1ซามูเอล 31 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

1ซามูเอล 31:1-13

ซาอูลฆ่าตัวตาย

(2ซมอ.1:4-12; 1พศด.10:1-12)

1ฝ่ายอิสราเอลสู้รบกับฟีลิสเตียและแตกหนี ผู้คนมากมายล้มตายบนภูเขากิลโบอา 2ทหารฟีลิสเตียประชิดตัวซาอูลกับโอรส และได้สังหารโอรสทั้งสามคือ โยนาธาน อาบีนาดับ และมัลคีชูวา 3การรบเป็นไปอย่างดุเดือด ทหารฟีลิสเตียยิงธนูเข้าใส่ซาอูล พระอาการสาหัส

4ซาอูลตรัสกับผู้เชิญอาวุธว่า “จงชักดาบออกมาแทงทะลุร่างของเรา มิฉะนั้นพวกไม่ได้เข้าสุหนัตเหล่านี้จะมาฆ่าเราและนำความอัปยศมาให้เรา”

แต่ผู้เชิญอาวุธไม่กล้าทำ ฉะนั้นซาอูลจึงโถมพระกายลงบนดาบของพระองค์เอง 5เมื่อผู้เชิญอาวุธเห็นว่าซาอูลสิ้นพระชนม์แล้ว ก็ทุ่มกายลงบนดาบของตนตายตามไป 6เป็นอันว่าซาอูล โอรสทั้งสาม ผู้เชิญอาวุธ และคนทั้งหมดของซาอูลสิ้นชีวิตในวันเดียวกัน

7เมื่อชาวอิสราเอลตามหุบเขาและอีกฟากหนึ่งของแม่น้ำจอร์แดนเห็นว่ากองทัพอิสราเอลแตกหนี และเห็นว่าซาอูลกับโอรสสิ้นพระชนม์ ก็พากันละทิ้งบ้านเมืองหนีไป ชาวฟีลิสเตียก็เข้ายึดครอง

8วันรุ่งขึ้นเมื่อชาวฟีลิสเตียออกมาปลดของมีค่าจากศพ ก็พบร่างของซาอูลและโอรสทั้งสามบนภูเขากิลโบอา 9พวกเขาตัดพระเศียรซาอูลและปลดยุทธภัณฑ์ออก แล้วส่งผู้สื่อสารไปทั่วแดนฟีลิสเตียเพื่อแจ้งข่าวในวิหารแห่งเทวรูปของพวกเขาและในหมู่ประชาชน 10ยุทธภัณฑ์ของซาอูลถูกเก็บไว้ในวิหารของพระอัชโทเรท ส่วนพระศพถูกมัดเข้ากับกำแพงเมืองเบธชาน

11เมื่อชาวยาเบชกิเลอาดได้ยินสิ่งที่ชาวฟีลิสเตียทำต่อซาอูล 12ผู้กล้าหาญจากเมืองนั้นก็เดินทางตลอดคืนไปถึงเมืองเบธชาน พวกเขาปลดพระศพของซาอูลกับโอรสลงจากกำแพงเมือง แล้วเชิญพระศพกลับมาถวายพระเพลิงที่เมืองยาเบช 13จากนั้นก็นำพระอัฐิไปฝังไว้ใต้ต้นสนหมอกที่ยาเบช แล้วพากันถืออดอาหารเป็นเวลาเจ็ดวัน

New Amharic Standard Version

1 ሳሙኤል 31:1-13

የሳኦል መሞት

31፥1-13 ተጓ ምብ – 2ሳሙ 1፥4-121ዜና 10፥1-12

1በዚህ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ወጉ፤ እስራኤላውያን ከፊታቸው ሸሹ፤ ብዙዎቹም በጊልቦዓ ተራራ ላይ ተወግተው ወደቁ። 2ፍልስጥኤማውያን ሳኦልንና ልጆቹን አጥብቀው ተከታተሉ፤ የሳኦልንም ልጆች ዮናታንን፣ አሚናዳብንና ሜልኪሳን ገደሉ። 3ውጊያው በሳኦል ላይ በረታበት፤ ቀስተኞችም ደርሰው እጅግ አቈሰሉት።

4ሳኦልም ጋሻ ጃግሬውን፣ “እነዚህ ያልተገረዙ ሰዎች መጥተው እንዳይወጉኝ፣ እንዳያዋርዱኝ፣ አንተው ሰይፍህን መዘህ ውጋኝ” አለው።

ጋሻ ጃግሬው ግን እጅግ ፈርቶ ስለ ነበር፣ እንቢ አለው። ስለዚህ ሳኦል የራሱን ሰይፍ ወስዶ በላዩ ላይ ወደቀበት። 5ጋሻ ጃግሬውም ሳኦል መሞቱን ባየ ጊዜ፣ እርሱም እንደዚሁ በሰይፉ ላይ ወድቆ አብሮት ሞተ። 6ሳኦልና ሦስቱ ልጆቹ፣ አብረውት የነበሩ ሰዎች ሁሉና ጋሻ ጃግሬው የሞቱት በዚያኑ ቀን ነበር።

7በሸለቆው ማዶና ከዮርዳኖስ ባሻገር ያሉ እስራኤላውያን የእስራኤል ሰራዊት መሸሹን፣ ሳኦልና ልጆቹም መሞታቸውን ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው።

8በማግስቱም ፍልስጥኤማውያን የሞቱትን ሰዎች ለመግፈፍ ሲመጡ፣ ሳኦልና ሦስቱ ልጆቹ በጊልቦዓ ተራራ ላይ ወድቀው አገኟቸው። 9ከዚያም የሳኦልን ራስ ቈርጠው፣ የጦር መሣሪያውንም ገፍፈው፣ የምሥራቹን በየቤተ ጣዖቶቻቸውና በሕዝባቸው መካከል እንዲናገሩ ወደ ፍልስጥኤም ምድር ሁሉ መልክተኞች ላኩ። 10የጦር መሣሪያውን በአስታሮት ቤተ ጣዖት ውስጥ አኖሩት፤ ሬሳውን ደግሞ በቤትሳን ግንብ ላይ አንጠለጠሉት።

11የኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ፍልስጥኤማውያን በሳኦል ላይ ያደረጉትን በሰሙ ጊዜ፣ 12ጀግኖቻቸው ሁሉ በሌሊት ወደ ቤትሳን ሄዱ። የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ ከግንቡ ላይ አውርደው ወደ ኢያቢስ አምጥተው አቃጠሉ። 13ከዚያም ዐጥንቶቻቸውን ወስደው በኢያቢስ ባለው የአጣጥ ዛፍ ሥር ቀበሩ፤ ሰባት ቀንም ጾሙ።