መዝሙር 75 – NASV & TNCV

New Amharic Standard Version

መዝሙር 75:1-10

መዝሙር 75

ለመለኮታዊው ዳኛ የቀረበ ዝማሬ

ለመዘምራን አለቃ፤ “አታጥፋ” በሚለው ቅኝት የሚዜም፤ የአሳፍ መዝሙር ማሕሌት።

1አምላክ ሆይ፤ ምስጋና እናቀርብልሃለን፤

ስምህ ቅርብ ነውና ምስጋና እናቀርብልሃለን፤

ሰዎችም ስለ ድንቅ ሥራህ ይናገራሉ።

2አንተም እንዲህ አልህ፤ “ለይቼ በወሰንኋት ሰዓት፣

በቅን የምፈርድ እኔ ነኝ።

3ምድርና ሕዝቦቿ ሁሉ በሚናወጡበት ጊዜ፣

ምሰሶዎቿን አጽንቼ የምይዝ እኔ ነኝ። ሴላ

4እብሪተኛውን፣ ‘አትደንፋ’፤

ክፉውንም ‘ቀንድህን ከፍ አታድርግ እለዋለሁ፤

5ቀንድህን ወደ ሰማይ አታንሣ፤

ዐንገትህንም መዝዘህ አትናገር።’ ”

6ክብር ከምሥራቅ ወይም ከምዕራብ፣

ወይም ከምድረ በዳ አይመጣምና፤

7ነገር ግን የሚፈርድ እግዚአብሔር ነው፤

እርሱ አንዱን ዝቅ፣ ሌላውን ከፍ ያደርጋል።

8በእግዚአብሔር እጅ ጽዋ አለ፤

በሚገባ የተቀመመና ዐረፋ የሚወጣው የወይን ጠጅ ሞልቶበታል፤

ይህን ከውስጡ ወደ ውጭ ገለበጠው፤

የምድር ዐመፀኞችም አተላውን ሳይቀር ይጨልጡታል።

9እኔ ግን ይህን ለዘላለም ዐውጃለሁ፤

ለያዕቆብም አምላክ ዝማሬ አቀርባለሁ።

10የክፉዎችን ሁሉ ቀንድ እሰብራለሁ፤

የጻድቃን ቀንድ ግን ከፍ ከፍ ይላል።

Thai New Contemporary Bible

สดุดี 75:1-10

สดุดี 75

(ถึงหัวหน้านักร้อง ทำนอง “อย่าทำลาย” บทสดุดีของอาสาฟ บทเพลง)

1ข้าแต่พระเจ้า ข้าพระองค์ทั้งหลายขอบพระคุณพระองค์

ข้าพระองค์ทั้งหลายขอบพระคุณเพราะพระนามของพระองค์อยู่ใกล้

ผู้คนเล่าขานถึงพระราชกิจอันอัศจรรย์ของพระองค์

2พระองค์ตรัสว่า “เราเลือกเวลาที่กำหนดไว้

เรานี่แหละเป็นผู้พิพากษาอย่างเที่ยงธรรม

3เมื่อโลกสั่นสะเทือนและชาวโลกทั้งสิ้นสะทกสะท้าน

เรานี่แหละเป็นผู้ที่ยึดเสาหลักของโลกไว้ให้ตั้งมั่นคง

เสลาห์

4เราพูดกับคนหยิ่งผยองว่า ‘อย่าโอ้อวดอีกต่อไป’

และพูดกับคนชั่วว่า ‘อย่าลำพอง75:4 หรืออย่ายกเขาของเจ้าขึ้นเช่นเดียวกับข้อ 5

5อย่าลำพองต่อฟ้าสวรรค์

อย่าเชิดหน้าชูคอพูดจายโส’ ”

6ไม่มีใครที่มาจากทิศตะวันออกหรือทิศตะวันตก

หรือมาจากถิ่นกันดารจะเชิดชูผู้หนึ่งผู้ใดได้

7แต่พระเจ้าต่างหากที่ทรงเป็นผู้ตัดสิน

ทรงให้คนหนึ่งลง และทรงยกอีกคนหนึ่งขึ้น

8ในพระหัตถ์ขององค์พระผู้เป็นเจ้ามีถ้วยเหล้าองุ่นฟองฟูเต็มถ้วยผสมเครื่องเทศ

พระองค์ทรงเทออก และคนชั่วทั้งโลกดื่มจนหมดไม่เว้นตะกอนก้นถ้วย

9สำหรับข้าพเจ้า ข้าพเจ้าจะประกาศเรื่องนี้เป็นนิตย์

ข้าพเจ้าจะร้องเพลงสรรเสริญพระเจ้าของยาโคบ

10“เราจะโค่นอำนาจของคนชั่วทั้งปวง

แต่จะเชิดชูอำนาจของคนชอบธรรม75:10 หรือเราจะตัดเขาของคนชั่วทั้งปวง / แต่จะเชิดชูเขาของคนชอบธรรม