エゼキエル書 30 – JCB & NASV

Japanese Contemporary Bible

エゼキエル書 30:1-26

30

1また、主から私に別のことばが示されました。

2-3「人の子よ、預言せよ。」

神である主は語ります。

「大声で泣け。恐ろしい日が間近に迫っている。

それは神の日、暗雲の垂れ込めた日、

諸国の民の絶望の日だ。

4剣がエジプトに振り下ろされ、

殺された者で地が覆われる。

その富は奪い去られ、土台はくつがえされる。

エチオピヤも強奪される。

5エチオピヤ、プテ、ルデ、アラビヤ、リビヤ、そのほかエジプトと同盟を結んだ国々はみな、その戦争で滅ぼされる。」

6主がこう語るからです。

「エジプトの同盟国はみな滅び、

自慢していたエジプトの勢力も消え失せる。

エジプトの町はミグドルからセベネに至るまで、

残らず剣でなぎ倒される。

7エジプトは荒廃し、周囲の国々も荒れはてる。

町々も廃墟となり、さらに廃墟と化した回りの町々が、

これを取り囲む。

8わたしがエジプトに火をつけ、

その同盟国をも滅ぼす時、

彼らは、わたしが主であることを知る。

9その時、わたしは早馬の使者を立ててエチオピヤ人をあわてさせる。エジプトの運命が定まる時、彼らは大きな恐怖に包まれる。このことは、すべて必ず起こる。」

10神である主がこう語るからです。

「バビロンの王ネブカデネザルは、

大ぜいのエジプト人を殺す。

11国々に恐れられる王とその軍隊は、

エジプトを破壊するために遣わされる。

彼らはエジプトを攻め、地を死体で覆う。

12わたしはナイル川を干上がらせ、

国全体を悪人どもの手に渡す。

外国人の手を借りて、

エジプトとその中にあるすべてのものを滅ぼす。

神であるわたしが、こう語ったのだ。

13わたしは、エジプトの偶像やメンピスの神々の像を

打ち壊す。

エジプトには王がいなくなり、無政府状態になる。

14ナイル川上流のパテロスの町々、

ツォアンやテーベは、わたしの手で廃墟と化す。

15またわたしは、エジプト最強のとりでペルシウムに

怒りを注ぎ、テーベの人々を絶ち滅ぼす。

16わたしは必ずエジプトに火をつけ、

ペルシウムを痛みで苦しませ、テーベを引き裂き、

メンピスを連日、恐怖におののかせる。

17ヘリオポリスとブバスティスの若い男たちは

剣で殺され、女たちは奴隷として連れ去られる。

18わたしがエジプトの力を砕く時、

タフパヌヘスも暗黒の日となる。

暗雲が地を覆い、

娘たちはとりことして連れ去られる。

19このようにして、エジプトをきびしく罰する時、

彼らはわたしが主であることを知る。」

20それから一年後、すなわちエホヤキン王が捕囚となって十一年目(エルサレム陥落の年)の第一の月の七日、次のようなことばがありました。 21「人の子よ。わたしはエジプト王の腕を打ち砕いた。その腕は手当てもされず、添え木も当てられなかったので、二度と剣を持つことができない。」 22神である主が言います。「わたしはエジプト王を攻め、骨折した腕とともに、もう一方の丈夫な腕も砕き、その手から剣をたたき落とす。 23そして、エジプト人を多くの国に追い散らす。 24わたしはバビロンの王の腕を強くし、その手にわたしの剣を握らせて、エジプトの王の腕を砕く。彼はバビロンの王の前で、瀕死の重傷を負った者のようにうめく。 25わたしはバビロンの王の手を強くするが、エジプトの王の腕はわきに垂れ下がるだけで、使えないものとする。だから、バビロンの王がわたしの剣を握り、それをエジプトに振りかざす時、エジプトはわたしが主であることを知る。 26わたしはエジプト人を外国に散らす。その時、彼らはわたしが主であることを知る。」

New Amharic Standard Version

ሕዝቅኤል 30:1-26

ስለ ግብፅ የወጣ ሙሾ

1የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤ 2“የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤

“ ‘ዋይ! በል፤ እንዲህም በል፤

“ወዮ ለዚያ ቀን!”

3ቀኑ ቅርብ ነው፤

የእግዚአብሔር ቀን ቅርብ ነው፤

የደመና ቀን፣

ለአሕዛብም የጥፋት ቀን ነው።

4በግብፅ ላይ ሰይፍ ይሆናል፤

በኢትዮጵያም ላይ ጭንቀት ይመጣል።

የታረዱት በግብፅ ሲወድቁ፣

ሀብቷ ይወሰዳል፤

መሠረቶቿም ይፈርሳሉ።

5ኢትዮጵያና ፉጥ፣ ልድያና መላው ዐረብ፣ ሊብያና30፥5 ዕብራይስጡ ኩብ ይላል። የቃል ኪዳኑ ምድር ሕዝብ ከግብፅ ጋር በአንድነት በሰይፍ ይወድቃሉ።

