民数記 24 – JCB & NASV

Japanese Contemporary Bible

民数記 24:1-25

24

1バラムは、主がイスラエル人を祝福することがもうよくわかっていたので、これまでのように、わざわざ主に会おうとはしませんでした。その代わり、すぐさまイスラエル人の宿営を眺めに行きました。 2見ると、部族ごとに一まとまりになった天幕の列が、平原を横切って、はるかかなたまで延びています。

その時、神の霊がバラムに下り、 3-9こう預言しました。

「ベオルの子バラムが知っていることは、こうだ。

私は目のよく見える者。

私は神のことばを聞き、

全能の神がお見せくださったものを見た。

神の前にひれ伏すと、

それまで見えなかったものが見えるようになった。

ああ、イスラエルはやがて繁栄し、大いに祝福される。

緑に覆われた谷間のように、家々は建ち並び、

川辺の豊かな果樹園のように、

主が植えたかぐわしいアロエのように、

川のそばに植えた杉の木のように、

水を吸って大きくなり、

ますます領地を広げていく。

彼らの王はアガグよりも偉大で、

人々は口々にイスラエルのすばらしさを褒める。

神は彼らをエジプトから連れ出された。

イスラエルは野牛のように強く、

敵対する国々をことごとく滅ぼす。

敵をさんざん打ち負かし、雨あられと矢を射かける。

ライオンのようにうずくまり、眠っているイスラエル。

だれがその目を覚まさせられよう。

イスラエルを祝福する人は幸せになり、

のろう人は不幸になる。」

10あまりのことばに、王は怒りに身を震わせ、もうたくさんだとばかりに声を荒げて言いました。「いいかげんにしろ! おまえを呼んだのは、やつらをのろわせるためだ。それが口を開けば祝福ばかりだ。それも一度や二度でなく、三度もだ。 11もうよい、とっとと国へ帰れ。手厚くもてなすつもりだったが、主がじゃまだてするのではどうにもならぬ。」

12-13「王様、あの時、使いの方に、『たとえ金銀で飾り立てた宮殿を頂いても、神様のおことばには背けません。勝手に自分の考えを言うわけにはまいりません。ただ神様の言われることだけを申し上げましょう』と念を押したはずです。 14おっしゃるとおり、帰らせていただきます。しかしその前に、お国がこれからどんな目に会うか申し上げましょう。」

15-19バラムは王に預言しました。

「ベオルの子バラムが知っていることは、こうだ。

私は目のよく見える者。

私は神のことばを聞き、その考えを知り、

そのなさることを見た。

神の前にひれ伏すと、目が見えるようになり、

イスラエルの将来が見通せた。

いつか、ずっと先、

イスラエルから一つの星が輝き出る。

一人の王が起こり、モアブ人を打ち破り、

セツの子孫を滅ぼす。

エドムとセイルの全土は、イスラエルのものとなる。

イスラエルは向かうところ敵なく、

その全地を治め、町々を滅ぼす。」

20このあとバラムは、アマレク人の住む地方を見渡して預言しました。

「これまで最も強国だったアマレク。

そのアマレクもやがて滅びる。」

21-22次に、ケニ人の国を見渡して言いました。

「ケニ人の国は堅固で、回りを岩山に囲まれている。

しかしこの国も、いつかは滅びる。

アッシリヤの王が大挙して攻め寄せ、

国民を捕らえ、外国へ連れ去る。」

23-24最後にバラムは、こう締めくくりました。

「神がこのとおりにしたら、だれ一人、生き残れない。

力を誇ったエベルやアッシリヤも

キプロスから攻め上る船団に手を焼き、

ついには、ひとたまりもなく滅びる。」

25預言し終えると、バラムはさっさと国へ帰り、バラク王も自分のところへ帰りました。

New Amharic Standard Version

ዘኍል 24:1-25

1በለዓምም እግዚአብሔር (ያህዌ) እስራኤልን መባረክ እንደ ወደደ ባየ ጊዜ፣ እንደ ሌላው ጊዜ ሁሉ አስማት ለመሻት አልሄደም፤ ነገር ግን ፊቱን ወደ ምድረ በዳ መለሰ። 2በለዓም አሻግሮ ተመልክቶ እስራኤል በየነገድ በየነገዱ ሆኖ መስፈሩን ሲያይ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መንፈስ በላዩ መጣበት፤ 3ንግሩንም እንዲህ ሲል ጀመረ፤

“የዚያ ዐይኑ የተከፈተለት፣

የቢዖር ልጅ የበለዓም ንግር፣

4የዚያ የአምላክን (ኤሎሂም) ቃል የሚሰማ፣

ሁሉን የሚችል24፥4 በዕብራይስጥ ሻዳይ ማለት ነው። የአምላክን ራእይ የሚያይ፣

ከመሬት የተደፋው ዐይኖቹም የተከፈቱለት ሰው ንግር፤

5“ያዕቆብ ሆይ፤ ድንኳኖችህ፣

እስራኤል ሆይ፤ ማደሪያዎችህ እንዴት ያማሩ ናቸው!

