ኢዮብ 17 – NASV & KLB

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 17:1-16

1መንፈሴ ደክሟል፣

ዘመኔ ዐጥሯል፤

መቃብርም ተዘጋጅቶልኛል።

2አላጋጮች ከብበውኛል፤

ትኵረቴም ትንኰሳቸው ላይ ነው።

3“እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ተያዥ ሁነኝ፤

ከአንተ ሌላ ዋስ የሚሆነኝ ማን አለ?

4እንዳያስተውሉ ልባቸውን ይዘሃል፤

ስለዚህ ድል አትሰጣቸውም።

5ለጥቅም ሲል ወዳጁን የሚያወግዝ፣

የልጆቹ ዐይን ይታወራል።

6“እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ መተረቻ፣

ፊቱ ላይ የሚተፋበት ሰውም አደረገኝ።

7ዐይኔ ከሐዘን የተነሣ ፈዘዘ፤

መላ አካሌም እንደ ጥላ ሆነ።

8ቅኖች በዚህ ነገር ይደነግጣሉ፤

ንጹሓንም በዐመፀኞች ላይ ይነሣሉ።

9ጻድቃን ግን በያዙት መንገድ ይጸናሉ፤

ንጹሕ እጅ ያላቸውም እየበረቱ ይሄዳሉ።

10“ነገር ግን እናንተ ሁላችሁ፣ እስቲ ተመልሳችሁ እንደ ገና ሞክሩ!

ከመካከላችሁ አንድም ጠቢብ አላገኝም።

11ዕድሜዬ ዐለቀ፤ ዕቅዴም ከሸፈ፤

የልቤም ሐሳብ ከንቱ ሆነ።

12እነዚህ ሰዎች ሌሊቱን ወደ ቀን ይለውጣሉ፤

ጨልሞም እያዩ፣ ‘ብርሃን ቀርቧል’ ይላሉ።

13ተስፋ የማደርገው ቤት መቃብር17፥13 በዕብራይስጡ፣ ሲኦል ይላል። ብቻ ከሆነ፣

መኝታዬንም በጨለማ ካነጠፍሁ፣

14መበስበስን፣ ‘አንተ አባቴ ነህ፤’

ትልንም፣ ‘አንቺ እናቴ’ ወይም ‘እኅቴ ነሽ’ ካልሁ፣

15ታዲያ፣ የእኔ ተስፋ ወዴት ነው?

ተስፋዬን የሚያይልኝስ ማን ነው?

16ወደ ሞት17፥16 በዕብራይስጡ፣ ሲኦል ይላል። ደጅ ይወርዳልን?

አብረንስ ወደ ትቢያ እንሄዳለንን?”

Korean Living Bible

욥기 17:1-16

1“기운이 쇠하여 거의 죽게 된 나에게 기다리는 것은 무덤뿐이다.

2나를 조롱하는 자들이 내 주위에 있으니 내 눈이 항상 그들의 적개심을 보게 되는구나.

3“하나님이시여, 나에게 죄가 없음을 보증해 주소서. 주 외에 누가 나의 보증인이 되겠습니까?

4주께서 저들의 마음을 가리워 깨닫지 못하게 하셨습니다. 그러므로 저들이 이겨 뽐내지 못하게 하소서.

5뇌물을 받고 친구를 배신하면 그 자녀들의 눈이 먼다는 속담이 있습니다.

6“하나님이 나를 모든 사람들에게 웃음거리가 되게 하시므로 그들이 내 얼굴에 침을 뱉는구나.

7근심 때문에 나는 눈마저 어두워지고 내 팔다리는 그림자같이 되었다.

8정직한 사람들이 나를 보고 놀라며 죄 없는 자들이 경건치 않은 자들에게 분개하는구나.

9그러므로 의롭게 사는 사람은 17:9 또는 ‘그 길을 독실히 행하고’계속 착실하게 살 것이며 17:9 또는 ‘손이’마음이 깨끗한 자는 점점 힘을 얻게 될 것이다.

10“너희는 제발 내 앞에서 사라져다오. 너희 중에서는 지혜로운 자를 찾을 수가 없다.

11나에게 좋은 시절은 다 지나가고 나의 희망도 사라졌으며 내 마음의 소원도 좌절되고 말았다.

12너희는 밤을 낮처럼 생각하여 흑암 가운데 있으면서도 빛이 가깝다고 말하는구나.

13-14내가 만일 17:13-14 히 ‘스올’죽은 자의 세계로 내려가 흑암 가운데 누워 무덤을 보고 내 아버지라 부르며 구더기를 보고 내 어머니요 내 자매라고 부른다면

15나의 희망이 어디 있겠으며 누가 내 희망을 보겠느냐?

16내가 죽으면 내 희망도 죽음의 문까지 내려가 나와 함께 흙 속에 묻혀 버리고 말 것이다.”