1 Nyakati 1 – NEN & NASV

Kiswahili Contemporary Version (Neno: Bibilia Takatifu)

1 Nyakati 1:1-54

Kumbukumbu Za Historia Kuanzia Adamu Hadi Abrahamu

(Mwanzo 5:1-32; 10:1-32; 11:10-26)

Adamu Hadi Wana Wa Noa

11:1 Mwa 5:1-32; Lk 3:36-38Adamu, Sethi, Enoshi, 21:2 Mwa 5:9; 5:12; 5:15Kenani, Mahalaleli, Yaredi, 31:3 Mwa 5:18; Yud 14; Mwa 5:21; 5:25; 5:29Enoki, Methusela, Lameki, Noa.

41:4 Mwa 6:10; 10:1; 5:32Wana wa Noa walikuwa:

Shemu, Hamu na Yafethi.

Wana Wa Yafethi

5Wana wa Yafethi walikuwa:

Gomeri, Magogu, Madai, Yavani, Tubali, Mesheki na Tirasi.

6Wana wa Gomeri walikuwa:

Ashkenazi, Rifathi na Togarma.

7Wana wa Yavani walikuwa:

Elisha, Tarshishi, Kitimu na Rodanimu.

Wana Wa Hamu

81:8 Mwa 16:10Wana wa Hamu walikuwa:

Kushi, Misraimu,1:8 Yaani Misri. Putu na Kanaani.

9Wana wa Kushi walikuwa:

Seba, Havila, Sabta, Raama na Sabteka.

Wana wa Raama walikuwa:

Sheba na Dedani.

101:10 Mwa 10:8, 13Kushi akamzaa

Nimrodi, ambaye alikua akawa mtu shujaa katika nchi.

11Misraimu akawazaa:

Waludi, Waanami, Walehabi, Wanaftuhi, 121:12 Mwa 10:14; Kum 2:23; Yer 47:4; Amo 9:7Wapathrusi, Wakasluhi (hao ndio asili ya Wafilisti) na Wakaftori.

13Wana wa Kanaani walikuwa:

Sidoni, mzaliwa wake wa kwanza, na Hethi, 14Wayebusi, Waamori, Wagirgashi, 15Wahivi, Waariki, Wasini, 16Waarvadi, Wasemari na Wahamathi.

Wana Wa Shemu

171:17 Mwa 9:23-26; 10:22; 11:10Wana wa Shemu walikuwa:

Elamu, Ashuru, Arfaksadi, Ludi na Aramu.

Wana wa Aramu walikuwa:

Usi, Huli, Getheri na Mesheki.

18Arfaksadi akamzaa Shela,

Shela akamzaa Eberi.

19Eberi alipata wana wawili:

Mmoja wao aliitwa Pelegi,1:19 Pelegi maana yake Mgawanyiko. kwa kuwa wakati wake dunia iligawanyika; nduguye aliitwa Yoktani.

20Wana wa Yoktani walikuwa:

Almodadi, Shelefu, Hasarmawethi, Yera, 21Hadoramu, Uzali, Dikla, 22Obali, Abimaeli, Sheba, 23Ofiri, Havila na Yobabu. Wote hawa walikuwa wana wa Yoktani.

241:24 Mwa 10:21-29; Lk 3:34-36Wana wa Shemu walikuwa Arfaksadi, Shela,

251:25 Mwa 11:15; Hes 24:24; Lk 3:35Eberi, Pelegi, Reu,

26Serugi, Nahori, Tera,

271:27 Mwa 17:5; 2Nya 20:7; Isa 41:8; 51:2; Rum 4:16Tera akamzaa Abramu (yaani, Abrahamu).

Jamaa Ya Abrahamu

281:28 Mwa 21:2-3; 16:11, 15Abrahamu alikuwa na wana wawili:

Isaki na Ishmaeli.

Wazao Wa Hagari

(Mwanzo 25:12-16)

291:29 Mwa 25:13-26Hawa ndio waliokuwa wazao wa Hagari:

Nebayothi mzaliwa wa kwanza wa Ishmaeli, Kedari, Adbeeli, Mibsamu, 30Mishma, Duma, Masa, Hadadi, Tema, 31Yeturi, Nafishi na Kedema. Hao ndio wana wa Ishmaeli.

