โยบ 27 – TNCV & NASV

Thai New Contemporary Bible

โยบ 27:1-23

1โยบกล่าวต่อไปว่า

2“ตราบใดที่พระเจ้าทรงพระชนม์อยู่ พระองค์ทรงปฏิเสธที่จะให้ความยุติธรรมแก่ข้า

องค์ทรงฤทธิ์ผู้ทำให้ข้าลิ้มรสความขมขื่นในวิญญาณ

3ตราบใดที่ข้ายังมีชีวิตอยู่

ตราบใดที่ข้ายังมีลมปราณจากพระเจ้า

4ตราบนั้นริมฝีปากของข้าจะไม่กล่าวคำชั่ว

และลิ้นของข้าจะไม่กล่าวคำหลอกลวง

5ข้าจะไม่มีวันยอมรับว่าพวกท่านเป็นฝ่ายถูก

จนตายข้าก็ขอยืนยันว่าข้าซื่อสัตย์สุจริต

6ข้าจะยึดมั่นในความชอบธรรมของข้าและไม่มีวันปล่อยวาง

มโนธรรมของข้าจะไม่ตำหนิข้าตราบชั่วชีวิต

7“ขอให้ศัตรูของข้าเป็นเหมือนคนชั่ว

ขอให้ปฏิปักษ์ของข้าเป็นเหมือนคนอยุติธรรม!

8เพราะคนอธรรมจะมีความหวังอะไรเมื่อเขาถูกตัดขาด

เมื่อพระเจ้าทรงคร่าชีวิตเขาไป?

9เมื่อความทุกข์ลำบากมาถึงเขา

พระเจ้าทรงฟังเสียงร่ำร้องของเขาหรือ?

10เขาจะปีติยินดีในองค์ทรงฤทธิ์หรือ?

เขาจะร้องทูลพระเจ้าตลอดเวลาหรือ?

11“ข้าจะสอนท่านถึงเรื่องฤทธิ์อำนาจของพระเจ้า

จะไม่ปิดบังวิถีทางขององค์ทรงฤทธิ์

12ท่านเองก็รู้เห็นทั้งหมดนี้แล้ว

ทำไมจึงยังพูดเหลวไหลอย่างนี้อีก?

13“นี่คือชะตากรรมที่พระเจ้าทรงกำหนดให้แก่คนชั่วร้าย

และเป็นมรดกที่คนอำมหิตได้รับจากองค์ทรงฤทธิ์

14ถึงแม้ลูกหลานของเขาจะมากมาย แต่ก็จะตกเป็นเหยื่อของคมดาบ

และวงศ์วานของเขาจะไม่มีวันได้กินอิ่ม

15ผู้ที่รอดชีวิตอยู่ก็จะถูกนำไปสู่หลุมศพด้วยโรคระบาด

ภรรยาม่ายของพวกเขาก็ไม่คร่ำครวญถึงพวกเขา

16ถึงแม้เขาสะสมเงินไว้มากมายดั่งฝุ่นธุลี

และมีเสื้อผ้าเป็นกองๆ เหมือนกองดินเหนียว

17ผู้ชอบธรรมจะนำสิ่งที่เขาสะสมไว้มาสวมใส่

และคนไร้ผิดจะเอาเงินของเขามาแบ่งปันกัน

18บ้านที่เขาสร้างขึ้นเหมือนรังของดักแด้

เหมือนกระท่อมที่คนยามสร้างขึ้น

19เขานอนลงบนกองเงินกองทอง แต่เขาจะไม่ได้ทำเช่นนั้นอีกต่อไป

เพราะเมื่อเขาลืมตาขึ้นมา ทุกอย่างก็สูญสิ้นไป

20ความสยดสยองจู่โจมเขาจนตั้งตัวไม่ติดเหมือนน้ำท่วมฉับพลัน

และพายุร้ายซัดเขาหายไปในยามราตรี

21ลมตะวันออกพัดพาเขาหายไป

กวาดเขาไปจากที่อยู่

22มันม้วนตัวซัดกระหน่ำเขาอย่างไม่ปรานี

ขณะที่เขาพยายามจะหลบหนีให้พ้นอำนาจของมัน

23มันก็ปรบมือเยาะเย้ย

และซัดเขาหลุดลอยไปจากที่ของเขา

New Amharic Standard Version

ኢዮብ 27:1-23

1ኢዮብም እንዲህ ሲል ንግግሩን ቀጠለ፤

2“ፍትሕ የነሣኝ ሕያው እግዚአብሔርን!

