ሆሴዕ 6 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

ሆሴዕ 6:1-11

የእስራኤል ንስሓ አለመግባት

1“ኑ፤ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ፤

እርሱ ሰባብሮናል፤

እርሱም ይጠግነናል፤

እርሱ አቍስሎናል፤

እርሱም ይፈውሰናል።

2ከሁለት ቀን በኋላ ያነቃናል፤

በእርሱም ፊት እንድንኖር፣

በሦስተኛው ቀን ያስነሣናል።

3እግዚአብሔርን እንወቀው፤

የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤

እንደ ንጋት ብርሃን፣

በርግጥ ይገለጣል፤

ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣

እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።”

4“ኤፍሬም ሆይ፤ ምን ላድርግህ?

ይሁዳ ሆይ፤ ምን ላድርግህ?

ፍቅራችሁ እንደ ማለዳ ጉም፣

እንደሚጠፋም የጧት ጤዛ ነው።

5ስለዚህ በነቢያቴ ቈራረጥኋችሁ፤

በአፌም ቃል ገደልኋችሁ፣

ፍርዴም እንደ መብረቅ በላያችሁ አበራ።

6ከመሥዋዕት ይልቅ ምሕረትን፣

ከሚቃጠልም መሥዋዕት ይልቅ እግዚአብሔርን ማወቅ እሻለሁና።

7እንደ አዳም6፥7 ወይም በአዳም እንደ ሆነው ወይም በሰዎች ቃል ኪዳንን ተላለፉ፤

በዚያም ለእኔ ታማኝ አልነበሩም።

8ገለዓድ በደም የተበከለች፣

የክፉዎች ሰዎች ከተማ ናት።

9ወንበዴዎች ሰውን ለማጥቃት እንደሚያደቡ፣

ካህናትም በቡድን እንዲሁ ያደርጋሉ፤

በሴኬም መንገድ ላይ ሰዎችን ይገድላሉ፤

አሳፋሪም ወንጀል ይፈጽማሉ።

10በእስራኤል ቤት የሚሰቀጥጥ ነገር አይቻለሁ፤

በዚያ ኤፍሬም ዘማዊ ሆነ፤

እስራኤልም ረከሰ።

11“ይሁዳ ሆይ፤ ለአንተም፣

መከር ተመድቦብሃል።

“ሕዝቤን ከምርኮ አገር በመለስሁ ጊዜ፣

Korean Living Bible

호세아 6:1-11

백성들의 진실하지 않은 회개

1그들이 이렇게 말할 것이다. “오라! 우리가 여호와께 돌아가자. 여호와께서 우리를 찢으셨으나 우리를 다시 낫게 하실 것이며 우리에게 상처를 입히셨으나 우리를 싸매 주실 것이다.

2여호와께서 이틀 후에 우리를 살리시며 3일째에 우리를 일으키실 것이므로 우리가 그 앞에서 살게 될 것이다.

3그러므로 여호와를 알자. 힘써 여호와를 알자. 그의 나타나심은 동이 트는 것처럼 확실하다. 비와 같이, 땅을 적시는 봄비같이 그가 우리에게 나오실 것이다.”

4그러나 여호와께서 말씀하신다. “이스라엘아, 내가 너를 어떻게 할까? 유다야, 내가 너를 어떻게 할까? 너희 사랑이 아침 안개와 같고 일찍 사라지는 이슬과 같구나.

5그래서 내가 내 예언자들을 통해 너희를 치고 내 입의 말로 너희를 죽였다. 내 심판은 번쩍이는 번개와 같다.

6나는 자비를 원하고 제사를 원치 않으며 불로 태워 바치는 번제보다 나를 아는 것을 원한다.

7“그러나 너희는 아담처럼 내 계약을 어기고 나를 배반하였다.

8길르앗은 피의 발자국으로 얼룩진 악인들의 성이다.

9제사장들이 강도떼처럼 숨어서 사람을 기다리며 세겜으로 가는 길에서 살인하고 온갖 죄를 범하고 있다.

10나는 이스라엘에서 끔찍한 일을 보았다. 에브라임이 우상을 섬겨 창녀짓을 하였으므로 이스라엘이 더럽혀지고 말았다.

11유다야, 6:11 또는 ‘내가 내 백성의 사로잡힘을 돌이킬 때에’내가 내 백성을 회복시키려고 징계할 때 너도 벌할 것이다.”