Wazao Wa Ketura

321:32 Mwa 22:24; 10:7Wana waliozaliwa na Ketura suria wa Abrahamu walikuwa:

Zimrani, Yokshani, Medani, Midiani, Ishbaki na Shua.

Wana wa Yokshani walikuwa:

Sheba na Dedani.

33Wana wa Midiani walikuwa:

Efa, Eferi, Hanoki, Abida na Eldaa.

Wote hao walikuwa wa uzao wa Ketura.

Wazao Wa Sara

341:34 Lk 3:34; Mwa 21:2-3; Mdo 7:8; Mwa 18:5; 25:25-26Abrahamu alikuwa baba wa Isaki.

Wana wa Isaki walikuwa:

Esau na Israeli.

Wana Wa Esau

(Mwanzo 36:1-19)

351:35 Mwa 36:19; 36:4; Kum 2:22; Rum 9:13; Ebr 12:16; Mal 1:2-3Wana wa Esau walikuwa:

Elifazi, Reueli, Yeushi, Yalamu na Kora.

361:36 Kut 17:14; Mwa 36:11Wana wa Elifazi walikuwa:

Temani, Omari, Sefo, Gatamu na Kenazi;

Elifazi kwa Timna akamzaa Amaleki.

371:37 Mwa 36:17Wana wa Reueli walikuwa:

Nahathi, Zera, Shama na Miza.

Watu Wa Seiri Waliokuwa Edomu

(Mwanzo 36:20-30)

381:38 Mwa 36:20Wana wa Seiri walikuwa:

Lotani, Shobali, Sibeoni, Ana, Dishoni, Eseri na Dishani.

391:39 Mwa 36:22Wana wa Lotani walikuwa wawili:

Hori na Homamu. Lotani alikuwa na dada yake aliyeitwa Timna.

401:40 Mwa 36:2Wana wa Shobali walikuwa:

Alvani,1:40 Maandishi ya Kiebrania yanamwita Alian. Manahathi, Ebali, Shefo na Onamu.

Wana wa Sibeoni walikuwa:

Aiya na Ana.

411:41 Mwa 36:25-26Mwana wa Ana alikuwa:

Dishoni.

Nao wana wa Dishoni walikuwa:

Hemdani, Eshbani, Ithrani na Kerani.

42Wana wa Eseri walikuwa:

Bilhani, Zaavani na Akani.

Wana wa Dishani walikuwa:

Usi na Arani.

Watawala Wa Edomu

(Mwanzo 36:31-43)

431:43 Mwa 36:31; 49:10Hawa ndio wafalme waliotawala Edomu kabla hajatawala mfalme yeyote wa Waisraeli:

Bela mwana wa Beori, ambaye mji wake ni Dinhaba.

44Bela alipofariki, Yobabu mwana wa Zera kutoka Bosra akawa mfalme baada yake.

451:45 Mwa 36:11Yobabu alipofariki, Hushamu kutoka nchi ya Watemani akawa mfalme baada yake.

461:46 1Fal 11:14Hushamu alipofariki, Hadadi mwana wa Bedadi, aliyeshinda Midiani katika nchi ya Moabu, akawa mfalme baada yake. Mji wake uliitwa Avithi.

47Hadadi alipofariki, Samla kutoka Masreka akawa mfalme baada yake.

481:48 Mwa 36:37Samla alipofariki, Shauli kutoka Rehobothi ngʼambo ya Mto Frati, akawa mfalme baada yake.

49Shauli alipofariki, Baal-Hanani mwana wa Akbori akawa mfalme baada yake.

501:50 Mwa 36:39Baal-Hanani alipofariki, Hadadi akawa mfalme baada yake. Mji wake uliitwa Pau, na mkewe aliitwa Mehetabeli binti Matredi, binti Me-Zahabu. 511:51 Mwa 36:40; Kut 15:15Naye Hadadi pia akafa.

Wakuu wa Edomu walikuwa:

Timna, Alva, Yethethi, 52Oholibama, Ela, Pinoni, 53Kenazi, Temani, Mibsari, 54Magdieli na Iramu. Hao ndio wakuu wa makabila ya Edomu.

