መዝሙር 38 – NASV & JCB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 38:1-22

መዝሙር 38

የጭንቅ ሰዓት ጸሎት

የዳዊት መዝሙር፤ ለመታሰቢያ።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ በቍጣህ አትገሥጸኝ፤

በመዓትህም አትቅጣኝ።

2ፍላጻዎችህ ወግተውኛልና፤

እጅህም ተጭናኛለች።

3ከቍጣህ የተነሣ ሰውነቴ ጤና አጥቷል፤

ከኀጢአቴም የተነሣ ዐጥንቶቼ ሰላም የላቸውም።

4በደሌ ውጦኛል፤

እንደ ከባድ ሸክምም ተጭኖኛል።

5ከንዝህላልነቴ የተነሣ፣

ቍስሌ ሸተተ፤ መገለም፤

6ዐንገቴን ደፋሁ፤ ጐበጥሁም፤

ቀኑንም ሙሉ በትካዜ ተመላለስሁ።

7ወገቤ እንደ እሳት ነድዷል፤

ሰውነቴም ጤና የለውም።

8እጅግ ዝያለሁ፤ ፈጽሞም ደቅቄአለሁ፤

ከልቤም መታወክ የተነሣ እጮኻለሁ።

9ጌታ ሆይ፤ ምኞቴ ሁሉ በፊትህ ግልጽ ነው፤

ጭንቀቴም ከአንተ የተሰወረ አይደለም።

10ልቤ በኀይል ይመታል፤ ጕልበት ከድቶኛል፤

የዐይኔም ብርሃን ጠፍቷል።

11ከቍስሌ የተነሣ ወዳጆቼም ባልንጀሮቼም ሸሹኝ፤

ጎረቤቶቼም ርቀው ቆሙ።

12ሕይወቴን ለማጥፋት የሚሹ ወጥመድ ዘረጉብኝ፤

ሊጐዱኝ የሚፈልጉ ሊያጠፉኝ ዛቱ፤

ቀኑንም ሙሉ ተንኰል ይሸርባሉ።

13እኔ ግን እንደማይሰማ ደንቈሮ፣

አፉንም መክፈት እንደማይችል ዲዳ ሆንሁ።

14በርግጥም ጆሮው እንደማይሰማ፣

አንደበቱም መልስ መስጠት እንደማይችል ሰው ሆንሁ።

15እግዚአብሔር ሆይ፤ በተስፋ እጠብቅሃለሁ፤

ጌታ አምላኬ ሆይ፤ አንተ መልስ ትሰጠኛለህ።

16እኔ፣ “ጠላቶቼ በእኔ ላይ ደስ አይበላቸው፤

እግሬም ሲንሸራተት፣ በላዬ አይኵራሩብኝ” ብያለሁና።

17ልወድቅ ተቃርቤአለሁ፤

ከሥቃዬም ከቶ አልተላቀቅሁም።

18በደሌን እናዘዛለሁ፤

ኀጢአቴም አውካኛለች።

19ብርቱዎች ጠላቶቼ ብዙ ናቸው፤

ያለ ምክንያት የሚጠሉኝም ስፍር ቍጥር የላቸውም።

20መልካሙን ስለ ተከተልሁ፣

በበጎ ፈንታ ክፉ የሚመልሱልኝ ጠሉኝ።

21እግዚአብሔር ሆይ፤ አትተወኝ፤

አምላኬ ሆይ፤ ከእኔ አትራቅ።

22ጌታዬ መድኅኔ ሆይ፤

እኔን ለመርዳት ፍጠን።

Japanese Contemporary Bible

詩篇 38:1-22

38

1ああ主よ、お怒りのままに私を罰しないでください。

2あなたの矢は深く突き刺さり、

私は容赦なく打たれて、圧倒されました。

3-4御怒りにふれて病気となり、

罪のために健康を害したのです。

罪は洪水のように頭上を越えました。

もう、自分では負いきれない重荷です。

5-6傷口はただれ、うみがあふれています。

罪の重さに、身をかがめて苦しみもだえています。

昼も夜も苦痛に満ち、

7腰は焼けつくように痛く、

全身が病み疲れているのです。

8私は精根尽き果て、絶望してうめくのみです。

9主よ。

私がどれほど健康な体に戻りたいと思っているか、

あなたはご存じです。

私のため息は一つ残らずお耳に達したはずです。

10動悸は激しく、体力は消耗し、

目も見えなくなりつつあります。

11愛する者や友人たちは、

私の病気を怖がって近寄ってくれず、

家族の者さえ遠巻きにしています。

12敵は、このいのちをつけねらい、

目覚めている間中、策略を練っているのです。

13-14しかし私は、

彼らが脅す声を聞かないようにしています。

口がきけない人のように、黙りこんでいます。

15主に望みを託しているからです。

ああ主よ、早く来て、私を守ってください。

16それ見ろと言わんばかりに、失意の私を眺める

あの高慢な者どもにとどめを刺してください。

17いつまで私は危険な崖っぷちに

立っていなければならないのでしょう。

悲しみの原因である罪が、

四六時中、私を見すえています。

18私は罪を告白します。

どうか、今までの行いを赦してください。

19しかし、敵は私を憎み、激しく苦しめます。

私には少しも身に覚えがありませんのに。

20あの者どもは悪をもって善に報い、

正義を掲げる私を憎むのです。

21ああ主よ、私を置き去りにしないでください。

22私を救ってくださる主よ、

急いで来てお助けください。