6“ ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤

“ ‘የግብፅ ተባባሪዎች ይወድቃሉ።

የምትኵራራበት ብርታቷ ይወድቃል።

ከሚግዶል እስከ አስዋን፣

በውስጧ በሰይፍ ይወድቃሉ፤

ይላል ጌታ እግዚአብሔር

7በባድማ መሬቶች መካከል፣

ባድማ ይሆናሉ፤

ከተሞቻቸውም፣

ከፈራረሱ ከተሞች መካከል ይሆናሉ።

8በግብፅ ላይ እሳት ስጭር፣

ረዳቶቿ ሁሉ ሲደቅቁ፣

በዚያን ጊዜ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።

9“ ‘በዚያ ቀን ከእኔ ዘንድ መልእክተኞች በመርከብ ወጥተው ተዘልላ ከተቀመጠችበት ሁኔታ ለማውጣት ኢትዮጵያን ያስፈራሯታል፤ ግብፅ በጨለማ በምትዋጥበት ቀን ጭንቅ ይይዛቸዋል፤ ቀኑ በርግጥ ይመጣልና።

10“ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤

“ ‘በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ፣

ስፍር ቍጥር የሌለውን የግብፅን ሕዝብ እደመስሳለሁ።

11ከአሕዛብ ሁሉ እጅግ ጨካኝ የሆኑት፣ እርሱና ሰራዊቱ፣

ምድሪቱን ለማጥፋት እንዲመጡ ይደረጋል፤

ሰይፋቸውን በግብፅ ላይ ይመዝዛሉ፤

ምድሪቱንም ሬሳ በሬሳ ያደርጋሉ፤

12የአባይን ወንዝ ውሃ አደርቃለሁ፤

ምድሪቱን ለክፉ ሰዎች እሸጣለሁ፤

በባዕዳን እጅ፣ ምድሪቷንና በውስጧ

ያለውን ሁሉ ባድማ አደርጋለሁ፤

እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ።

13“ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤

“ ‘ጣዖታትን አጠፋለሁ፤

በሜምፊስ30፥13 ዕብራይስጡ ኖፍ ይለዋል፤ እንዲሁም በ16 ያሉትን ምስሎች እደመስሳለሁ።

ከእንግዲህ በግብፅ ገዥ አይኖርም፣

በምድሪቱም ላይ ፍርሀት እሰዳለሁ።

14ጳትሮስን ባድማ አደርጋለሁ፤

በጣኔዎስ ላይ እሳት እለኵሳለሁ፤

በቴብስ30፥14 ዕብራይስጡ ይለዋል፤ እንዲሁም በ15 እና 16 ላይ ቅጣት አመጣለሁ።

15የግብፅ ምሽግ በሆነችው፣

በሲን ላይ መዓቴን አፈስሳለሁ፤

ስፍር ቍጥር የሌለውን የቴብስን ሕዝብ አጠፋለሁ።

16በግብፅ ላይ እሳት አነድዳለሁ፤

ሲን በጭንቅ ትናጣለች፤

ቴብስ በማዕበል ትወሰዳለች፤

ሜምፊስ በማያቋርጥ ጭንቀት ውስጥ ትገባለች።

17የሄልዮቱና30፥17 ዕብራይስጡ አዌን (ወይም ኦን) ይለዋል የቡባስቱ30፥17 ዕብራይስጡ ፊ ቢሴት ይላል ጕልማሶች፣

በሰይፍ ይወድቃሉ፤

ከተሞቹ ራሳቸውም ይማረካሉ።

18የግብፅን ቀንበር በምሰብርበት ጊዜ፣

በጣፍናስ ቀኑ ይጨልማል፤

ከዚያም የተኵራራችበት ብርታት ይንኰታኰታል።

በደመና ትሸፈናለች፤

መንደሮቿም ይማረካሉ።

19ስለዚህ በግብፅ ላይ ቅጣቴን አመጣለሁ፤

እነርሱም እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።’ ”

20በዐሥራ አንደኛው ዓመት፣ በመጀመሪያው ወር በሰባተኛው ቀን፣ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤ 21“የሰው ልጅ ሆይ፤ የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ ይፈወስ ዘንድ ክንዱ አልተጠገነም፤ ወይም ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም። 22ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በግብፅ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ደኅናውንና የተሰበረውን፣ ሁለቱንም ክንዶቹን እሰብራለሁ፤ ሰይፉም ከእጁ እንዲወድቅ አደርጋለሁ። 23ግብፃውያንን በሕዝቦች መካከል እበትናቸዋለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ። 24የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታለሁ፤ ሰይፌንም አስይዘዋለሁ፤ የፈርዖንን ክንድ ግን እሰብራለሁ፤ እርሱም በፊቱ ክፉኛ እንደ ቈሰለ ሰው ያቃስታል። 25የባቢሎንን ንጉሥ ክንድ አበረታለሁ፤ የፈርዖን ክንድ ግን ይዝላል፤ ሰይፌን በባቢሎን ንጉሥ እጅ ሳስይዝ፣ እርሱም ሲነቀንቀው፣ ያኔ እግዚአብሔር መሆኔን ያውቃሉ። 26በሕዝቦች መካከል እበትናቸዋለሁ፤ በአገሮችም መካከል እዘራቸዋለሁ፤ ከዚያም እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ያውቃሉ።”