ነፍሴንም መራራ ያደረጋት፣ ሁሉን ቻይ አምላክን!

3በውስጤ የሕይወት እስትንፋስ፣

በአፍንጫዬም ውስጥ የእግዚአብሔር መንፈስ እስካለ ድረስ፣

4ከንፈሬ ኀጢአትን አትናገርም፤

አንደበቴም ሽንገላ አይወጣውም።

5እናንተን እንደ ቅኖች መቍጠር፣

የማላደርገው ነገር ነው፤ ጨዋነቴንም እስክሞት ድረስ አልጥልም።

6ጽድቄን አጥብቄ እይዛለሁ፤ አልለቀውምም፤

በዘመኔም ሁሉ ኅሊናዬ አይወቅሠኝም።

7“ጠላቴ እንደ በደለኛ፣

ባላንጣዬም እንደ ክፉ ይሁን።

8እግዚአብሔር ሲያስወግደው፣

ነፍሱንም ሲወስድበት ዐመፀኛ ምን ተስፋ አለው?

9በውኑ መከራ በገጠመው ጊዜ፣

እግዚአብሔር ጩኸቱን ይሰማልን?

10ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይለዋልን?

ዘወትርስ እግዚአብሔርን ይጠራልን?

11“ስለ እግዚአብሔር ክንድ አስተምራችኋለሁ፤

የሁሉን ቻዩንም አምላክ ዕቅድ አልሸሽግም።

12ሁላችሁ ይህን አይታችኋል፤

ታዲያ፣ ይህ ከንቱ ንግግር ምንድን ነው?

13“እግዚአብሔር ለክፉው የመደበው ዕድል ፈንታ፣

ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ የሚቀበለው ቅርስ ይህ ነው፦

14ልጆቹ የቱንም ያህል ቢበዙም ለሰይፍ ይዳረጋሉ፤

ዘሩም ጠግቦ አያድርም።

15የተረፉለትም በመቅሠፍት ዐልቀው ይቀበራሉ፤

መበለቶቻቸውም አያለቅሱላቸውም።

16ብርን እንደ ዐፈር ቢከምር፣

ልብስንም እንደ ሸክላ ጭቃ ቢያከማች፣

17እርሱ ያከማቸውን ጻድቃን ይለብሱታል፤

ብሩንም ንጹሓን ይከፋፈሉታል።

18የሚሠራው ቤት እንደ ሸረሪት ድር፣

እህል ጠባቂም እንደ ቀለሰው መጠለያ ነው።

19ሀብታም ሆኖ ይተኛል፤ ዘለቄታ ግን የለውም፤

ዐይኑን በገለጠ ጊዜ ሀብቱ ሁሉ በቦታው የለም።

20ድንጋጤ እንደ ጐርፍ ድንገት ያጥለቀልቀዋል፤

ዐውሎ ነፋስም በሌሊት ይዞት ይሄዳል።

21የምሥራቅ ነፋስ ይወስደዋል፤ እርሱም አይገኝም፤

ከስፍራውም ይጠርገዋል።

22ከነፋሱ ብርታት ለማምለጥ ይሮጣል፤

ነገር ግን እየተወረወረ ያለ ርኅራኄ ይደርስበታል፤

23እጁንም እያጨበጨበ ያሾፍበታል፤

በፉጨትም ከስፍራው ያሽቀነጥረዋል።”