New Amharic Standard Version

1 ዜና መዋዕል 1:1-54

ከአዳም እስከ አብርሃም ያለው የትውልድ ሐረግ እስከ ኖኀ ልጆች

1አዳም፣ ሴት፣ ሄኖስ፣

2ቃይናን፣ መላልኤል፣ ያሬድ፣

3ሄኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜሕ፣ ኖኅ።

4የኖኅ ወንዶች ልጆች1፥4 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ዕብራይስጡ ግን፣ የኖኀ ወንዶች ልጆች የሚለውን አይጨምርም።፤ ሴም፣ ካም፣ ያፌት።

ያፌታውያን

1፥5-7 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥2-5

5የያፌት ወንዶች ልጆች፤1፥5 ወንዶች ልጆች ማለት ዘር ወይም ሕዝብ ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ6-10፤ 17 እና 20

ጋሜር፣ ማጎግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ፣ ቴራስ።

6የጋሜር ወንዶች ልጆች፤

አስከናዝ፣ ሪፋት፣ ቴርጋማ።

7የያዋን ወንዶች ልጆች፤

ኤሊሳ፣ ተርሴስ፣ ኪቲም፣ ሮድኢ።

ካማውያን

1፥8-16 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥6-20

8የካም ወንዶች ልጆች፤

ኵሽ፣ ምጽራይም፣1፥8 ግብፅ ናት፤ እንዲሁም ቍ11 ፉጥ፣ ከነዓን።

9የኵሽ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማ፣ ሰብቃታ።

የራዕማ ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

10ኵሽ ናምሩድን ወለደ፤

እርሱም በምድር ላይ የመጀመሪያው ኀያል ጦረኛ ሆነ።

11ምጽራይም የሉዲማውያን፣ የዐናማውያን፣ የላህባማውያን፣ የነፍተሂማውያን፣ 12የፈትሩሲማውያን፣ የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂ ማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት1፥12 አባት ማለት ቅድመ አያት ወይም እንጅላት ወይም መሠረት ማለት ነው፤ እንዲሁም ቍ16 ነው።

13ከነዓን የበኵር ልጁ የሆነው የሲዶን እንዲሁም የኬጢያውያን፣ 14የኢያቡሳውያን፣ የአሞራውያን፣ የጌርጌሳውያን፣ 15የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣ 16የአራዴዎያውያን፣ የሰማርያውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነው።

ሴማውያን

1፥17-23 ተጓ ምብ – ዘፍ 10፥21-3111፥10-27

17የሴም ወንዶች ልጆች፤

ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።

የአራም ወንዶች ልጆች፤1፥17 ወይም፣ የሲዶናውያን አለቃ

ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤

ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤

በዘመኑ ምድር ስለ ተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ1፥19 ፋሌቅ ማለት መከፈል ማለት ነው ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20ዮቅጣንም፣

አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣ 21ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣ 22ዖባልን፣1፥22 አንዳንድ የዕብራይስጥ ቅጆችና የሱርስቱ ትርጕም (እንዲሁም ዘፍ 10፥28 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማል፤ ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ዒባል ይላሉ። አቢማኤልን፣ ሳባን፣ 23ኦፊርን፣ ኤውላጥን፣ ዮባብን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው።

24ሴም፣ አርፋክስድ1፥24 ዕብራይስጡ ከዚህ ጋር ይስማማል፤ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ቅጆች ግን፣ አርፋክስድ፣ ቃይንም ይላሉ (የዘፍ 11፥10 ማብ ይመ)።፣ ሳላ፣

25ዔቦር፣ ፋሌቅ፣ ራግው፣

26ሴሮሕ፣ ናኮር፣ ታራ፣

27እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

የአብርሃም ቤተ ሰብ

28የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይስሐቅ፣ እስማኤል።

የአጋር ዘሮች

1፥29-31 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥12-16

29የእነዚህ ዘሮች የሚከተሉት ናቸው፤

የእስማኤል በኵር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብዳኤል፣ መብሳም፣ 30ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣ 31ኢጡር፣ ናፌስ፣ ቄድማ፤

እነዚህ የእስማኤል ወንዶች ልጆች ናቸው።

የኬጡራ ዘሮች

1፥32-33 ተጓ ምብ – ዘፍ 25፥1-4

32የአብርሃም ቁባት ኬጡራ የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች ዘምራን፣ ዮቅሳን፣ ሜዳን፣ ምድያም፣ የስቦቅና፣ ስዌሕ ናቸው።

