시편 70 – KLB & NASV

Korean Living Bible

시편 70:1-5

도움을 구하는 기도

(다윗의 탄원시. 성가대 지휘자를 따라 부른 노래)

1하나님이시여,

속히 나를 구하소서.

여호와여, 속히 나를 도우소서.

2나를 죽이려는 자들이

수치를 당하고 당황하게 하시며

내가 패망하기를 바라는 자들이

망신을 당하고 물러가게 하소서.

3나를 보고 야유하는 자들이

자기 수치 때문에 물러가게 하소서.

4그러나 주를 찾는 자들은

모두 주 안에서 기뻐하고

즐거워하게 하시며

주의 구원을 사모하는 자들은 항상

“하나님은 위대하시다!”

하고 말하게 하소서.

5내가 고난을 당하여 가난합니다.

하나님이시여,

속히 나에게 오소서.

주는 나의 도움이시요

나를 건지는 자이십니다.

여호와여, 지체하지 마소서.

New Amharic Standard Version

መዝሙር 70:1-5

መዝሙር 70

የጭንቀት ጩኸት

70፥1-5 ተጓ ምብ – መዝ 40፥13-17

ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር፤ ለመታሰቢያ።

1አምላክ ሆይ፤ ታድነኝ ዘንድ ዘንበል በል፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

2ሕይወቴን ለማጥፋት የሚሹ፣

ይፈሩ፤ ሁከትም ይምጣባቸው፤ የእኔን መጐዳት የሚመኙ፣

በውርደት ወደ ኋላቸው ይመለሱ።

3በእኔ ላይ፣ “ዕሠይ! ዕሠይ!” የሚሉ፣

ተሸማቅቀው ወደ ኋላ ይመለሱ።

4ነገር ግን የሚሹህ ሁሉ፣

በአንተ ሐሤት ያድርጉ፤ ደስም ይበላቸው፤

“ማዳንህን የሚወድዱ ሁሉ ሁልጊዜ፣

እግዚአብሔር ከፍ ይበል!” ይበሉ።

5እኔ ግን ምስኪንና ችግረኛ ነኝ፤

አምላክ ሆይ፤ ፈጥነህ ድረስልኝ፤

ረዳቴም፣ ታዳጊዬም አንተ ነህና፤

እግዚአብሔር ሆይ፤ አትዘግይ።