ሮሜ 16 – NASV & CRO

New Amharic Standard Version

ሮሜ 16:1-27

የግል ሰላምታ

1በክንክራኦስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ16፥1 ወይም ዲያቈን የሆነችውን እኅታችንን ፌቤንን ዐደራ እላችኋለሁ። 2ለቅዱሳን ተገቢ በሆነው አቀባበል በጌታ እንድትቀበሏትና ከእናንተም የምትፈልገውን ማንኛውንም ርዳታ እንድታደርጉላት አሳስባችኋለሁ፤ ለብዙ ሰዎችና ለእኔም ጭምር ታላቅ ድጋፍ ነበረችና።

3በክርስቶስ ኢየሱስ አብረውኝ ለሚያገለግሉት ለጵርስቅላና16፥3 በግሪኩ ጰርስቃ የጵርስቅላ ተለዋጭ ስም ነው። ለአቂላ ሰላምታ አቅርቡልኝ። 4እነርሱም ለእኔ ሲሉ ሕይወታቸውን ለዐደጋ አጋልጠው ሰጡ፤ እኔ ብቻ ሳልሆን የአሕዛብ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ያመሰግኗቸዋል።

5በእነርሱ ቤት ላለች ቤተ ክርስቲያንም ሰላምታ አቅርቡልኝ።

ከእስያ አገር ለመጀመሪያ ወደ ክርስቶስ ለተመለሰው፣ ለወዳጄ ለአጤኔጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

6ለእናንተ ብዙ ለደከመችው ለማርያ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

7ከእኔ ጋር ታስረው ለነበሩት ዘመዶቼ ለአንዲራኒቆንና ለዩልያን ሰላምታ አቅርቡልኝ፤ እነርሱ በሐዋርያት መካከል ስመጥሮችና በክርስቶስ በማመንም እኔን የቀደሙ ናቸው።

8በጌታ ለምወድደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

9በክርስቶስ አብሮን ለሚሠራው ለኢሩባኖንና ለውድ ወዳጄ ለስንጣክን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

10በክርስቶስ ያለው እምነቱ ተፈትኖ ለተመሰገነው ለኤጤሌን ሰላምታ አቅርቡልኝ፤

ከአርስጣባሉ ቤተ ሰብ ለሆኑትም ሰላምታ አቅርቡልኝ።

11ለዘመዴ ለሄሮድዮና ሰላምታ አቅርቡልኝ፤

በጌታ ላሉት ለንርቀሱ ቤተ ሰቦች ሰላምታ አቅርቡልኝ።

12በጌታ ሆነው በትጋት ለሚሠሩት ሴቶች፣ ለፕሮፊሞናና ለጢሮፊሞሳ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

በጌታ ሆና እጅግ ለደከመችው ለሌላዋ ሴት፣ ለተወደደችው ለጠርሲዳ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

13በጌታ ለተመረጠው ለሩፎንና የእኔም እናት ለሆነችው ለእናቱ ሰላምታ አቅርቡልኝ።

14ለአስቀሪጦንና ለአፍለሶንጳ፣ ለሄሮሜን፣ ለጳጥሮባን፣ ለሄርማን፣ ከእነርሱም ጋር ላሉት ወንድሞች ሰላምታ አቅርቡልኝ።

15ለፍሌጎን፣ ለዩልያ፣ ለኔርያና ለእኅቱ፣ እንዲሁም ለአልንጦን፣ ከእነርሱም ጋር ላሉት ቅዱሳን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

16በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።

የክርስቶስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

17ወንድሞች ሆይ፤ መለያየትን ከሚፈጥሩትና የተማራችሁትን ትምህርት በመቃወም በጕዟችሁ መሰናክል ከሚያደርጉት እንድትጠነቀቁ አሳስባችኋለሁ፤ ከእነርሱም ራቁ። 18እንደ እነዚህ ያሉት ሰዎች የሚያገለግሉት ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ሳይሆን የራሳቸውን ሆድ ነው። በለሰለሰ አንደበታቸውና በሽንገላ የዋሆችን ያታልላሉ። 19የእናንተን ታዛዥነት ሁሉም ሰምተዋል፤ በዚህም እኔ እጅግ ተደስቻለሁ። ሆኖም በጎ ስለ ሆነው ነገር ጥበበኞች፣ ክፉ ስለ ሆነውም የዋሆች እንድትሆኑ እፈልጋለሁ።

20የሰላም አምላክ፣ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል።

የጌታችን የኢየሱስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።

21አብሮኝ የሚሠራው ጢሞቴዎስ፣ እንዲሁም ዘመዶቼ የሆኑት ሉቂዮስ፣ ኢያሶንና ሱሲጴጥሮስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