የዮቅሳን ወንዶች ልጆች፤

ሳባ፣ ድዳን።

33የምድያም ወንዶች ልጆች፤

ጌፌር፣ ዔፌር፣ ሄኖኅ፣ አቢዳዕ፣ ኤልዳዓ፤

እነዚህ ሁሉ የኬጡራ ዘሮች ናቸው።

የሣራ ዘሮች

1፥35-37 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥10-14

34አብርሃም ይስሐቅን ወለደ።

የይስሐቅ ወንዶች ልጆች፤

ዔሳው፣ እስራኤል።

የዔሳው ወንዶች ልጆች

35የዔሳው ወንዶች ልጆች፤

ኤልፋዝ፣ ራጉኤል፣ የዑስ፣ የዕላም፣ ቆሬ።

36የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች፤

ቴማን፣ ኦማር፣ ስፎ1፥36 ብዙ የዕብራይስጥ ቅጆች፣ አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞችና የሱርስቱ ቅጅ (እንዲሁም ዘፍ 36፥11 ይመ) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ጾፊ ይላሉ፣ ጎቶም፣

ቄኔዝ፣ ቲምናዕ፣ አማሌቅ።

37የራጉኤል ወንዶች ልጆች፤

ናሖት፣ ዛራ፣ ሣማ፣ ሚዛህ።

በኤዶም የሚኖሩ የሴይር ሰዎች

1፥38-42 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥20-28

38የሴይር ወንዶች ልጆች፤

ሎጣን፣ ሦባል፣ ጽብዖን፣ ዓና፣ ዲሶን፣ ኤጽር፣ ዲሳን።

39የሎጣን ወንዶች ልጆች፤

ሖሪ፣ ሄማም፤ ቲሞናዕ የሎጣን እኅት ነበረች።

40የሦባል ወንዶች ልጆች፤

ዓልዋን፣ ማኔሐት፣ ዔባል፣ ስፎ፣ አውናም።

የጽብዖን ወንዶች ልጆች፤

አያ፣ ዓና።

41የዓና ወንድ ልጅ፤

ዲሶን።

የዲሶን ወንዶች ልጆች፤

ሔምዳን1፥41 ብዙ የዕብራይስጥና አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ትርጕሞች (እንዲሁም ዘፍ 36፥26) ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ቅጆች ግን፣ ሐምራን ይላሉ።፣ ኤስባን፣ ይትራን፣ ክራን።

42የኤጽር ወንዶች ልጆች፤

ቢልሐን፣ ዛዕዋን፣ ዓቃን።

የዲሳን ወንዶች ልጆች፤

ዑፅ፣ አራን።

የኤዶምያስ ነገሥታት

1፥43-54 ተጓ ምብ – ዘፍ 36፥31-43

43በእስራኤል አንድም ንጉሥ ገና ሳይነግሥ1፥43 ወይም፣ እስራኤላዊ የሆነ ንጉሥ ገና በእነርሱ ላይ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤

የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ ከተማዪቱም ዲንሃባ ትባል ነበር።

44ባላቅ ሲሞትም የባሶራ ሰው የሆነው የዛራ ልጅ ኢዮባብ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

45ኢዮባብ ሲሞት የቴማን አገር ሰው የሆነው ሑሳም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

46ሑሳም ሲሞት በሞዓብ ምድር ምድያምን ድል ያደረገው የባዳድ ልጅ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። የከተማዪቱም ስም ዓዊት ተባለ።

47ሃዳድም ሲሞት የመሥሬቃ ሰው የሆነው ሠምላ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

48ሠምላም ሲሞት በወንዙ1፥48 ምናልባት ኤፍራጥስን ነው። አጠገብ ያለችው የረሚቦት ሰው የሆነው ሳኡል በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

49ሳኡልም ሲሞት የዓክቦር ልጅ የሆነው በኣልሐናንም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

50በኣልሐናን ሲሞት ሀዳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። ከተማውም ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱ መሄጣብኤል ትባላለች፤ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች። 51ሀዳድም ሞተ።

ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤

ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣ 52አህሊባማ፣ ኤላ፣ ፊኖን፣ 53ቄኔዝ፣ ቴማን፣ ሚብሳር፣ 54መግዲኤል፣ ዒራም።

እነዚህ የኤዶም አለቆች ነበሩ።