Titu 3 – CRO & NASV

Knijga O Kristu

Titu 3:1-15

Činiti dobro

1Podsjećaj ih da se pokoravaju poglavarima i vlastima, da budu poslušni i spremni na svako dobro djelo. 2Neka ni o komu ružno ne govore, neka se ne svađaju i neka budu popustljivi, vrlo blagi prema svima.

3I mi smo nekoć bili nerazumni, nepokorni, zalutali u ropstvo raznih požuda i grešnih naslada. Živjeli smo u zlu i zavisti. Mrzili smo druge i oni su mrzili nas.

4Ali tada nam je Bog, naš Spasitelj, iskazao svoju dobrotu i ljubav. 5Spasio nas je, ali ne zbog dobrih djela koja smo činili, nego zbog svojega milosrđa. Oprao nas je od grijeha i dao nam da se rodimo u novi život po Svetome Duhu 6kojega je na nas obilno izlio zbog onoga što je za nas učinio Isus Krist, Spasitelj naš. 7Opravdao nas je svojom milošću i učinio baštinicima vječnoga života kojemu se nadamo. 8Sve što sam ti rekao je istina. Hoću da to uporno tvrdiš da se oni koji su povjerovali Bogu posvete vršenju djela ljubavi. To je svima dobro i korisno.

Pavlove završne napomene i pozdravi

9Kloni se budalastih prepirki oko rodoslovlja, svađa i ispraznih rasprava o židovskim zakonima jer je to posve nekorisno i nevrijedno. 10Izaziva li tko među vama razdor, dvaput ga opomeni. Ako ne posluša, nemojte više ništa s njim imati 11jer je pokvaren i griješi te tako sam sebe osuđuje.

12Kanim k tebi poslati Artemu ili Tihika. Čim stigne, požuri k meni u Nikopol jer sam ondje odlučio zimovati. 13Učini sve što možeš za pravnika Zenu i Apolona na putu. Pobrini se da imaju sve što im treba. 14Jer naši ljudi ne bi smjeli živjeti neplodnim životom. Moraju naučiti prednjačiti djelima ljubavi prema ljudima u potrebi.

15Svi koji su sa mnom pozdravljaju vas. Pozdravi vjernike koji nas vole.

Neka je Božja milost sa svima vama.

New Amharic Standard Version

ቲቶ 3:1-15

በጎ የሆነውን ማድረግ

1ሰዎች ለገዦችና ለባለሥልጣናት እንዲገዙ፣ እንዲታዘዙና መልካም የሆነውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስባቸው። 2እንዲሁም በማንም ላይ ክፉ እንዳይናገሩ፣ ሰላማውያን እንዲሆኑ፣ ለሰዎችም ሁሉ ከልብ የመነጨ ትሕትና እንዲያሳዩ አስገንዝባቸው።

3ቀደም ሲል እኛ ራሳችን ማስተዋል የጐደለን፣ የማንታዘዝ፣ የተታለልን፣ ለተለያየ ምኞትና ምቾት ባሪያ ሆነን የተገዛን ነበርን፤ እየተጣላንና እርስ በርስ እየተጠላላን በክፋትና በምቀኝነት እንኖር ነበር። 4ነገር ግን የአዳኛችን የእግዚአብሔር ቸርነትና ፍቅር በተገለጠ ጊዜ፣ 5ስላደረግነው የጽድቅ ሥራ ሳይሆን፣ ከምሕረቱ የተነሣ አዳነን። ያዳነንም ዳግም ልደት በሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ መታደስ ነው፤ 6ይህንም መንፈስ እግዚአብሔር በአዳኛችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእኛ ላይ አትረፍርፎ አፈሰሰው፤ 7ይኸውም በጸጋው ጸድቀን የዘላለምን ሕይወት ተስፋ ይዘን ወራሾች እንድንሆን ነው። 8ይህም የታመነ ቃል ነው። በእግዚአብሔር ያመኑቱ መልካሙን ነገር ለማድረግ ራሳቸውን አሳልፈው ይሰጡ ዘንድ እነዚህን ነገሮች አስረግጠህ እንድትናገር እፈልጋለሁ። ይህ መልካምና ለማንኛውም ሰው የሚጠቅም ነው።

9ነገር ግን ከንቱ ከሆነ ክርክርና ከትውልድ ሐረግ ቈጠራ፣ ከጭቅጭቅና ስለ ሕግ ከሚነሣ ጠብ ራቅ፤ ይህ ዋጋ ቢስና ከንቱ ነውና። 10መከፋፈል የሚያመጣን ሰው አንድ ጊዜ ምከረው፤ ለሁለተኛ ጊዜ አስጠንቅቀው፤ ከዚያ ካለፈ ከእርሱ ጋር አንዳች ነገር አይኑርህ። 11እንዲህ ዐይነቱ ሰው የሳተና ኀጢአተኛ ነው፤ ራሱንም እንደሚኰንን ዕወቅ።

የመጨረሻ ምክር

12አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወደ አንተ እንደ ላክሁ እኔ ወዳለሁበት ወደ ኒቆጵልዮን ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ ክረምቱን በዚያ ላሳልፍ ወስኛለሁ። 13ሕግ ዐዋቂውን ዜማስንና አጵሎስን በጕዟቸው ለመርዳት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ የሚያስፈልጋቸውንም ሁሉ አሟላላቸው።

14ከእኛ ወገን የሆኑት ለዕለት የሚያስፈልጋቸውን እንዲያገኙና ኑሯቸውም ፍሬ የሌለው እንዳይሆን ለመልካም ሥራ መትጋትን ይማሩ ዘንድ ይገባቸዋል።

15ከእኔ ጋር ያሉት ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

ከእምነት የተነሣ ለሚወድዱን ሰላምታ አቅርቡልን።

ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።