መዝሙር 3 – NASV & NVI

New Amharic Standard Version

መዝሙር 3:1-8

መዝሙር 3

የመከራ ተቀባዩ የጧት ጸሎት

ዳዊት ከልጁ ከአቤሴሎም በሸሸ ጊዜ የዘመረው መዝሙር።

1እግዚአብሔር ሆይ፤ ጠላቶቼ ምንኛ በዙ!

ስንቱስ በእኔ ላይ ተነሣ!

2ብዙዎች ነፍሴን፣ “እግዚአብሔር

አይታደግሽም” አሏት። ሴላ3፥2 በመዝሙረ ዳዊት ውስጥ በተደጋጋሚ የሚገኝ ሲሆን፣ የቃሉ ትርጕም በትክክል አይታወቅም፤ የሙዚቃ ምልክት ሳይሆን አይቀርም

3እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ዙሪያዬን

የምትከልል ጋሻ ነህ፤

ክብሬንና ራሴንም ቀና ቀና

የምታደርግ አንተ ነህ።3፥3 ወይም እግዚአብሔር… ወደ ላይ የምታነሣ ክብሬ ሆይ

4ወደ እግዚአብሔር ድምፄን ከፍ አድርጌ እጮሃለሁ፤

እርሱም ከተቀደሰ ተራራው ይመልስልኛል። ሴላ

5እተኛለሁ፤ አንቀላፋለሁ፤

እግዚአብሔር ደግፎ ይዞኛልና እነቃለሁ።

6በየአቅጣጫው የከበበኝን፣

አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።

7እግዚአብሔር ሆይ ተነሥ!

አምላኬ ሆይ፤ ታደገኝ፤

የጠላቶቼን ሁሉ መንጋጋ ትመታለህ፤

የክፉዎችንም ጥርስ ትሰባብራለህ።

8ማዳን የእግዚአብሔር ነው፤

በረከትህ በሕዝብህ ላይ ይሁን። ሴላ

Nueva Versión Internacional

Salmo 3:1-8

Salmo 3Sal 3 En el texto hebreo 3:1-8 se numera 3:2-9.

Salmo de David, cuando huía de su hijo Absalón.

1Muchos son, Señor, mis enemigos;

muchos son los que se me oponen,

2y muchos los que de mí aseguran:

«Dios no lo salvará». Selah

3Pero tú, Señor, eres el escudo que me protege;

tú eres mi gloria;

tú mantienes en alto mi cabeza.

4Clamo al Señor a voz en cuello

y desde su monte santo él me responde. Selah

5Yo me acuesto, me duermo y vuelvo a despertar,

porque el Señor me sostiene.

6No me asustan los miles de escuadrones

que me acosan por doquier.

7¡Levántate, Señor!

¡Ponme a salvo, Dios mío!

¡Rómpeles la quijada a mis enemigos!

¡Rómpeles los dientes a los malvados!

8Tuya es, Señor, la salvación;

¡envía tu bendición sobre tu pueblo! Selah