መዝሙር 117 – NASV & NUB

New Amharic Standard Version

መዝሙር 117:1-2

መዝሙር 117

የምስጋና ጥሪ

1አሕዛብ ሁላችሁ፤ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤

ሕዝቦችም ሁሉ፤ በምስጋና ከፍ ከፍ አድርጉት፤

2እርሱ ለእኛ ያሳየው ምሕረት ታላቅ ነውና፤

የእግዚአብሔርም ታማኝነት ጸንቶ ይኖራል።

ሃሌ ሉያ።117፥2 አንዳንዶች እግዚአብሔር ይመስገን ይላሉ።

Swedish Contemporary Bible

Psaltaren 117:1-2

Psalm 117

Uppmaning till alla folk att prisa Herren

1Prisa Herren, alla nationer!

Lova honom, alla folk,

2för hans nåd mot oss är stor,

och Herrens trofasthet varar i evighet.

Halleluja!