከፍ አደረጉ፤

ወንዞች ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ፤

ወንዞች የሚያስገመግም ማዕበላቸውን ከፍ አደረጉ።

4ከብዙ ውሆች ድምፅ ይልቅ፣

ከባሕርም ሞገድ ይልቅ፣

ከፍ ብሎ ያለው እግዚአብሔር ኀያል ነው።

5ሥርዐትህ የጸና ነው፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ እስከ ዘላለሙ፣

ቤትህ በቅድስና ይዋባል።

Tagalog Contemporary Bible

Salmo 93:1-5

Salmo 93

Ang Dios ang ating Hari

1Kayo ay hari, Panginoon;

nadadamitan ng karangalan at kapangyarihan.

Matatag ninyong itinayo ang mundo kaya hindi ito mauuga.

2Ang inyong trono ay naitatag na simula pa noong una,

naroon na kayo noon pa man.

3Panginoon, umuugong ang dagat at nagngangalit ang mga alon.

4Ngunit Panginoong nasa langit, higit kayong makapangyarihan kaysa sa mga nagngangalit na alon.

5Mapagkakatiwalaan ang inyong mga utos Panginoon,

at ang inyong temploʼy nararapat lamang na ituring na banal magpakailanman.