መዝሙር 52 – NASV & CARS

New Amharic Standard Version

መዝሙር 52:1-9

መዝሙር 52

የክፉዎች ዕጣ ፈንታ

ለመዘምራን አለቃ፤ ኤዶማዊው ዶይቅ ወደ ሳኦል መጥቶ፣ “ዳዊት ወደ አቢሜሌክ ቤት መጥቷል” ብሎ በነገረው ጊዜ፤ የዳዊት52 ርእሱ ምናልባት የመዝሙሩን ሁኔታ የሚያሳይ ሊሆን ይችላል። ትምህርት።

1ኀያል ሆይ፤ በክፋት ለምን ትኵራራለህ?

አንተ በእግዚአብሔር ዐይን የተናቅህ፣

እንዴትስ ዘወትር ትታበያለህ?

2አንተ ማታለልን ሥራዬ ብለህ የያዝህ፤

አንደበትህ እንደ ሰላ ምላጭ፣

ጥፋትን ያውጠነጥናል።

3ከበጎ ነገር ይልቅ ክፋትን፣

እውነትን ከመናገር ይልቅ ሐሰትን ወደድህ። ሴላ

4አንተ አታላይ አንደበት ሆይ፤

ጐጂ ቃላትን ሁሉ ወደድህ!

5እግዚአብሔር ግን ለዘላለም

ያንኰታኵትሃል፤

ይነጥቅሃል፤ ከድንኳንህም መንጥቆ ያወጣሃል፤

ከሕያዋንም ምድር ይነቅልሃል። ሴላ

6ጻድቃን ይህን አይተው ይፈራሉ፤

እንዲህ እያሉም ይሥቁበታል፤

7“እግዚአብሔርን መጠጊያ ያላደረገ፣

ነገር ግን በሀብቱ ብዛት የተመካ፣

በክፋቱም የበረታ፣

ያ ሰው እነሆ!”

8እኔ ግን በእግዚአብሔር ቤት፣

እንደ ለመለመ የወይራ ዛፍ ነኝ፤

ከዘላለም እስከ ዘላለም፣

በእግዚአብሔር ምሕረት እታመናለሁ።

9ስላደረግኸው ነገር ለዘላለም አመሰግንሃለሁ፤

ስምህ መልካም ነውና፣ ስምህን ተስፋ አደርጋለሁ፤

በቅዱሳንም መካከል አመሰግንሃለሁ።

Священное Писание

Забур 52:1-7

Песнь 52

(Заб. 13)

1Дирижёру хора. Под махалат52:1 Махалат – неизвестный термин, обозначающий музыкальный инструмент (возможно, свирель) или мотив.. Наставление Давуда.

2Говорят безумцы в сердце своём:

«Нет Всевышнего».

Они развратились, гнусны их дела;

нет делающего добро.

3Всевышний взирает с небес на людей,

чтобы увидеть, есть ли понимающий,

ищущий Всевышнего.

4Все отвернулись от Всевышнего,

все, как один, развратились;

нет делающего добро,

нет ни одного.

5Неужели не вразумятся делающие зло –

те, кто поедает мой народ, как хлеб,

и Всевышнего не призывает?

6Их охватит страх там,

где нечего бояться.

Всевышний разметает кости ополчающихся на тебя;

ты посрамишь их,

потому что Всевышний отверг их.

7Да придёт с Сиона спасение Исраилу!

Когда Всевышний восстановит Свой народ,

пусть ликуют потомки Якуба и радуется Исраил!