መዝሙር 124
የእስራኤል አዳኝ
የዳዊት መዝሙረ መዓርግ።
1እስራኤል እንዲህ ይበል፤
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣
2ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፣
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣
3ቍጣቸው በላያችን በነደደ ጊዜ፣
በቁመናችን በዋጡን ነበር፤
4ጐርፍ ባጥለቀለቀን፣
ፈረሰኛው ውሃ ባሰጠመን፣
5ደራሽ ውሃም ጠራርጎ በወሰደን ነበር።
6በጥርሳቸው ከመዘንጠል የጠበቀን፣
እግዚአብሔር ይባረክ።
7ነፍሳችን እንደ ወፍ፣
ከዐዳኝ ወጥመድ አመለጠች፤
ወጥመዱ ተሰበረ፤
እኛም አመለጥን።
8የሰማይና የምድር ፈጣሪ፣
የእግዚአብሔር ስም ረዳታችን ነው።
Псалом 124
1Песнь восхождения.
Те, кто надеется на Господа, – как гора Сион:
не поколеблются, пребудут вовеки.
2Как горы окружают Иерусалим,
так Господь окружает Свой народ
отныне и вовеки.
3Жезл нечестивых не останется
над землей праведных,
чтобы праведные не протянули
свои руки к беззаконию.
4Будь добр, Господи, к добрым
и к правым в сердцах своих.
5Но тех, кто следует кривыми путями,
да отвергнет Господь вместе со злодеями.
Мир Израилю!