1Ovo je pismo od Pavla, Sile1:1 U grčkome: Silvana. i Timoteja solunskoj Crkvi koja je u Bogu, našemu Ocu, i u Gospodinu Isusu Kristu.
2Neka vam je milost i mir od Boga Oca i od Gospodina Isusa Krista.
Ohrabrenje u progonstvu
3Draga braćo i sestre, ne možemo a da uvijek ne zahvaljujemo Bogu za vas, za vašu vjeru koja jača i za vašu veliku međusobnu ljubav. 4Ponosno govorimo drugim Božjim crkvama o vašoj postojanoj vjeri u progonstvima i u nevoljama koje trpite.
5One su samo najava pravednoga Božjeg suda na kojemu će vas Bog proglasiti dostojnima svojega Kraljevstva za koje i trpite. 6Bog će pravedno kazniti vaše progonitelje patnjom, 7a vama progonjenima, kao i nama, dati spokoj kad se s neba objavi Gospodin Isus. On će doći s moćnim anđelima 8i s plamenim ognjem te donijeti osvetu onima koji ne priznaju Boga i ne žele se pokoriti Radosnoj vijesti o našemu Gospodinu Isusu Kristu. 9Bit će kažnjeni vječnom propašću, zauvijek odvojeni od Gospodnjega lica i od njegove silne slave 10na dan kada on dođe primiti slavu i čast od svojega svetog naroda, od svih vjernika. Među njima ste i vi jer ste povjerovali našemu svjedočanstvu o njemu.
11Zato se stalno molimo za vas, da vas Bog učini dostojnima života na koji vas je pozvao i da on svojom snagom dovrši svaku vašu dobru nakanu i svako dobro djelo— 12da bi zbog vas svi slavili ime našega Gospodina Isusa te da i vi budete proslavljeni u njemu po milosti našega Boga i Gospodina Isusa Krista.
1ጳውሎስ፣ ሲላስና1፥1 ግሪኩ ሲልዋኑስ ይላል። ጢሞቴዎስ፤
በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ለሆኑት፣ ለተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤
2ከእግዚአብሔር አብ፣ ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
የምስጋናና የልመና ጸሎት
3ወንድሞች ሆይ፤ እምነታችሁ በየጊዜው እያደገ በመሄዱና የእርስ በርስ ፍቅራችሁም እየጨመረ በመምጣቱ፣ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ሁልጊዜ በሚገባ ማመስገን አለብን። 4ስለዚህ በደረሰባችሁ ስደትና መከራ ሁሉ በመጽናታችሁ፣ እኛ ራሳችን ስለ ትዕግሥታችሁና ስለ እምነታችሁ በእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ እንመካለን።
5ይህ ሁሉ የእግዚአብሔር ፍርድ ቅን መሆኑን የሚያመለክት ነው፤ ከዚህም የተነሣ መከራን ለምትቀበሉለት ለእግዚአብሔር መንግሥት የበቃችሁ ሆናችሁ ትቈጠራላችሁ። 6እግዚአብሔር ጻድቅ በመሆኑ መከራን ለሚያመጡባችሁ መከራን ይከፍላቸዋል፤ 7መከራን ለተቀበላችሁት ለእናንተም ሆነ ለእኛ ደግሞ ዕረፍት ይሰጠናል። ይህም የሚሆነው ጌታ ኢየሱስ በሚንበለበል እሳት ከኀያላን መላእክት ጋር ከሰማይ በሚገለጥበት ጊዜ ነው። 8በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን የማያውቁትንና ለጌታችንም ለኢየሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል። 9እነርሱም ከጌታ ፊትና ከኀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ፤ 10የሚቀጡትም በቅዱሳኑ ዘንድ ሊከብርና በሚያምኑበትም ሁሉ ሊገረም በሚመጣበት በዚያን ቀን ይሆናል፤ እናንተም ከሚያምኑት መካከል ናችሁ፤ ምስክርነታችንን ተቀብላችኋልና።
11ይህን እያሰብን አምላካችን ለጥሪው የበቃችሁ አድርጎ እንዲቈጥራችሁ፣ መልካም ለማድረግ ያላችሁን ምኞትና ከእምነት የሆነውን ሥራችሁን ሁሉ በኀይሉ እንዲፈጽምላችሁ ዘወትር ስለ እናንተ እንጸልያለን። 12ደግሞም እንደ አምላካችንና1፥12 ወይም እንደ አምላካችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ መጠን የጌታችን የኢየሱስ ስም በእናንተ ዘንድ እንዲከብርና እናንተም በእርሱ እንድትከብሩ ይህን እንጸልያለን።