መዝሙር 93 – NASV & PCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 93:1-5

መዝሙር 93

የእግዚአብሔር ግርማ

1እግዚአብሔር ነገሠ፤ ግርማንም ተጐናጸፈ፤

እግዚአብሔር ግርማን ለበሰ፤

ብርታትንም ታጠቀ፤

ዓለም እንዳትናወጥ ጸንታለች፤

ማንም አይነቀንቃትም።

2ዙፋንህ ከጥንት ጀምሮ የጸና ነው፤

አንተም ከዘላለም እስከ ዘላለም አለህ።

3እግዚአብሔር ሆይ፤ ወንዞች ከፍ አደረጉ፤

ወንዞች ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ፤

ወንዞች የሚያስገመግም ማዕበላቸውን ከፍ አደረጉ።

4ከብዙ ውሆች ድምፅ ይልቅ፣

ከባሕርም ሞገድ ይልቅ፣

ከፍ ብሎ ያለው እግዚአብሔር ኀያል ነው።

5ሥርዐትህ የጸና ነው፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ እስከ ዘላለሙ፣

ቤትህ በቅድስና ይዋባል።

Persian Contemporary Bible

مزامير 93:1-5

سلطنت خداوند

1خداوند سلطنت می‌كند! او خود را به جلال و قدرت و عظمت آراسته است. زمين برجای خود محكم شده و متزلزل نخواهد شد.

2ای خداوند، تخت فرمانروايی تو از قديم برقرار بوده است. تو از ازل بوده‌ای.

3خداوندا، سيلابها طغيان نموده و می‌خروشند. 4اما تو كه در آسمانها سلطنت می‌كنی، قویتر از تمام سيلهای خروشان و امواج شكننده درياها هستی!

5ای خداوند، تمام وعده‌های تو راست است. خانهٔ تو برای هميشه با قدوسيت آراسته شده است.