22ይህን መልእክት የጻፍሁት እኔ ጤርጥዮስ፣ በጌታ ሰላምታ አቀርብላችኋለሁ።

23በመልካም መስተንግዶው እኔና በዚህ የምትገኘዋ መላዋ ቤተ ክርስቲያን ደስ የምንሰኝበት ጋይዮስ፣ ሰላምታ ያቀርብላችኋል።

የከተማዪቱ ግምጃ ቤት ሹም የሆነው ኤርስጦስ፣ ወንድማችንም ቍአስጥሮስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

24የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።16፥24 ቍጥር 24 የሚገኘው በአንዳንድ ቅጆች ብቻ ነው።

25-26በዘላለማዊ አምላክ ትእዛዝ ሕዝቦች ሁሉ አምነው እንዲታዘዙ፣ በነቢያት መጻሕፍት አሁን በተገለጠው፣ ላለፉት ረዥም ዘመናት ተሰውሮ በነበረው ምስጢር መገለጥ መሠረት፣ በአስተማርሁት ወንጌልና በኢየሱስ ክርስቶስ መሰበክ ሊያጸናችሁ ለሚችለው፣ 27እርሱ ብቻ ጥበበኛ ለሆነ አምላክ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።

Knijga O Kristu

Rimljanima 16:1-27

Pozdravi prijateljima

1Preporučam vam našu sestru Febu, koja služi Crkvi u Kenhreji, i ona će uskoro doći k vama. 2Primite ju u Gospodinu kako dolikuje svetima i pomozite joj u svemu što od vas zatreba jer je i ona pomogla mnogima, pa i meni.

3Pozdravite Prisku i Akvilu. Radili su sa mnom na Kristovu djelu. 4Izložili su pogibelji vlastiti život za mene. Nisam im zato zahvalan samo ja već i sve crkve pogana.

5Pozdravite Crkvu koja se sastaje u njihovu domu. Pozdravite mi dragoga prijatelja Epeneta, koji je prvi postao kršćaninom u Aziji.

6Pozdravite i Mariju, koja se toliko trudila za vas.

7Pozdravite moje sunarodnjake Andronika i Junija, koji su sa mnom bili u zatvoru. Ugledni su među apostolima i prije mene su postali kršćanima.

8Pozdravite Amplijata, dragoga brata u Gospodinu.

9Pozdravite Urbana, mojega suradnika u Kristu, i dragoga Staha.

10Pozdravite Apela, prokušanoga u Kristu.

Pozdravite Aristobulove ukućane.

11Pozdravite mojega sunarodnjaka Herodiona.

Pozdravite sve kršćane u Narcisovu domu.

12Pozdravite Trifenu i Trifozu, koje marljivo rade za Gospodina. Pozdravite dragu Persidu, koja se mnogo trudila u Gospodinu.

13Pozdravite Rufa, kojega je Gospodin odabrao da bude njegov, i Rufovu majku, koja je i meni bila poput majke.

14Pozdravite Asinkrita, Flegonta, Herma, Patrobu, Hermu i ostalu braću koja su s njima.

15Pozdravite Filologa, Juliju, Nereja i njegovu sestru, te Olimpu i sve svete koji su s njima.

16Pozdravite jedni druge svetim cjelovom. Sve Kristove crkve šalju vam pozdrave.

Posljednje upute

17Čuvajte se, braćo i sestre, onih koji potiču razdore i sablažnjuju ljude šireći učenje suprotno onomu koje ste prihvatili. Klonite se takvih. 18Takvi ne služe našemu Gospodinu Kristu, već vlastitom probitku. Ugodnim i laskavim riječima zavode srca nedužnih ljudi. 19Ali svi znaju da ste vi poslušni Gospodinu. To me silno raduje. Zato hoću da budete mudri i prepoznate dobro te da ostanete nedužni od zla. 20Bog mira će uskoro satrti Sotonu pod vašim nogama. Neka je milost našega Gospodina Isusa Krista s vama!

21Pozdravljaju vas moj suradnik Timotej te moji sunarodnjaci Lucije, Jason i Sosipater.

22Pozdravljam vas i ja, Tercije, koji vam pišem ovo pismo umjesto Pavla.

23Pozdravlja vas Gaj, koji je u svoj dom primio i mene i cijelu Crkvu. Pozdravljaju vas gradski blagajnik Erast i brat Kvart.16:23 U nekim rukopisima slijedi i 24. stih: Neka milost našega Gospodina Isusa Krista bude sa svima vama! Amen.

25Bog vas može ojačati, baš kao što kaže Radosna vijest. To je poruka o Isusu Kristu i o njegovu naumu, koja je bila otajstvom od početka vremena. 26Ali sada je ta poruka, kao što je pretkazano u zapisima proroka i kao što je Bog zapovjedio, posvuda obznanjena svim narodima da mogu povjerovati u Krista i biti mu poslušni. 27Bogu, koji je jedini mudar, neka je slava uvijeke po Kristu Isusu. Amen.