箴言 21 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

箴言 21:1-31

1耶和华掌管君王的心,

易如支配垄沟的流水。

2人自以为行事正确,

但耶和华衡量人心。

3秉公行义比献祭更蒙耶和华喜悦。

4高傲的眼,狂妄的心,恶人的灯,

都是罪恶。

5勤劳者的计划必致富足,

行事急躁的人必致贫困。

6骗来的财如过眼云雾,

使人掉进死亡的陷阱。

7恶人的暴力必毁灭自己,

因为他们行事不公不义。

8犯罪的人行径扭曲,

纯洁的人行为正直。

9宁愿住在房顶的一角,

也不跟争闹之妻同屋。

10恶人贪恋邪恶,

对邻舍残忍无情。

11惩罚嘲讽者,愚人得智慧;

训诫智者,他便长见识。

12公义的上帝鉴察恶人的家,

祂必使他们灭亡。

13掩耳不听穷人呼求的,

他将来求救也无人管。

14暗中送的礼物能平息愤怒,

塞进怀里的贿赂止息盛怒。

15正义得到伸张,

义人喜、恶人怕。

16人偏离明智之道,

终必与阴魂为伍。

17贪图享受必穷困,

奢华宴乐难富足。

18恶人作义人的赎价,

奸徒替正直人受苦。

19宁愿独居旷野,

不跟吵闹易怒的女子同住。

20智者家中积存宝物和油,

愚人将所有的挥霍一空。

21追求公义与慈爱的,

必寻得生命、公义和尊荣。

22智者攀上勇士的城池,

摧毁他们倚仗的坚垒。

23管住口舌,免遭祸患。

24嘲讽者狂妄自大,

行事骄横无比。

25懒人的欲望害死自己,

因为他的手不肯做工。

26懒人整天贪得无厌,

义人施舍毫不吝啬。

27恶人的祭物已经可憎,

何况他怀着恶意来献!

28作伪证的终灭亡,

道实情的常发言。

29恶人虚张声势,

正直人谨慎行事。

30任何智慧、悟性和谋略,

都不能对抗耶和华。

31马为争战之日预备,

胜败由耶和华决定。

New Amharic Standard Version

ምሳሌ 21:1-31

1የንጉሥ ልብ በእግዚአብሔር እጅ ነው፤

እርሱም እንደ ቦይ ውሃ ደስ ወዳሰኘው ይመራዋል።

2ለሰው መንገዱ ሁሉ ቀና ይመስለዋል፤

እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል።

3ከመሥዋዕት ይልቅ ጽድቅንና ፍትሕን ማድረግ፣

በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት አለው።

4ትዕቢተኛ ዐይን፣ እብሪተኛ ልብ፣

የክፉዎችም መብራት ኀጢአት ናቸው።

5የትጉህ ሰው ዕቅድ ወደ ትርፍ ያመራል፤

ችኰላም ወደ ድኽነት ያደርሳል።

6በሐሰተኛ አንደበት የተገኘ ሀብት፣

በንኖ የሚጠፋ ተን፣ ለሞትም የሚያበቃ ወጥመድ ነው።21፥6 አንዳንድ የዕብራይስጥ ጽሑፎች፣ የሰብዓ ሊቃናትና የቩልጌት ትርጕሞች ከዚህ ጋር ይስማማሉ፤ አያሌ የዕብራይስጥ ጽሑፎች ግን ሞትን ለሚሹ በንኖ እንደሚጠፋ ተን ነው ይላሉ።

7ክፉዎችን ዐመፃቸው ይጠራርጋቸዋል፤

ቅን ነገር ማድረግ አይወድዱምና።

8የበደለኛ መንገድ ጠማማ ነው፤

የንጹሕ ሰው ጠባይ ግን ቀና ነው።

9ከጨቅጫቃ ሚስት ጋር በአንድ ቤት ከመኖር፣

በጣራ ላይ ጥግ ይዞ መኖር ይሻላል።

10ክፉ ሰው ክፋትን አጥብቆ ይመኛል፤

ባልንጀራውም ከእርሱ ዘንድ ርኅራኄን አያገኝም።

11ፌዘኛ ሲቀጣ፣ አላዋቂ ጥበብን ያተርፋል፤

ጠቢብ ሰው ቢማር ዕውቀትን ያገኛል።

12ጻድቁ21፥12 ወይም ጻድቁ ሰው የክፉዎችን ቤት ልብ ብሎ ይመለከታል፤

ክፉዎችንም ያጠፋቸዋል።

13ሰው የድኾችን ጩኸት ላለመስማት ጆሮውን ቢዘጋ፣

እርሱም ይጮኻል፤ መልስም አያገኝም።

14በስውር የተደረገ ስጦታ ቍጣን ያበርዳል፤

በጕያ የተሸሸገ እጅ መንሻም ታላቅ ቍጣን ጸጥ ያደርጋል።

15ፍትሕ ሲሰፍን ጻድቁን ደስ ያሰኘዋል፤

ክፉ አድራጊዎችን ግን ያሸብራል።

16የማስተዋልን መንገድ የሚስት ሰው፣

በሙታን ጉባኤ ያርፋል።

17ቅንጦትን የሚወድድ ይደኸያል፤

የወይን ጠጅና ዘይት የሚወድድም ባለጠጋ አይሆንም።

18ክፉ ሰው ለጻድቅ፣

ወስላታም ለቅን ሰው ወጆ ይሆናል።

19ከጨቅጫቃና ከቍጡ ሚስት ጋር ከመኖር፣

በምድረ በዳ መኖር ይሻላል።

20በጠቢብ ቤት ምርጥ ምግብና ዘይት ተከማችቶ ይገኛል፤

ተላላ ሰው ግን ያለ የሌለውን ያሟጥጣል።

21ጽድቅንና ፍቅርን የሚከተል፤

ሕይወትን ብልጽግናንና21፥21 ወይም ጽድቅን ክብርን ያገኛል።

22ጠቢብ የኀያላንን ከተማ ቅጥር ጥሶ ይገባል፤

መታመኛ ምሽጋቸውንም ያፈርሳል።

23አንደበቱንና ምላሱን የሚቈጣጠር፣

ራሱን ከመቅሠፍት ይጠብቃል።

24ትዕቢተኛና ኵሩ ሰው “ፌዘኛ” ይባላል፤

በጠባዩም እብሪተኛ ነው።

25ታካችን የሚገድለው ምኞቱ ነው፤

እጆቹ መሥራት አይፈልጉምና።

26ክፉ ሰው ቀኑን ሙሉ ይመኛል፤

ጻድቅ ግን አንዳች ሳያስቀር ይሰጣል።

27የክፉ ሰው መሥዋዕት አስጸያፊ ነው፤

በክፉ ዐላማ ሲያቀርብማ የቱን ያህል አስከፊ ይሆን!

28ሐሰተኛ ምስክር ይጠፋል፤21፥28 ወይም የታዛዥ ሰው ቃል ግን ጸንቶ ይኖራል

እውነቱን የሚናገር ግን ጸንቶ ይኖራል።

29ክፉ ሰው በዐጕል ድፍረት ይቀርባል፤

ቅን ሰው ግን አደራረጉን ያስተውላል።

30እግዚአብሔርን ለመቋቋም የሚያስችል፣

አንዳችም ጥበብ፣ ማስተዋልና ዕቅድ የለም።

31ፈረስ ለጦርነት ቀን ይዘጋጃል፤

ድል ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።