6“እንደ ሸለቆዎች፣

በወንዝ ዳር እንዳሉም የአትክልት ስፍራዎች ተዘርግተዋል፤

በእግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተተከሉ ሬቶች፣

በውሃም አጠገብ እንዳሉ ዝግባዎች ናቸው።

7ከማድጋቸው ውሃ ይፈስሳል፤

ዘራቸውም የተትረፈረፈ ውሃ ያገኛል።

“ንጉሣቸው ከአጋግ ይልቃል፤

መንግሥታቸውም ከፍ ከፍ ይላል።

8“እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከግብፅ አወጣቸው፤

ብርታታቸውም እንደ ጐሽ ብርታት ነው፤

ጠላቶች የሆኗቸውን ሕዝብ ያነክታሉ፤

ዐጥንቶቻቸውን ያደቅቃሉ፤

በፍላጾቻቸው ይወጓቸዋል።

9እንደ አንበሳ አድፍጠዋል፤

እንደ እንስቲቱም አንበሳ አድብተዋል፤ ሊቀሰቅሳቸውስ የሚችል ማን ነው?

“የሚባርኩህ ቡሩክ፣

የሚረግሙህም ርጉም ይሁኑ።”

10ከዚያም ባላቅ፣ በበለዓም ላይ እጅግ ተቈጣ፤ እጆቹንም አጨብጭቦ እንዲህ አለው፤ “ጠላቶቼን እንድትረግምልኝ ጠራሁህ፤ አንተ ግን ሦስቱንም ጊዜ ባረክሃቸው። 11በል ቶሎ ወደ ቤትህ ሂድልኝ፤ ወሮታህን አሳምሬ ልከፍልህ ነበር፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን እንዳታገኝ ከለከለህ።”

12በለዓምም ለባላቅ እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ወደ እኔ ለላክሃቸው ሰዎች እንዲህ ብዬ ነግሬአቸው አልነበረምን? 13‘ሌላው ይቅርና ባላቅ በብርና በወርቅ የተሞላ ቤተ መንግሥቱን ቢሰጠኝ እንኳ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለውን ብቻ ከመናገር በስተቀር ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ውጭ በራሴ ሐሳብ በጎም ሆነ ክፉ ማድረግ አልችልም።’ 14እንግዲህ ወደ ሕዝቤ እመለሳለሁ፤ ይሁን እንጂ በሚመጣው ዘመን ይህ ሕዝብ በሕዝብህ ላይ የሚያደርገውን ልንገርህ።”

አራተኛው የበለዓም ንግር

15ከዚያም እንዲህ ሲል ንግሩን ጀመረ፤

“የቢዖር ልጅ የበለዓም ንግር፤

የዚያ ዐይኑ የተከፈተለት ሰው ንግር።

16የዚያ የአምላክን (ኤሎሂም) ቃል የሚሰማ፣

ከልዑልም ዕውቀትን ያገኘው፣

ሁሉን ከሚችለው ራእይ የሚገለጥለት፣

መሬት የተደፋው፣ ዐይኖቹም የተገለጡለት ሰው ንግር፤

17“አየዋለሁ፤ አሁን ግን አይደለም፤

እመለከተዋለሁ፤ በቅርቡ ግን አይደለም፤

ኮከብ ከያዕቆብ ይወጣል፤

በትረ መንግሥት ከእስራኤል ይነሣል።

የሞዓብን ግንባሮች፣

የሤትንም ወንዶች ልጆች ራስ ቅል24፥17 የኦሪተ ሳምራውያኑ ቅጅ የራስ ቅል ሲል፣ በማሶሬቲክ ቅጅ ግን የቃሉ ትርጕም አይታወቅም። ያደቅቃል።

18ኤዶም ይሸነፋል፤

ጠላቱ ሴይርም ድል ይሆናል፤

እስራኤል ግን እየበረታ ይሄዳል።

19ገዥ ከያዕቆብ ይወጣል፤

የተረፉትንም የከተማዪቱን ነዋሪዎች ይደመስሳል።”

የመጨረሻዎቹ የበለዓም ንግሮች

20ከዚያም በለዓም አማሌቅን አይቶ ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤

“አማሌቅ ከሕዝቦች የመጀመሪያው ነበር፤

በመጨረሻ ግን ይደመሰሳል።”

21ቄናውያንንም አይቶ ንግሩን እንዲህ ሲል ጀመረ፤

“መኖሪያህ አስተማማኝ ነው፤

ጐጆህም በዐለት ውስጥ ተሠርቷል፤

22ያም ሆኖ ግን እናንት ቄናውያን፤

አሦር በምርኮ ሲወስዳችሁ ትደመሰሳላችሁ።”

23ከዚያም ንግሩን ቀጠለ፤

“አቤት! አምላክ (ኤሎሂም) ይህን

ሲያደርግ ማን ይተርፋል?

24መርከቦች ከኪቲም ዳርቻዎች

ይመጣሉ፤

አሦርንና ዔቦርን ይይዛሉ፤

እነርሱም ደግሞ ይደመሰሳሉ።”

25ከዚህ በኋላ በለዓም ተነሥቶ ወደ ቤቱ ተመለሰ፤ ባላቅም መንገዱን ቀጠለ።